-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የኦነግ ሸኔ (የአብይ አህመድ የሜዳ ክንፍ) ጥቃት በጉራጌ ዞን
ቀጣፊዎች! ኦነግ የሶዶ ጉራጌን ማስጨነቅ የጀመረው ገና ከመለስ ጋር አዲስ አበባ ሲገቡ ነው። ሶዶ ጂዳ የተባሉ የጉራጌ ወረሞ ቅይጥ ሕዝብን ገንጥለው ወረሚያ ጋር ያካለሉት የዛሬ 32 አመት ነው። አሁን ኦነግ መላ ዝዋይን መቂና በመውረር ነባሩን ሕዝብ 3 አስርት አመታት ሲሰቃይ ትንፍሽ ያላለው መንግስት ዛሬ ይህን ወሬ ሚነፋው በሰኔ 30 አዲስ የደቡብ ክልል አውጅው በዚያው ቀን አለምንም ድምጽና ፕሮሴስ የሸዋ ክልል በግድ ሊያውጁ 5 ቀን ቀርቷቸዋል ። ለዚህ ነው ይህ ማስፈራሪያ የሚዙት ። የክስታኔ ጉራጌ ከወረሞ ወረራ ይህው ለ500 አመት አርፎ አያውቅም ። እርስቱ ይርዳው ለ30 አመት ሶዶን ከጉራጌ ገንጥሎ ምስራቅ ምራብ ጉራጌ እያለ ሊከፋፍል ሞክሮ ሞክሮ ሲያቅተው ጀግናው ክስቶን በሸኔ ሊያስፈራራ መሞከሩ ነው ። ይህ ምንም አዲስ ወሬ አይደለm
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44