Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Horus » 18 Jul 2023, 14:46

አሁን ሰው ሁሉ ትኩረቱ ከስልጣን እየተባረረ ያለው ያማራ ብልጥኛ ላይ ነው። ማንም ልብ የማይለው ግን አማራ ራሱን ከብልጥኛ ነጻ ባወጣ ማግስት ወረሚያ እንደ ሚፈርስ ነው። ከዚህ በኋላ ይህም ቢጠገን ያም ቢጠገን የወያኔ ወልድ ብልጥና ባለበት አይቀጥልም ። አባይ ግምባታ እየቆመ ነው። ወያኔያዊ ያቢይ አካኪ ዘራፍ እዚም እዛም ቀጥ እያለ እየፈረሰ ነው ። ደሞ ስለ መፍረስ ከተነሳ እንደ እምቧይ ካብ የሚናደው ወረሚያ ነው! አሁንን ቋፍ ላይ ስላለ!

ዝሆን ሲከሳ .................... :lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 15405
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Abere » 18 Jul 2023, 15:07

አብይ አህመድ ስህተት የዘወትር ተግባሩ ቢሆንም እነኝህ 2 ጊዜ ያደረጋቸው ግን በእራሱ ላይ ነው ጥይት የተኮሰባቸው ናቸው።

1ኛ) ስልጥን እንደ ወጣ የኢትዮጵያ ህዝብ ሰጥ ለመጥ ብሎ ግዛን ሲለው አራዳ ሆንኩ ብሎ አለምጦ ሲፈትጉት ኦሮሙማ ሁኖ መገኙቱ።

2ኛ) የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔ የፈጸመችው የግፍ ጥግ የደረሰ ወረራ በመቀልበስ መስዋዕት ከከፈለ በኋላ አብይ አህመድ የቀደመውን ስህተቱን ይደመሥስለት ዘንድ በእምነቱ በመጽናት ፋንታ ኢትዮጵያን ከገደለ ትግሬ ወያኔ እግር ስር ሲልፈሰፈስ እና ይጡር ጡር ይበልጡን ብሎ ስንቅ ጨርቅ ሳይል እርሻውን ጥሎ የዘመተውን አማራ ለትግሬ ወያኔ አግዞ ለመውረር ሲሂድ። የአብይ አህመድ መከላከያ አሁን ትግራይ ውስጥ የለም አማራ ውስጥ ግን ሰፍሮ በገበሬ ምንሽር እየተሰፈረ ይቆላል።


አብይ አህመድ የወደቀ ሰው እና መሪ ነው - ሞራል የለውም። በኦሮሞ ስም 3/4ኛ የሚሆነው ብዙሃኑ ኢትዮጵያ ሰማይ ከፍ ምድር ዝቅ ቢል በአብይ አህመድ ኦሮሙማ ሃይል መተዳደር አይችልም። ይህን መቀበል ነው ያቃተው እና ወደ መፍትሄ መሄድ ያልፈለገው።

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Horus » 18 Jul 2023, 15:19

አሁን በትግሬ አቃጣሪነት ኢትዮጵያና ኤርትራን እንደ ገና ለማዋጋት አሁን ፈጽሞ አይቻልም ። አሁን ቁም ነገሩ አማራ በያዘው መጽናቱ ነው። እኔ ሺ ግዜ ብያለሁ አማራ በዚህ ከቀጠለ በኢትዮጵያ ለውጥ አይቀሬ ነው! ወረሚያ አይደለም የኢትዮጵያ ስበት የቱሪስት ስበት !! ሹፌር በሰለአም የማይነዳበት የወደቀ ክልል ነው !
ወለጋ አንድ ተማሪ እንኳ የኮሌጅ መልቀቂያ አላሳለፈም!!!




Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Horus » 18 Jul 2023, 15:51

አበረ፣
አቢይ አህመድ እዚያ በረሃ ውስጥ ህዳሴ ለመገነቡት ምስኪኖች ምግብ ማቅረብ አቅቶት ስራ አቁመዋል! ወ/ሮ አቤቤ ግን ለአንድ ወያኔ ሌባ ለአንድ ያረጀ ፎቅ 10 ቢሊዮን ብር ከፍላ ከዚያ በተጨማሪ አንድ ሙሉ ብሎክ ሲሊማ ራስ መሬት ሰጠችው! የመረሙማ ሌብነት በታሪክ ታይቶ ተሰምቶ አይታወቅም ። መወደቂያ ሰሞን የሚሆነው ይህን ይመስላል



Misraq
Senior Member
Posts: 17790
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Misraq » 18 Jul 2023, 16:58

