አብይ ውጥረት ላይ ነው። የሚደውሉለት ኣንባሲዎች ናላውን አዙሮታል።
ብልጣብልጧ አሜርካ የፋኖን ትግል ለመጥለፍ መፈንቅለ መንግስት ተከሰተ ብላ ብቅ ለማለት የመንግስት ጠለፋውን ከህውሀትጋ በምስጢር እየሰሩ ነው።
ጉድ በል ጎንደር!!
Re: ፋኖ ወደ 4ኪሎ እየገፋ በመሆኑ፣ እነ አሜርካ አብይን በመፈንቅለ መንግስት ስም ለመተካት እየሰሩ እንደሚሆን ግልፅ ነው።
አብይ አህመድ already በተላላኪው ብአዴን በኩል እንደራደር ሽምግልና ምንትስ እያለ ነው፥፥ አሜሪካም ፍሬንድሊ በሆነ የመከላከያና የደህንነት ሰው ልትተካው ሽርጉድ ማለት እንደምትጀምር ግልጽ ነው (በግብጽ አብዮት አልሲሲን ያመጣቸው በዚሁ መንገድ ነው)
ነገር ግን የሸዋ ፋኖ 50 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ጎፌረውን አያበጥርም፥፥ ተወርውሮ ይገባል ሸዋ ያሸዋል ገና እያለ:: በነገራችን ላይ የአዲስ አበባ ፋኖ ይፋ የሚሆንበት ቀን እየቀረበ ይመስላል
ነገር ግን የሸዋ ፋኖ 50 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ጎፌረውን አያበጥርም፥፥ ተወርውሮ ይገባል ሸዋ ያሸዋል ገና እያለ:: በነገራችን ላይ የአዲስ አበባ ፋኖ ይፋ የሚሆንበት ቀን እየቀረበ ይመስላል
-
Union
Re: ፋኖ ወደ 4ኪሎ እየገፋ በመሆኑ፣ እነ አሜርካ አብይን በመፈንቅለ መንግስት ስም ለመተካት እየሰሩ እንደሚሆን ግልፅ ነው።
የአዲስ አበባ ፋኖን ይፋ የማድረጉ ጉዳይ መከናወን ያለበት ሰአት ነው። እነ አሜርካ ጀነራሎቻቸውን እንደአማካሪነት አስገብተዋል፣ ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የሚገባበትን መንገድ ለመዝጋት ማለት ነው። ነገር ግን እንድ የመከላከያ ክፍለጦር ዛሬ ወደ አ4ኪሎ ፊቱን ማዞሩ እና ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ ሀይሎች እንቅስቃሴ መጀመራቸው እየተሰማ ነው። ለምሳሌ ሙስጠፌ በፋኖ ግስጋሴ ላይ ያወጣው መግለጫ እና የአፋሩ ፕሬዝደንት ከፋኖ ጎን ነኝ ማለቱ እነ አሜርካንን ሽብር ውስጥ ከትቷል። መፈንቅለ መንግስት ፋይዳ ቢስ እንደ ሆነ እያዩ ነው። ድኩማኖች ይልሀል ይህ ነው።
የደቡብ ሀይሎችም መነሳት አለባቸው። እንዳልከው የአዲስ አበባ ፋኖ መውጣት አለበት
የደቡብ ሀይሎችም መነሳት አለባቸው። እንዳልከው የአዲስ አበባ ፋኖ መውጣት አለበት
Misraq wrote: ↑21 Jul 2023, 10:12አብይ አህመድ already በተላላኪው ብአዴን በኩል እንደራደር ሽምግልና ምንትስ እያለ ነው፥፥ አሜሪካም ፍሬንድሊ በሆነ የመከላከያና የደህንነት ሰው ልትተካው ሽርጉድ ማለት እንደምትጀምር ግልጽ ነው (በግብጽ አብዮት አልሲሲን ያመጣቸው በዚሁ መንገድ ነው)
ነገር ግን የሸዋ ፋኖ 50 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ጎፌረውን አያበጥርም፥፥ ተወርውሮ ይገባል ሸዋ ያሸዋል ገና እያለ:: በነገራችን ላይ የአዲስ አበባ ፋኖ ይፋ የሚሆንበት ቀን እየቀረበ ይመስላል
Re: ፋኖ ወደ 4ኪሎ እየገፋ በመሆኑ፣ እነ አሜርካ አብይን በመፈንቅለ መንግስት ስም ለመተካት እየሰሩ እንደሚሆን ግልፅ ነው።
I have a feeling Addis Abeba Fano will only be activated in the last offensive to take the city. Not anytime soon. In the meantime, fano is swelling in number. New recruites have been seen flocking not to count the number of Militia and Liyu-hail including ENDF joining them. The gathering storm is rapid.
