Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17794
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Breaking : አቶ ማትያስ 20 ሚልዮን ብር ለሕወሃት አስረከበ

Post by Misraq » 10 Jul 2023, 11:16

.
.
.

Abere
Senior Member
Posts: 15418
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Breaking : አቶ ማትያስ 20 ሚልዮን ብር ለሕወሃት አስረከበ

Post by Abere » 10 Jul 2023, 11:55


ማለት የምችለው ይህን ነው፡-

1ኛ) "ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ" ከሰፊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የተለየ እና የተገነጠለ መሆኑን። ምዕምን ሃይማኖቱን እንጅ "ሲኖዶሱን" አርግፎ ጥሎታል።

2ኛ) ልክ ኦነግ-ብልጽግና ቤተ-መንግስቱን በጠመንጃ ጉልበት እንደያዘው "ሲኖዶሱን" እንድሁ መስቀል በማንጠልጠል ብቻ ምዕምን የያዙ መስሏቸዋል። ህዝብ ፊቱን ነስቷቸዋል።

በመጨረሻ፤ ከታሪክ ዐዋቂዎች እንደሰማሁት ይህ አይነት ፈተና (ማለት ሲኖዶስ ፓለቲከኛ እና አለማዊ) በገጠመበት ዘመን ምዕምን ሲኖዶሱን ብቻውን ትቶት ሃይማኖቱን በግሉ እንደ ቀደሙት አበው ይዞ ወደ እወነተኛው ሰላሙ ዘመን ተሻግሯል። ይህ ሲኖዶስ እኮ በዐባይ ጸሀዬ የተመሰረተ ነው - ይህን ግምት ማስገባት አለብን።



Post Reply