.
.
.
አቶ አብይ ማርሽ ቀይሮ ሕወሃትን ክዶ ከፋኖ ጋር እንደራደር እንደሚል እመነኝ

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Horus » 18 Jul 2023, 17:04

Misraq wrote:
18 Jul 2023, 16:58
.
.
.
አቶ አብይ ማርሽ ቀይሮ ሕወሃትን ክዶ ከፋኖ ጋር እንደራደር እንደሚል እመነኝ
ይሞክራል፣ ግን አይሆንም ! በወረሚያ አዲስ የሽግግር መንግስት እያቆሙ ያሉት እነታከለ፣ እነጃዋርና መረራ ናቸው ። እነሱ ናቸው ካማራ ጋር ድርድር የሚያደርጉት ሺመልስ፣ አቤቤና አቢይ ማን እንደ ሚከተላቸው ግልጽ አይደለም ። ታከለ ኡማ የጸጋዬ ገብረ መድህን ወንድም ልጅ ነው ! ጥብቅ የሸዋ ኦሮሞ!!! ስለዚህ ወረሙማ ገና በደምብ ይፐወዛል!!

Misraq
Senior Member
Posts: 17790
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Misraq » 18 Jul 2023, 17:12

Bad day coming for the Tulama Oromo. The source of all this misery and mayem is Tulama (Shoa Ormo). Prosperity PP is entirely Tulama except the fake doctor from Jimma. Those who are creating transitional government for Oromia state ar Mecca and Barentuma Oromos (Welega, arsi and harar)

I have a strong feeling Abiy will be killed by Mecca Oromos. They will find a way to get near him as OPDO weakens in the coming few months.

Abere
Senior Member
Posts: 15405
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Abere » 18 Jul 2023, 17:18

በአብይ አህመድ ዙሪያ ያሉ ዕድሜ ጠገብ ገንጣይ ኦነግ አማካሪዎች ጆሮውን ይዘው ገደል ነው የሰደዱት። አሁን ይህ ኢትዮጵያ ጠል ኦሮሙማ በምን ላይ ነው ሊደራደር የሚችለው? እንደ እኔ በቀጣይ ያለ አግባብ የንጹሃን ደም መፍሰሱ ይቀር ዘንድ በአስቸኳይ የብልጽግና እና የትህነግ የፓለቲካ ደንብ በአዋጅ መታገድ አለበት። አሁን ያለው ጦርነት እኮ የተገንጣይ እና አናስገነጥልም ጦርነት ነው። ተወደደም ተጠላም ይዘቱ ይህ ነው። የሽግግር መንግስት ያስፈልጋታል - አብይ አህመድ በመጨረሻዋ ሰዐት እንኳን ይህን ዕድል ቢጠቀምበት መልካም ነው።

Horus wrote:
18 Jul 2023, 17:04
Misraq wrote:
18 Jul 2023, 16:58
.
.
.
አቶ አብይ ማርሽ ቀይሮ ሕወሃትን ክዶ ከፋኖ ጋር እንደራደር እንደሚል እመነኝ
ይሞክራል፣ ግን አይሆንም ! በወረሚያ አዲስ የሽግግር መንግስት እያቆሙ ያሉት እነታከለ፣ እነጃዋርና መረራ ናቸው ። እነሱ ናቸው ካማራ ጋር ድርድር የሚያደርጉት ሺመልስ፣ አቤቤና አቢይ ማን እንደ ሚከተላቸው ግልጽ አይደለም ። ታከለ ኡማ የጸጋዬ ገብረ መድህን ወንድም ልጅ ነው ! ጥብቅ የሸዋ ኦሮሞ!!! ስለዚህ ወረሙማ ገና በደምብ ይፐወዛል!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by Horus » 18 Jul 2023, 17:23

እንዲያውም! የአቢይ ጥርቅም ይህ ነው የሚባል የኦሮሞ ጎሳ የለውም! ብርሃኑ ጁላ ሻሸመኔ ምራብ አርሲ ነው ። በቅርብ የሚያማክሩት ወለጋዎችና ዲቃላ ጂዳዎች እነ ማነው ብሩ አድር ባዮች ናቸው። ወደ ፊት የሚሆነው ልዩ ልዩ ወረሞ ጎሳዎች የራሳቸውን አካባቢ ስልጣን እንጂ መላ ኢትዮጵያን እንግዛ የሚለው ተረት እየሞተ ነው!

