Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ፣ እርስቱና ብርሃኑ ጉራጌን ሲደልሉ? ጉራጌ ክልል ነው!!!

Post by Horus » 11 Jul 2023, 15:51

ጉራጌን የራሱ ክልል ስጡት በቃ! ከዚያ በኋላ የራሱ ይኒቨሪስቲዎችና እንዱስትሬዎች ያለማል ! አለቀ!!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13134
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አቢይ፣ እርስቱና ብርሃኑ ጉራጌን ሲደልሉ? ጉራጌ ክልል ነው!!!

Post by DefendTheTruth » 11 Jul 2023, 16:11

Keep blubbering, Prof. Berhanu has got no reason to join your club of inepts, he is already adopted (mogasa, if you like) to the Oromo culture and enjoys their accompanion.

He feels at home there and even makes a note "education is everything" to the Oromo kids.


Horus
Senior Member+
Posts: 42067
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ፣ እርስቱና ብርሃኑ ጉራጌን ሲደልሉ? ጉራጌ ክልል ነው!!!

Post by Horus » 11 Jul 2023, 16:19

DefendTheTruth wrote:
11 Jul 2023, 16:11
Keep blubbering, Prof. Berhanu has got no reason to join your club of inepts, he is already adopted (mogasa, if you like) to the Oromo culture and enjoys their accompanion.

He feels at home there and even makes a note "education is everything" to the Oromo kids.

አንተ ግማማታም ሃሬ፣ ዞሮ ዞሮ የሚያስተምርህኮ ጉራጌ ነው! እሱ አዲሳባ ሆኖ ካህያ ሌቦች ጋር ሲሞዳሞድ ሶዶ የራሱን ፎቅ ሰርቶ ያን ሊያይ ነው የመጣው ። ይህን የቡዪ አዳሪ ት/ቤት ደሞ እኛ ራሳችን በሚሊዮን ብር በራሳችህን ልሂቃን የኢትዮጵያ ሃርቫርድ እናደርገዋለን! ፈሳም! ሁሉም ወደ ፊት ይታያል። ደሞ ያንተ ሽፍቶች እጃቸውን ካልሰበስቡ ክስታኔ ምን አይነት ሰው እንደ ሆነ እናስተምራቸዋለን! ዪልማ ሃሬ!



DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13134
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አቢይ፣ እርስቱና ብርሃኑ ጉራጌን ሲደልሉ? ጉራጌ ክልል ነው!!!

Post by DefendTheTruth » 11 Jul 2023, 16:41

Horus wrote:
11 Jul 2023, 16:19
ሁሉም ወደ ፊት ይታያል።
ከመቃብር ቧሃላ መሆኑ ነዉ? :lol: :lol: :lol: :lol:

አንተ እኮ በአፄ ሀይለስላሴ ዘመን ተወልደህ፣ እስከ አሁን ፈይደ ብስ ሆነህ የቀረህ ከንቱ ነህ።

አብዪ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ጓዶቻቸዉ በደርግ ጊዜ ራሱ ሕፃናት ነበሩ፣ ያመጡትን ለዉጥ እዪ አሁን ቁጭ ብለህ፣ እና ፎክር፣ ተግባር ባዶ!

Post Reply