አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
በመንፈሳዊ፥ አለም፥ የኢትዮጵያ፥ ኦርቶዶክስ፥ ቤተክርስትያን፥ ከሰይጣናዊ፥ ግኝ፥ ግዛት፥ ነፃ፥ እየወጣች፥ ያለችበት፥ ጊዜ፥ ነው።
ታች፤ ባለው፥ ሊንክ፥ ላይ፥ካህናቱ፥ እያለቀሱ፥ ያሉትና፥ ሙታንን፥ የሚጠሩት፥ የሚያገለግሉት፥ የሰይጣን፤ መንፈስ፥ ሀይል፥ ስለተመታ፥ ነው።
አዋጁ፥ በምድርም፥በሰማይም፥ አስከ፥ ክርስቶስ፥ ምፅአት፥ ድረስ፥የፀና፥ ይሆናል!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 8#p1404538
ታች፤ ባለው፥ ሊንክ፥ ላይ፥ካህናቱ፥ እያለቀሱ፥ ያሉትና፥ ሙታንን፥ የሚጠሩት፥ የሚያገለግሉት፥ የሰይጣን፤ መንፈስ፥ ሀይል፥ ስለተመታ፥ ነው።
አዋጁ፥ በምድርም፥በሰማይም፥ አስከ፥ ክርስቶስ፥ ምፅአት፥ ድረስ፥የፀና፥ ይሆናል!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 8#p1404538
Re: መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
መንበረ ሰላማ የሚባል ተረት የለም።በመጀመሪያ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከእየሱስ ክርስቶስ ሀዋርያ በሆነው እጅ የተጠመቀው ጃንድረባው ኢትዮጵያዊ ነው።ንግስት ህንድኬ - የኑብያ ንግስት ነች። ኢትዮጵያ እስከዛ ድረስ ነበረች። የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሀዋርያ አቡነ ተክለሃይማኖት ናቸው። ከእርሳቸው በፊት ማንም ኢትዮጵያዊ ይህን ጸጋ ከመለኮት አላገኘም። ስለዚህ ሮም የካቶሊኮች መንበር የሆነችው አንድም በእደ ሀዋርያው የተጠመቁ ፤ ከሀዋርያው የአንዱ ስለነበረች፤ የክርስቶስ ግማደ መስቀለ ማህደር ስለሆነች ነው። የክርስቶስ መስቀል ማህደር ግሼን ማርያም፤ የመጀመርያዊ ኢትዮጵያዊ ሀዋርያ መንበር ደበረ-ሊባኖስ፤ የክስርቶስ እና የድንግል ማርያም በእንግድነት የተቀመጡበት ፈለገ-ጊዮን (ምድረ-ገነት) የጣና ሀይቅ እንጅ አክሱም አይድለም።ዳግማዊ እየሩሳሌም ቅዱስ ላሊበላ (ምስለ-ኢየሩሳሌም)እንጅ አክሱም አይድለም። አክሱም ትንፋሽ እና ህይወት የሚኖረው ትግራይ ተቆርጣ እስካልተጣለች ነው። በሬ ሰርቆ ያረደ ሽፍታ በምስለኔ ተይዞ አርባ እስኪ ገረፍ ነው። ችግር እና የመገንጠል ውጤት ይገርፋችኋል እንጅ ኢትዮጵያን አይደለም መጉዳት መጫር አትችሉም።
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
ኤርትራዊው፥ አበረ፥ ብዙ፥ ተረት፥ ተረት፥ ታወራለህ፥ ተረትህን፥ እያወራህ፥ ማልቀስ፥ መብትህ፥ ነው።https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 8#p1404535
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
በቅሎ ማሰሪያዋን በጠሰች - በእራሷ ላይ አሳጠረች። ትግሬ ወያኔ ሲኖዶስ በኢትዮጵያዊያ ተተፋ።
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
ያልተሰጠው፥ ለማኝ፥ ይሳደባል፥ወይም፥ ክፉ፥ ሰው፥ ጎሮቤቱ፥ የያዘውን፥ እየተመኘ፥ ቅናት፥ እየበላው፥ በአንደበቱ፥ ያናንቃል፥ እንዳይሆንብህ፤
የትግራይ፥ ጠላት፥ ከሆንክ፥ችግርህ፤
Nehemiah 4 መልስ፥ ይሰጠሃል፤
የትግራይ፥ ጠላት፥ ከሆንክ፥ችግርህ፤
Nehemiah 4 መልስ፥ ይሰጠሃል፤
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
ምንገዱን ጨርቅ ያርግላችሁ
ጥርግግግግ
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
ያሳዝናል እንጅ አያስቅም ይህስ ፥
ክርስትና ሙቶ ትግሬ ላይ ሲለቀስ።
በሬ ሰርቆ መነኩሴ -ሴት ደፎር ቆሞስ፤
እንግድህ ትግሬ ላይ አለዎይ መቅደስ?
