Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15409
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ትግራይ ውስጥ የተፈጠረውን የቀሳውስት ሁከት የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ሲኖዶስ በ 2 መንገዶች ሊፈታው ይችላል።

Post by Abere » 15 Jul 2023, 16:02

ትግራይ ውስጥ የተፈጠረውን የቀሳውስት ሁከት የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ሲኖዶስ በ 2 መንገዶች ሊፈታው ይችላል።

1ኛ) በቅድምያ ህግ የማስከብር እርምጃ እንድ ወሰድ ማድረግ። ይህ ማለት በትግራይ ክፍለሀገር ጋጠ-ወጥ በሆኑ አባቶች ላይ ክስ በመመስረት በህግ ቁጥጥር እንድውሉ ማድረገ ነው። የቤተክርስቲያኒቱ ሃብት ይሁን እምነታዊ ስርዐት እንዳይዘረፍ ቅድምያ መከላከል። ለምሳሌ እንደ አቡነ መርሃ ክርስቶስ የተባሉ አባት ቀጥታ እጅ ከፍንጅ ተይዘው ለህግ የሚቀርቡ ናቸው ። በእርግጥ እነኝህ ቀሳውስቶች ይህ እርኩስ ዕቅድ ከእነርሱ አልመጣም - በእነርሱ ውስጥ ባዳረ የወያኔ ፓለቲካ ነው። በሌላ መልኩ - የቤተክስርቲያኗ ደብረጽዮን ናቸው። ደብረጽዮን ትግራይን ምን ላይ እንዳደረሳት አይተናል፡ እነኝህ ምስለ ደብረጽዮን ቀሳውስትም መጨረሻቸው ጥፋት ነው። ህግ ማስከበር እርምጃ እንድ ወሰድ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ መጠየቅ ይችላል።

2ኛ) የትግሬ ቀሳውስት ሌላ ስያሜ በመጠቀም እንደ አድስ አምልኮ መመዝገብ ይችሉ ዘንድ መፍቀድ። ይህ እንደማኛውም በጎ አድራጎት ድርጅት ይሁን አዲስ መጤ ሃይማኖቶች በመመዝገብ የእራሳቸው አማኞች እና ተከታዮች ማፍራት ይችላሉ። ይህ ማለት እውነተኛ እና የጥንታዊቷ የኦርቶዶክስ ምዕምን የሆኑ የትግራይ ክፍለ ሀገር ሰዎች ከጅምላ የሃይማኖት ጥፋት ፍረጃ ሰለባነት ይድናሉ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ማዕምን በመሆኑ ቀጥታ በኢትዮጵያ ሲኖዶስ ይቀጥላሉ ጳጳሳት ይሾሙላቸዋል- ትግራይ የኢትዮጵያ ክፍል እስከ ሆነች ድረስ። አሁን ትግራይ ውስጥ ያለው የቄሶች ሁከት ልክ ወያኔ ድፍን የትግራይ ህዝብ ወያኔ ነው ብላ እንደምታስብ ሁሉ ለአዲሱ የወያኔዎች ሃይማኖትም ሁሉም ትግሬ ምዕምን ነው ተብሎ የተፈጠረ ዕዳ ነው። እንደሚታወቀው በትግራይ ክፍለ ሀገር ከሚኖረው ትግሬ የሚበልጥ ወይም እኩል የሚሆነው ትግሬ በሌሎች የኢትዮጵያ ክፍላተ- ሀገራት የሚኖር ነው። የዚህ ህዝብ ሲኖዶስ እና ቤተ-እምነት ትግራይ ውስጥ አይደለም። የነፍሳ አባታቸው የሚገኘውም ትግራይ ውስጥ አይደለም ቀኖናቸውም ትግራይ ውስጥ አይደለም። የትግራይ ደብረጽዮናዊ እጩ ሲኖዶስ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ ሳይሆን በንደት እና በጥላቻ የሚነዳ ሰይጣናዊ ጉዞ ነው።

Axumezana
Senior Member
Posts: 19146
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ትግራይ ውስጥ የተፈጠረውን የቀሳውስት ሁከት የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ሲኖዶስ በ 2 መንገዶች ሊፈታው ይችላል።

Post by Axumezana » 15 Jul 2023, 17:14

I suspect they may have been already legally registered in Tigray under " Tigray Aba Selama Orthodox Chruch".

If the people of Tigray are on their side , no one could stop them!

Abere
Senior Member
Posts: 15409
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ትግራይ ውስጥ የተፈጠረውን የቀሳውስት ሁከት የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ሲኖዶስ በ 2 መንገዶች ሊፈታው ይችላል።

Post by Abere » 15 Jul 2023, 17:30

What you missed is, Tigray church separated does mean nothing for larger Ethiopia. The TPLF's imagination about this is like a frog jumping into a lake can stir and makes the water muddy. No, demographically and socio-politically Tigray province has a minimal and insignificant effect – Ethiopia can easily absorb any shock. This is not a factor. However, as citizens we are raising concern for the Tigray people who are living under barbaric occupation of TPLF. Even TPLF is following them until the gate of haven. It is sad, Tigray people are living under what their master chooses for them. They leave by the taste of TPLF. If TPLF tastes blood, Tigray people do as well.

That is why you do not see any drumbeating and demonstration opposing Tigray woyane priest’s activism in Ethiopia elsewhere – this drumbeating only in the little Woyane villages. Other than the expulsion of Sereke-Berhan because he insulted Ethiopia and the Amhara people. He got what he deserved.

Good luck!!!!!


Axumezana wrote:
15 Jul 2023, 17:14
I suspect they may have been already legally registered in Tigray under " Tigray Aba Selama Orthodox Chruch".

If the people of Tigray are on their side , no one could stop them!

Axumezana
Senior Member
Posts: 19146
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ትግራይ ውስጥ የተፈጠረውን የቀሳውስት ሁከት የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ሲኖዶስ በ 2 መንገዶች ሊፈታው ይችላል።

Post by Axumezana » 15 Jul 2023, 19:26

This is the begning of the rebirth of the Axumite spiritual and political power that shall be felt through out the world . You are basing your conclusions based on the facts on ground I see it from God's unfolding plan on Tigray , Ethiopia, Eritrea and the Horn Africa . Read When the Real World is Revealed by Prophet Daniel Abera for details.https://www.youtube.com/playlist?list=P ... H3qDEba-iT

Post Reply