ትግሬ ለወረሞ አይገዛም፣ አማራ ልወረሞ አይገዛም፣ አፋር ለወረሞ አይገዛም፣ሱማሌ ለወረሞ አይገዛም፤ ደቡብም እንዲሁ ! በቃ ! አሁን ኦሮሞች እርስ በርሳቸው የወረሙማን ስልጣን ይከፋፈላሉ ... ይህ ነው የሚሆነው !



sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by sun » 18 Jul 2023, 21:27

Horus wrote:
18 Jul 2023, 14:46
አሁን ሰው ሁሉ ትኩረቱ ከስልጣን እየተባረረ ያለው ያማራ ብልጥኛ ላይ ነው። ማንም ልብ የማይለው ግን አማራ ራሱን ከብልጥኛ ነጻ ባወጣ ማግስት ወረሚያ እንደ ሚፈርስ ነው። ከዚህ በኋላ ይህም ቢጠገን ያም ቢጠገን የወያኔ ወልድ ብልጥና ባለበት አይቀጥልም ። አባይ ግምባታ እየቆመ ነው። ወያኔያዊ ያቢይ አካኪ ዘራፍ እዚም እዛም ቀጥ እያለ እየፈረሰ ነው ። ደሞ ስለ መፍረስ ከተነሳ እንደ እምቧይ ካብ የሚናደው ወረሚያ ነው! አሁንን ቋፍ ላይ ስላለ!

ዝሆን ሲከሳ .................... :lol: :lol:
Doggy the hallucinated non stop barking dog. :lol:


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by sun » 18 Jul 2023, 21:33

Abere wrote:
18 Jul 2023, 17:18
በአብይ አህመድ ዙሪያ ያሉ ዕድሜ ጠገብ ገንጣይ ኦነግ አማካሪዎች ጆሮውን ይዘው ገደል ነው የሰደዱት። አሁን ይህ ኢትዮጵያ ጠል ኦሮሙማ በምን ላይ ነው ሊደራደር የሚችለው? እንደ እኔ በቀጣይ ያለ አግባብ የንጹሃን ደም መፍሰሱ ይቀር ዘንድ በአስቸኳይ የብልጽግና እና የትህነግ የፓለቲካ ደንብ በአዋጅ መታገድ አለበት። አሁን ያለው ጦርነት እኮ የተገንጣይ እና አናስገነጥልም ጦርነት ነው። ተወደደም ተጠላም ይዘቱ ይህ ነው። የሽግግር መንግስት ያስፈልጋታል - አብይ አህመድ በመጨረሻዋ ሰዐት እንኳን ይህን ዕድል ቢጠቀምበት መልካም ነው።
.
.
.
አቶ አብይ ማርሽ ቀይሮ ሕወሃትን ክዶ ከፋኖ ጋር እንደራደር እንደሚል እመነኝ
ይሞክራል፣ ግን አይሆንም ! በወረሚያ አዲስ የሽግግር መንግስት እያቆሙ ያሉት እነታከለ፣ እነጃዋርና መረራ ናቸው ። እነሱ ናቸው ካማራ ጋር ድርድር የሚያደርጉት ሺመልስ፣ አቤቤና አቢይ ማን እንደ ሚከተላቸው ግልጽ አይደለም ። ታከለ ኡማ የጸጋዬ ገብረ መድህን ወንድም ልጅ ነው ! ጥብቅ የሸዋ ኦሮሞ!!! ስለዚህ ወረሙማ ገና በደምብ ይፐወዛል!!


The paranoid sniffing and smoking mad dog desperate to impose his wh0ry b!tch personal wishes on significance others and expecting them to accept.Keep the non stop go on because that is what you are so good at.


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዝሆን ሲከሳና ሃብታም ሲፈሳ (ሲከስር) አይታወቅም!

Post by sun » 18 Jul 2023, 21:39

Horus wrote:
18 Jul 2023, 17:23
እንዲያውም! የአቢይ ጥርቅም ይህ ነው የሚባል የኦሮሞ ጎሳ የለውም! ብርሃኑ ጁላ ሻሸመኔ ምራብ አርሲ ነው ። በቅርብ የሚያማክሩት ወለጋዎችና ዲቃላ ጂዳዎች እነ ማነው ብሩ አድር ባዮች ናቸው። ወደ ፊት የሚሆነው ልዩ ልዩ ወረሞ ጎሳዎች የራሳቸውን አካባቢ ስልጣን እንጂ መላ ኢትዮጵያን እንግዛ የሚለው ተረት እየሞተ ነው!

ትግሬ ለወረሞ አይገዛም፣ አማራ ልወረሞ አይገዛም፣ አፋር ለወረሞ አይገዛም፣ሱማሌ ለወረሞ አይገዛም፤ ደቡብም እንዲሁ ! በቃ ! አሁን ኦሮሞች እርስ በርሳቸው የወረሙማን ስልጣን ይከፋፈላሉ ... ይህ ነው የሚሆነው !


Post Reply