Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
ከዚህ ቀደም ብዙ ግዜ እንዳልኩት አቢይ ከማል አታቱርክ ሆኖ እንደ ኢትዮጵያ ብሄረተኛ ዲክታተር ሆኖ ሚሊታሪውን የሱ ተከታይ አድርጎ የራሱ ኩዴታ የሚያደርግበት ሁኔታ አሁን በኢትዮጵያ የለም ።
አንደኛ አቢይ አታቱርክን አልሆነም፣ አይሆንም!
ሁለተኛ በወረሞ ብሄረተኘት አገር ከፋፋዩ እሱ ስለሆነ እሱ ሰራዊቱን የሱ የተከታይ አድርጎ የራሱን ኩዴታ (ማለትም የወረሞ ኩዴታ) ለማድረግ አማራው ደቡቡ አፋሩ ሰራዊት አይፈቅድለትም ። አይደለም ኩዴታ በኮማንድ ፖስት የተሸፈነ የወረሙማ ወታደራዊ ቁጥጥር ባማራ፣ በደቡብ፣ በጉራጌ አሁን የምናየውን ህዝባዊ አመጽ ቀስቅሷል ።
ስለዚህ ኩዴታ የሚያስቡ ጄኔራሎች ካሉ ማድረግ ያለባቸውና የሚችሉት የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ አንግበው የጎሳ ፓርቴዎች፣ የጎሳ ፓርላማና የጎሳ ሕገ መንግስት የሚሽር ወታደራዊ አገዛዝ ካወጁ ብቻ ነው ግዜያዊ ድጋፍ ከሕዝብ የሚያገኙትና አገር ማረጋጋት የሚችሉት !
ከዚህ ውጭ የሆነው አሁን አማራ ጉጂ፣ ደቡብ፣ ጋምቤላ የተነሳው መንግስት ለዋጭ አመጽ ነው !
አንደኛ አቢይ አታቱርክን አልሆነም፣ አይሆንም!
ሁለተኛ በወረሞ ብሄረተኘት አገር ከፋፋዩ እሱ ስለሆነ እሱ ሰራዊቱን የሱ የተከታይ አድርጎ የራሱን ኩዴታ (ማለትም የወረሞ ኩዴታ) ለማድረግ አማራው ደቡቡ አፋሩ ሰራዊት አይፈቅድለትም ። አይደለም ኩዴታ በኮማንድ ፖስት የተሸፈነ የወረሙማ ወታደራዊ ቁጥጥር ባማራ፣ በደቡብ፣ በጉራጌ አሁን የምናየውን ህዝባዊ አመጽ ቀስቅሷል ።
ስለዚህ ኩዴታ የሚያስቡ ጄኔራሎች ካሉ ማድረግ ያለባቸውና የሚችሉት የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ አንግበው የጎሳ ፓርቴዎች፣ የጎሳ ፓርላማና የጎሳ ሕገ መንግስት የሚሽር ወታደራዊ አገዛዝ ካወጁ ብቻ ነው ግዜያዊ ድጋፍ ከሕዝብ የሚያገኙትና አገር ማረጋጋት የሚችሉት !
ከዚህ ውጭ የሆነው አሁን አማራ ጉጂ፣ ደቡብ፣ ጋምቤላ የተነሳው መንግስት ለዋጭ አመጽ ነው !
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
ስለዚህ የሆረስ ዐይነ ኩሉ አስተሳሰብና አተያይ የሚመሰረተው፣ አብይ ከሚተፋቸው ቃላቶች በመነሳት ነበር ማለት ነው?ምንም ጉድ የለም!
ይህ የተባለው የዛሬ 3 አመት አቢይ ኢትዮጵያዊ ነኝ ፣ ኢትዮጵያዊ ሰራዊት አንጻለሁ በሚልበት ወቅት ነው ።
Last edited by eden on 20 Jul 2023, 22:21, edited 1 time in total.
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
General Adem is 100% correct in saying that all colors and brands of divisive anarchists wherever they are must be dealt with mercilessly by the democratically elected government and the United Ethiopian Defense Forces, if possible peacefully using carrots but if carrots taste bad and don't work then using hard and strong bitter sweet sticks. Only united and cooperative societies and and communities can withstand and go over the current national and international dynamic transformational waves.
Last but not least, Qeerros and Qarrees need to stand united, regardless of their diversities and support the government in its efforts to manage the affairs of the 110 million diverse population so that the country may smoothly go through the current difficult political, social, economic, demographic, environmental, etc, transformations.
Last but not least, Qeerros and Qarrees need to stand united, regardless of their diversities and support the government in its efforts to manage the affairs of the 110 million diverse population so that the country may smoothly go through the current difficult political, social, economic, demographic, environmental, etc, transformations.
