Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13728
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

out of more than 8400 participants only 23% supported regional boundaries based on ethnic identity

Post by Noble Amhara » 30 Jun 2023, 03:42

the Southern Nationalities 77% said they do not want Ethnic Region

Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: out of more than 8400 participants only 23% supported regional boundaries based on ethnic identity

Post by Horus » 30 Jun 2023, 03:49

የምክክር ኮሚሽኑ ዋጋቢስነት የሚከተለው ነው ። ጥናት ብሎ የሚያቀርበው ችግር ባለበት ክልልና ሕዝብ መሃል ሳይሆን ችግር የሌለባቸው ቦታዎች ሄዶ አላስፈላጊ ጥናት ያለ ሃብት ያባክናል ። ይህን መሰል ጥናት ማድረግ ያለበት ሱማሌ ክልል፣ ኦሮሞ ክልል፣ አፋር፣ ቤኒ ሽንጉል፣ ትግሬ ውስጥ ነው ። የደቡብ ሕዝብ ኢትዮጵያው ነው ፍትህ ካለ ለክልል ግድ የለውም። ሌሎች ክልል ይዘው ስለሚያጠቁት ነው ክልል የሚጠይቀው ። ኮሚሽን የሚባል ከንቱ የሃብት ማባከኛ ቢሮክራሲ1

Post Reply