Last edited by Misraq on 21 Jul 2023, 12:07, edited 1 time in total.
-
Union
Re: ፋኖ ወደ 4ኪሎ እየገፋ በመሆኑ፣ እነ አሜርካ አብይን በመፈንቅለ መንግስት ስም ለመተካት እየሰሩ እንደሚሆን ግልፅ ነው።
It is gearing up. Last week's incidence is enough sign Addis FANNO is ready to move. A police officer was beaten to death by Addisabebans right in the center of the city. 3 of the polices run away for their lives as the people were chasing their car. These polices were snatching bananas from the street vendors. That was a shocking video.
This is just the result of FANNO's advancement! More and more of such incidents are in the making. The Facebook oromumas have toned it down as well
Fear is taking over!
This is just the result of FANNO's advancement! More and more of such incidents are in the making. The Facebook oromumas have toned it down as well
Fear is taking over!
Re: ፋኖ ወደ 4ኪሎ እየገፋ በመሆኑ፣ እነ አሜርካ አብይን በመፈንቅለ መንግስት ስም ለመተካት እየሰሩ እንደሚሆን ግልፅ ነው።
True, የሙቀቱ ወላፈን ወደ ጥንታዊትዋ አዲስ አበባ (በራራ) የንጉስ ዳዊት ከተማ እየደረሰ ይገኛል፥፥ የተሰናዱት የበራራ ፋኖዎች ሕዝብ ድፍረት አግኝቶ ያግዛቸዋል የሚል መላ ምት ነው ያለው፥፥
ይህ በእንዲህ እንዳለ መከላከያው እንደ እምቦዎይ ካብ እየተናደ መሆኑ እየተነገረ ነው፥፥ ኮማንድ እና ስትራክቸሩ በቅርቡ ብጥስጥሱ ይወጣል፥፥ የሚከዳው ብዙ ነው፥፥ በውጭ የሚገኘው ሚድያ ጉልህ አስተዋጾ እያደረገ ነው፥፥ ነገር ግን በቂ አይደለም፥፥ ገና ያልሰሙ ብዙ አሉ፥፥
ይህ በእንዲህ እንዳለ መከላከያው እንደ እምቦዎይ ካብ እየተናደ መሆኑ እየተነገረ ነው፥፥ ኮማንድ እና ስትራክቸሩ በቅርቡ ብጥስጥሱ ይወጣል፥፥ የሚከዳው ብዙ ነው፥፥ በውጭ የሚገኘው ሚድያ ጉልህ አስተዋጾ እያደረገ ነው፥፥ ነገር ግን በቂ አይደለም፥፥ ገና ያልሰሙ ብዙ አሉ፥፥
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13724
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: ፋኖ ወደ 4ኪሎ እየገፋ በመሆኑ፣ እነ አሜርካ አብይን በመፈንቅለ መንግስት ስም ለመተካት እየሰሩ እንደሚሆን ግልፅ ነው።
Delusional guy mosrak
How you going to talk about Addis when Fano has yet to be in Selale, Dera, Sululta, Sendafa, Aleltu, Yarer, Entoto. I hate bull$hit dont talk about shxt you dont know just like Agames. If Fano was about that it would have crossed the Shewan Border. So do not make myths and lies that cannot be proven right.
How you going to talk about Addis when Fano has yet to be in Selale, Dera, Sululta, Sendafa, Aleltu, Yarer, Entoto. I hate bull$hit dont talk about shxt you dont know just like Agames. If Fano was about that it would have crossed the Shewan Border. So do not make myths and lies that cannot be proven right.