Last edited by sun on 20 Jul 2023, 22:31, edited 1 time in total.
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
ሆረስ ዐይነ ኩሉ ሪያሊቲን ተከትሎ ያስባል ይተነትናል አልፎ አልፎ ይተነብያል እንጂ ጠንቋይም አይደለም፣ ያቢይም ንግግር ተከታይ አይደለም ። እኔ አቢይን እንደ አንድ ፖለቲካ አላዋቂ የሚዲያ ሰለበርቲ አድርጌ ነው የማየው ።እኔን የሚገዛኝ የአቢይ አህመድ ቢሄቬየር፣ የአቢ አህመድ ተግባር ነው። ለምን ዛሬ ባልኩት ነገር ትችት አታቀርብም?!!!!
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
ኤደንና ኢዱኬተር፣
ወያኔ መሸነፉንና መሞቱን ብቻ አይደለም የትግሬን ሕዝብ እንዲህ ለታሪክ መሳቂያ ማድረጉ የገባችሁ ዛሬ ነው መሰለኝ! አንተ ዛሬ ነገር ላይ ቃል የመናገር የሃሳብ ድፍረት የሌለህ አሁን ለደረሰብህ ትራማ ሆረስ ላይ መጠንጠል አትችልም ። ደግሜ ልንገርህ ኢትዮጵያን የሚያፈርስ፣ ኢትዮጵያን የሚወጋ አይደለም ወያኔ ትግሬ አይደለም ወያኔ ወረሙማ እግዚአብሄር ቢሆን ከሆረስ ብዕር አያመልጥም ።
ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ በፍጹም አልተሳሳተም! የሰረቀ ያጭበረበረ ዞሮ አፍሮ የወደቀ የተሸማቀቀ ወያኔ ትግሬና ወያኔ ወረሙማ ነው ። ሌባ ዉሸታም ቀጣፊዎች እናንተ! በታሪክ ፊት የተዋረዳችሁ የቀለላችሁ እናንተ ! ሆረስ ልከ የመለስን ግባተ መሬት እንደ መሰከረ የአቢይ ሌቦች ግባተ መሬት ይመሰክራል !
እንደ ምድርና ሰማይ የጸናው ኢትዮጵያዊነቴ በፍጹም በጭራሽ ስህተት ሆኖ አያውቅም፣ እስከ ዘመን ፍጻሜ ስህተት አይሆንም !!!
ለምን ለ27 አመት በወያኔ ትግሬ ላይ የጻፍኩትን ቆፍረህ አታአይም! ትወድቃለህ ብዬህ ወድቀሃል! ያንተ ዉሃ ተሸካሚ ወረሙማም ልክ እንዳንተ ይወድቃሉ ! ምን ላይ ነው ስህተቴ ! ለኢትዮጵያ ስል ስይጣን ጋር ብወዳጅ ጽድቅ ነው! አስታ ላ ቪስታ!
ወያኔ መሸነፉንና መሞቱን ብቻ አይደለም የትግሬን ሕዝብ እንዲህ ለታሪክ መሳቂያ ማድረጉ የገባችሁ ዛሬ ነው መሰለኝ! አንተ ዛሬ ነገር ላይ ቃል የመናገር የሃሳብ ድፍረት የሌለህ አሁን ለደረሰብህ ትራማ ሆረስ ላይ መጠንጠል አትችልም ። ደግሜ ልንገርህ ኢትዮጵያን የሚያፈርስ፣ ኢትዮጵያን የሚወጋ አይደለም ወያኔ ትግሬ አይደለም ወያኔ ወረሙማ እግዚአብሄር ቢሆን ከሆረስ ብዕር አያመልጥም ።
ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ በፍጹም አልተሳሳተም! የሰረቀ ያጭበረበረ ዞሮ አፍሮ የወደቀ የተሸማቀቀ ወያኔ ትግሬና ወያኔ ወረሙማ ነው ። ሌባ ዉሸታም ቀጣፊዎች እናንተ! በታሪክ ፊት የተዋረዳችሁ የቀለላችሁ እናንተ ! ሆረስ ልከ የመለስን ግባተ መሬት እንደ መሰከረ የአቢይ ሌቦች ግባተ መሬት ይመሰክራል !
እንደ ምድርና ሰማይ የጸናው ኢትዮጵያዊነቴ በፍጹም በጭራሽ ስህተት ሆኖ አያውቅም፣ እስከ ዘመን ፍጻሜ ስህተት አይሆንም !!!
