Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Ascari Euro you are too shallow & unwilling to humble your self & learn new things!
-
Tog Wajale E.R.
- Senior Member
- Posts: 14803
- Joined: 31 Oct 2019, 15:07
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Lekhebatt Lemmanai Agga*me Bas*tard Prostit*ute !!!
Gummamma MushMush:- ዕስትኽ፥ ዓጋመ፥ ወዲ ዛ፥ ፋኛቱራ !!!
MushMushat Guahafat Bast*ard Prosti*tutes Agga*mes:--- Why Don't You Entertain That To Your Dedebit Woorgach Tigrayian Who*re Mother. Get Lost Now Gimmattamm Shettattam Agga*mes.
Gummamma MushMush:- ዕስትኽ፥ ዓጋመ፥ ወዲ ዛ፥ ፋኛቱራ !!!
MushMushat Guahafat Bast*ard Prosti*tutes Agga*mes:--- Why Don't You Entertain That To Your Dedebit Woorgach Tigrayian Who*re Mother. Get Lost Now Gimmattamm Shettattam Agga*mes.
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
አስካሪ፤ ቶግ፥ጥይቱ፥ ብዘይ፥ ኢላማ፥ ክትኩስ፥ዝውእል፥ ሰነፍ፥ ሰብ፥ ኢኻ፤
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
ዳንኤል 12 ለትንሳኤ ስለ ተቀጠረው ጊዜ ምን ያስተምረናል?
ጌታችን ሲመጣ በመጨረሻው ዘመን ስለ እኛ የሚያማልደው ቅዱስ ሚካኤል ነው::
"በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል፤ ሕዝብም ከሆነ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያልሆነ የመከራ ዘመን ይሆናል፤ በዚያም ዘመን በመጽሐፉ ተጽፎ የተገኘው ሕዝብህ ሁሉ እያንዳንዱ ይድናል። በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና። ጥበበኞቹም እንደ ሰማይ ፀዳል፥ ብዙ ሰዎችንም ወደ ጽድቅ የሚመልሱ እንደ ከዋክብት ለዘላለም ይደምቃሉ። ትንቢተ ዳንኤል ፲፪፥ ፩-፫
"ራእዩም ገና ለብዙ ዘመን ነውና በኋለኛው ዘመን ለሕዝብህ የሚሆነውን አስታውቅህ ዘንድ አሁን መጥቻለሁ።" ዳንኤል 10፥14
ዳንኤል እዚህ ላይ "ለሕዝብህ" ተብለው ለተጠሩት (ለእስራኤል) በኋለኛው ዘመን ላይ የሚሆነውን በተመለከተ ራእይ ይሰጠዋል። ይህ ራእይ ስለ ወደፊቱ የተሰጠ ራእይ ነው፣ ይኸውም የእስራኤል የመጨረሻው ዘመን ነው።
" በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይዋጋል፤ የሰሜንም ንጉሥ ከሰረገሎችና ከፈረሰኞች ከብዙም መርከቦች ጋር እንደ ዐውሎ ነፋስ ይመጣበታል፤ ወደ አገሮችም ይገባል፥ ይጐርፍማል፥ ያልፍማል።" ዳንኤል 11፥40
በምእራፍ 12 ላይ "በዚያን ዘመን" የተባለው በምእራፍ 10፥ 14 ላይ "የኋለኛው ዘመን" የተባለው ነው፣ በምእራፍ 11 ላይ ደግሞ "የፍጻሜ ዘመን" ተብሏል። ስለዚህ ዳንኤል 12 የሚናገረው ስለ ኋለኛው ዘመን፣ ይኸውም የአሮጌው ኪዳን ስርአት ማብቂያን የሚያመለክት ነው።
ሚካኤል፦
