Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የመጀመርያው ፓትርያሪክ የአባ ሰላማና የቅዱስ ያሬድ መስቀሎች፤ ከትግራይ የተሰረቁ ቅርሶች በአማራ ክልል ለሕዝብ ሲቀርቡ | "ያስመጣነው ዝም ብለን አይደለም!"

Post by sarcasm » 22 Jul 2023, 08:10

Cultural Genocide of Tigray continues . . .


"ያስመጣነው ዝም ብለን አይደለም፣ ታሪክ አለው"

ከትግራይ የተሰረቁ ጥንታዊ ቅርሶች (የቅዱስ ያሬድ መስቀልና ድጓ፣ የአቡነ ሰላማ መስቀል ወዘተ) "ድንገት እዚህ ገዳም ውስጥ ተገኙ" ተብለው በጣና ቂርቆስ ገዳም ለተሰበሰበ ህዝብ ሲቀርቡ የሚያሳይ ቪድዮ
Please wait, video is loading...
https://www.facebook.com/738193512/vide ... 127814676/


Abere
Senior Member
Posts: 15408
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የመጀመርያው ፓትርያሪክ የአባ ሰላማና የቅዱስ ያሬድ መስቀሎች፤ ከትግራይ የተሰረቁ ቅርሶች በአማራ ክልል ለሕዝብ ሲቀርቡ | "ያስመጣነው ዝም ብለን አይደለም!"

Post by Abere » 22 Jul 2023, 09:27


አክሱም ፅዮን የሚገኘው ጽላት ወደ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ እንደገባ ለሺ አመታት በጣና ገዳም ውስጥ እንደ ነበር እና በሗላም በንጉሱ ትዕዛዝ አክሱም እንደ ተወሰደ ማወቅ ያስፈልጋል። በጣና ገዳም መስዋዕተ ኦሪት ይደረግበት የነበሩት ዕቃዎች ይገኛሉ። የጣና ሀይቅ እምቤታችን ልጇን እየሰሱ ክርስቶስን ይዛ በስደቷ ዘመን ነበረችበት። የአክሱም ታሪካ ከጣና የተወሰደ ታሪክ እንደሆነም ማወቅ ያስፈልጋል። መለያየት እና መከፋፋል በዘመኑ ስላልነበረ ይህ ሁሉ ችግር አልሆነበትም ለዚያን ጊዜው ትውልድ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 19146
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የመጀመርያው ፓትርያሪክ የአባ ሰላማና የቅዱስ ያሬድ መስቀሎች፤ ከትግራይ የተሰረቁ ቅርሶች በአማራ ክልል ለሕዝብ ሲቀርቡ | "ያስመጣነው ዝም ብለን አይደለም!"

Post by Axumezana » 22 Jul 2023, 12:33

መንበረ፥ ሰላማ፥ አክሱም፥ መሆኑን፥ ተቀብሎ፥ እንደ፥ ጣና፥ ጨርቆስ፥ ያሉትን፥ እውቅና፥ መስጠት፥ መልካም፤ ነው። ያሬድም፥ አክሱማዊ፤ መሆኑን፥ አምኖ፥ አማራ፥ ክልል፥ውስጥ፥ የተዋቸውን፥ አሻራዎች፥ ማስተዋወቅ፥ መልካም፥ ነው።

Post Reply