ለምን ለ27 አመት በወያኔ ትግሬ ላይ የጻፍኩትን ቆፍረህ አታአይም! ትወድቃለህ ብዬህ ወድቀሃል! ያንተ ዉሃ ተሸካሚ ወረሙማም ልክ እንዳንተ ይወድቃሉ ! ምን ላይ ነው ስህተቴ ! ለኢትዮጵያ ስል ስይጣን ጋር ብወዳጅ ጽድቅ ነው! አስታ ላ ቪስታ!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13228
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
አቤት መንጣጣት፣ ኢትዮጵያ ማለት ለአንተ ምንድ ነዉ ትርጉሙ ብትሉት፣ ይሄ አፈ-ጮሌ ወያላ መልስ የለዉም።
ሕዝቡ ነዉ ማለት አይችልም፣ ምክንያቱም ማንነቱ በሙሉ የአገሪቷን አብላጫ ሕዝብ ጥላቻ ላይ ነዉ የተመሰረተዉ፣ ማንግስት ነዉ ማለት አይችልም፣ የመንግስት ተቃዋሚ ነኝ ስል ነዉ እድሜዉን ሁሉ የጨረሰዉ። መሬቱ ነዉ ማለት አይችልም፣ መሬቱን ለማለምለም የምጥሩትን ሁሉ ስረግም ይዉላል ና፣ የዛፍ ተከላዉን ስዘልፍ ነዉ የምዉለዉ።
የለ እፍረት ደግሞ አደባባይ ወጥቶ ከእኔ በላይ ኢትዮጵያዊ የለም ይላል።
የምን ፍጡር ይሁን ይሄስ?
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
አንተ ጂል ሃሬ ኢትዮጵያ ካልተመቸችህኮ ኬኒያ አለልህ! ዕብስ ጥርግDefendTheTruth wrote: ↑21 Jul 2023, 06:36አቤት መንጣጣት፣ ኢትዮጵያ ማለት ለአንተ ምንድ ነዉ ትርጉሙ ብትሉት፣ ይሄ አፈ-ጮሌ ወያላ መልስ የለዉም።
ሕዝቡ ነዉ ማለት አይችልም፣ ምክንያቱም ማንነቱ በሙሉ የአገሪቷን አብላጫ ሕዝብ ጥላቻ ላይ ነዉ የተመሰረተዉ፣ ማንግስት ነዉ ማለት አይችልም፣ የመንግስት ተቃዋሚ ነኝ ስል ነዉ እድሜዉን ሁሉ የጨረሰዉ። መሬቱ ነዉ ማለት አይችልም፣ መሬቱን ለማለምለም የምጥሩትን ሁሉ ስረግም ይዉላል ና፣ የዛፍ ተከላዉን ስዘልፍ ነዉ የምዉለዉ።
የለ እፍረት ደግሞ አደባባይ ወጥቶ ከእኔ በላይ ኢትዮጵያዊ የለም ይላል።
የምን ፍጡር ይሁን ይሄስ?
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13228
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አቢይ አህመድ ብሄራዊ ጦሩን በማዘዝ አገር ካላረጋጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ወታደራዊ መንግስት ያውጃል
ሆረስ፣ እኔ እኮ እንዚህን ዉራዎች እንደ ሰዉም አልቆጥራቸዉም፣ እንኳን ላዳምጣቸዉ፣ ይህን እመነኝ!Horus wrote: ↑21 Jul 2023, 14:07አንተ ጂል ሃሬ ኢትዮጵያ ካልተመቸችህኮ ኬኒያ አለልህ! ዕብስ ጥርግDefendTheTruth wrote: ↑21 Jul 2023, 06:36አቤት መንጣጣት፣ ኢትዮጵያ ማለት ለአንተ ምንድ ነዉ ትርጉሙ ብትሉት፣ ይሄ አፈ-ጮሌ ወያላ መልስ የለዉም።
ሕዝቡ ነዉ ማለት አይችልም፣ ምክንያቱም ማንነቱ በሙሉ የአገሪቷን አብላጫ ሕዝብ ጥላቻ ላይ ነዉ የተመሰረተዉ፣ ማንግስት ነዉ ማለት አይችልም፣ የመንግስት ተቃዋሚ ነኝ ስል ነዉ እድሜዉን ሁሉ የጨረሰዉ። መሬቱ ነዉ ማለት አይችልም፣ መሬቱን ለማለምለም የምጥሩትን ሁሉ ስረግም ይዉላል ና፣ የዛፍ ተከላዉን ስዘልፍ ነዉ የምዉለዉ።
የለ እፍረት ደግሞ አደባባይ ወጥቶ ከእኔ በላይ ኢትዮጵያዊ የለም ይላል።
የምን ፍጡር ይሁን ይሄስ?![]()
![]()
![]()