"ታላቁ አለቃ ሚካኤል" -- ይህ "ታላቁ አለቃ" የተባለው "ሚካኤል" ማን ነው? ሚካኤል ማለት ብእብራይስጥ ቋንቋ ሚካየል ሲሆን የስሙ ትርገምም "እንደ እግዚአብሔር ያለው" ማለት ነው። ስለዚህ ሚካኤል እንደ እግዚአብሔር የሆነው ማለት ነው።
" የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ ሲነጋገር፦ ጌታ ይገሥጽህ አለው እንጂ የስድብን ፍርድ ሊናገረው አልደፈረም።" ይሁዳ 9
ይሁዳ ሚካኤልን "የመላእክት አለቃ" ሲል ይጠራዋል። የመላእክት አለቃ ማለት "የመላእክት ዋና አዛዥ" (chief of angels) ከማለት በቀር ሌላ ሊሆን አይችልም። ታዲያ እንደ እግዚአብሔር የሆነው የመላእክት ዋና አዛዥ ማን ነው? ይህ ዋና አዛዥ ኢየሱስ በሥጋ ከመምጣቱ ወይም "ቃል ሥጋ" ከመሆኑ በፊት ይገለጥ የነበረበት ሁናቴና መልክ እንደ ሆነ እንድናይ እፈልጋለሁ።
ጌታችን ሲመጣ በመጨረሻው ዘመን ስለ እኛ የሚያማልደው ቅዱስ ሚካኤል ነው::
"በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል፤ ሕዝብም ከሆነ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያልሆነ የመከራ ዘመን ይሆናል፤ በዚያም ዘመን በመጽሐፉ ተጽፎ የተገኘው ሕዝብህ ሁሉ እያንዳንዱ ይድናል። በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና። ጥበበኞቹም እንደ ሰማይ ፀዳል፥ ብዙ ሰዎችንም ወደ ጽድቅ የሚመልሱ እንደ ከዋክብት ለዘላለም ይደምቃሉ። ትንቢተ ዳንኤል ፲፪፥ ፩-፫
"ራእዩም ገና ለብዙ ዘመን ነውና በኋለኛው ዘመን ለሕዝብህ የሚሆነውን አስታውቅህ ዘንድ አሁን መጥቻለሁ።" ዳንኤል 10፥14
ዳንኤል እዚህ ላይ "ለሕዝብህ" ተብለው ለተጠሩት (ለእስራኤል) በኋለኛው ዘመን ላይ የሚሆነውን በተመለከተ ራእይ ይሰጠዋል። ይህ ራእይ ስለ ወደፊቱ የተሰጠ ራእይ ነው፣ ይኸውም የእስራኤል የመጨረሻው ዘመን ነው።
" በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይዋጋል፤ የሰሜንም ንጉሥ ከሰረገሎችና ከፈረሰኞች ከብዙም መርከቦች ጋር እንደ ዐውሎ ነፋስ ይመጣበታል፤ ወደ አገሮችም ይገባል፥ ይጐርፍማል፥ ያልፍማል።" ዳንኤል 11፥40
በምእራፍ 12 ላይ "በዚያን ዘመን" የተባለው በምእራፍ 10፥ 14 ላይ "የኋለኛው ዘመን" የተባለው ነው፣ በምእራፍ 11 ላይ ደግሞ "የፍጻሜ ዘመን" ተብሏል። ስለዚህ ዳንኤል 12 የሚናገረው ስለ ኋለኛው ዘመን፣ ይኸውም የአሮጌው ኪዳን ስርአት ማብቂያን የሚያመለክት ነው።
ሚካኤል፦
"ታላቁ አለቃ ሚካኤል" -- ይህ "ታላቁ አለቃ" የተባለው "ሚካኤል" ማን ነው? ሚካኤል ማለት ብእብራይስጥ ቋንቋ ሚካየል ሲሆን የስሙ ትርገምም "እንደ እግዚአብሔር ያለው" ማለት ነው። ስለዚህ ሚካኤል እንደ እግዚአብሔር የሆነው ማለት ነው።
" የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ ሲነጋገር፦ ጌታ ይገሥጽህ አለው እንጂ የስድብን ፍርድ ሊናገረው አልደፈረም።" ይሁዳ 9
ይሁዳ ሚካኤልን "የመላእክት አለቃ" ሲል ይጠራዋል። የመላእክት አለቃ ማለት "የመላእክት ዋና አዛዥ" (chief of angels) ከማለት በቀር ሌላ ሊሆን አይችልም። ታዲያ እንደ እግዚአብሔር የሆነው የመላእክት ዋና አዛዥ ማን ነው? ይህ ዋና አዛዥ ኢየሱስ በሥጋ ከመምጣቱ ወይም "ቃል ሥጋ" ከመሆኑ በፊት ይገለጥ የነበረበት ሁናቴና መልክ እንደ ሆነ እንድናይ እፈልጋለሁ።
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
አበረ፥ መልካም፥ ነው!