Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21672
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ቅዱስነታቸው የሚመሩት የሰላም ልዑክ አዲስ አበባ በሰላም ተመልሷል።

Post by Fiyameta » 12 Jul 2023, 04:41

:shock: :shock: :shock: :shock:

ወደ ትግራይ ተመለስ። እሷ ክርክር የሚበዛባት አገር ናትና ትምህርት አልተማረችም። የጽድቅ ስራንም አልሰራችም። ምክርን አልተመከረችም። መገሠጽን አልተገሠጸችም። ያለምክር ነበረችና ስደትና ችግር አንበጣ ካቦ ትልና አይጥ ይበዛባታልና፡ መብረቅ አውሎ ነፋስና ጭጋግ የፀሃይ ሐሩር ብርድ ጤዛ ይበዛባታል፡ ፍቅርና ሰላም የላትም።





Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13725
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: ቅዱስነታቸው የሚመሩት የሰላም ልዑክ አዲስ አበባ በሰላም ተመልሷል።

Post by Noble Amhara » 12 Jul 2023, 05:13

Ethnic poliitics is athiestic in nature.

Post Reply