ኩብ ኩባ እና አንበጣ ቢመጣ አይድነቀን፤
የእግዚአብሄርን አቃሉን ተገኚተን።
ተሰሃለነ እግዚኦ! ተመልከት ወደኛ፥
መልካም ቀን አምጣለት ለህዝብህ መዳኛ።
በከመ ምህረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ
የተዋህዶ ከከብ ተክለሃይማኖት ሀዋርያ፥
መሰረተ ክርስቲያን አሳስብ ለእግዚአብሄር ለህዝበ ኢትዮጵያ።
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
Superb!!Abere wrote: ↑16 Jul 2023, 15:20
ያሳዝናል እንጅ አያስቅም ይህስ ፥
ክርስትና ሙቶ ትግሬ ላይ ሲለቀስ።
በሬ ሰርቆ መነኩሴ -ሴት ደፎር ቆሞስ፤
እንግድህ ትግሬ ላይ አለዎይ መቅደስ?
ኩብ ኩባ እና አንበጣ ቢመጣ አይድነቀን፤
የእግዚአብሄርን አቃሉን ተገኚተን።
ተሰሃለነ እግዚኦ! ተመልከት ወደኛ፥
መልካም ቀን አምጣለት ለህዝብህ መዳኛ።
በከመ ምህረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ
የተዋህዶ ከከብ ተክለሃይማኖት ሀዋርያ፥
መሰረተ ክርስቲያን አሳስብ ለእግዚአብሄር ለህዝበ ኢትዮጵያ።
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
Ascari boys,
You are too desperate ! እጅ፥ ስጡ፥ and come to Axum to worship the true God!
You are too desperate ! እጅ፥ ስጡ፥ and come to Axum to worship the true God!
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
ወያኔ ሲኖዶስ አቋቋመች ማለት፣ አሻሮ በሶ ሆነች እንደማለት ነው።
እናንተ ደንቆሮዎች የሰው ትኩረት ለማግኘት ወይንም ስዎችን የተበቀላችሁ መስሏችሁ በኪሳራ ላይ ኪሳራ ትጨምራላችሁ። የኦርቶዶክስ ሲኖድ እንደ ፖለቲካ ፓርቲ በአንድ ምሽት አይመሰረትም። ወይ ጅሆቫ በሉትና ይለይላችሁ። ቅንቅናም!
እናንተ ደንቆሮዎች የሰው ትኩረት ለማግኘት ወይንም ስዎችን የተበቀላችሁ መስሏችሁ በኪሳራ ላይ ኪሳራ ትጨምራላችሁ። የኦርቶዶክስ ሲኖድ እንደ ፖለቲካ ፓርቲ በአንድ ምሽት አይመሰረትም። ወይ ጅሆቫ በሉትና ይለይላችሁ። ቅንቅናም!
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
Selam, have you seen these crying so called priests? Tell me why?
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 8#p1404535
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 8#p1404535
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
Axumkizenam - I only see you crowing 24/7!
Axumezana wrote: ↑16 Jul 2023, 17:52Selam, have you seen these crying so called priests? Tell me why?
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 8#p1404535
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
Cool down & tell the truth! By the way you are insulting your self not Axumezana! Your insultive words further rottens your already corroded brain!
Re: አዋጅ፥ አዋጅ፥ አዋጅ፥ መንበረ፥ ተክለሃይማኖት በመንበረ፥ ሰላማ፥ ፥ ደብረ፥ ሊባኖስ፤ በአክሱም፥ ተተክተዋል፤
Much ado about nothing