Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 14806
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by Tog Wajale E.R. » 27 Jun 2023, 08:27

Gummamma MushMush:- ዕስትኽ፥ ዓጋመ፥ ወዲ ዛ፥ ፋኛቱራ !!!



MushMushat Guahafat Bast*ard Prosti*tutes Agga*mes:--- Why Don't You Entertain That To Your Dedebit Woorgach Tigrayian Who*re Mother. Get Lost Now Gimmattamm Shettattam Agga*mes.

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by sarcasm » 27 Jun 2023, 18:14

ወይዘሪት ብርቱካን የዲሞክራሲ ታጋይ : የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ : የሴቶች ጠበቃ ( ፌምኒስት) መስላቸው በፍቅር ክንፈው የተከተሉ መእምናን ብፁአን ናቸው:: ወይዘሪቷ ግን ለተዘረዘሩት ጉዳዮች ስድብ ነበረች : ስሟም ከነዚህ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በተነሳ ቁጥር ትውልድ በኃፍረት ሲዘክራት ይኖራል::
Please wait, video is loading...


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by Sam Ebalalehu » 28 Jun 2023, 19:58

Eden አሉላ ሰለሞንና ፀጋየ አራርሳ ሰለ ብርቱካን ጥሩ ያወራሉ ብሎ የሚገምት የለም። ስትለቅ ስራዋን ይህን ሁሉ ትራይባል ካድሪ አሁንም ማንጫጫት ከቻለች ሴትየዋ ጥሩ ሰራ ሠርታለች ብሎ መሞገት ይቻላል። የ አዲስ ልጅ ነች። የ ትራይባል ፓለቲክስን አትወድም። በዛ ኑሮአቸውን የመሰረቱ ስለዛ ቢጠሏት አይደንቅም።

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by sarcasm » 29 Jun 2023, 07:23

Opinions are biased. But facts are verifiable and these are the verifiable unbiased narrations on Birtukan's role on Ethiopian politics and the Tigray War.


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by Sam Ebalalehu » 29 Jun 2023, 11:39

These are opinions my dear lady. ሁሌም ትራይባል ፖለቲከኞችን ነው መረጃሽ ለማረግ የምትሞክሪው። ደጋግሜ ነግሬሻለሁ ከአሁን በሃላ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላት አማራ ነው በሚል ትርክት አንዲት እርምጃ ኢትዮጵያ ወደፊት መሄድ አትችልም። የ አማራው " ብልፅግና" እራሱ ዳይኖሰረስ ይሆናል ይህን ሀቅ ካልተገነዘበ።

Naga Tuma
Member+
Posts: 7369
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by Naga Tuma » 29 Jun 2023, 15:05

If I am not mistaken, Sidama State is the first in Ethiopia that was formed by the people of the State with the oversight of team ቃሌ። If so, that would be a solid marker for addressing the quest for democracy in Ethiopia from the bottom up.

I have been thinking if team ቃሌ could oversee a democratic election of a mayor for one of the cities in order to mark another milestone in urban Ethiopia. I am guessing this hasn’t been done so far because I haven’t heard about one in the news.

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: How Birtukan Mideksa stood up to the government and created a neutral & independent Election Board Institution

Post by sarcasm » 29 Jun 2023, 18:28

ተጻፈ በየቀድሞ የኢዜማው ተክሌ በቀለ

ብርቴ

ለፍትና ለእኩልነት የከፈልሽው ዋጋ ውድ ነው ። እየለቀቅሽ ወይም እያስለቀቁሽ እንደሆነ በሂደት እናሰማዋለን ። ለከፈልሽው ሁሉ ክብርና ምስጋና ይገባሻል ። ይህን ተቋም ልትመሪ ተሹመሽ ስትመጪ ተስፋን በመሰነቅ የተደሰተው ብዙ ነበር ።የእኔም ስሜት እንደዛ ነበር ።

ያለፋት አምስት አመታት ላንቺ የስኬት ሊሆኑ ይችላሉ ። ለብዙዎች ግን ፍትህን እና ዲሞክራሲን በማፈን ግርዶሽ የሆንሽባቸው አመታት እንደሆኑ ነው ። እኔም የሚሰማኝ እንደዛ ነው ። ብወድሽ ባከብርሽም የቢሮሽን በር ረግጨ የማላውቀው ፍትህ ላይ ግርዶሽ እንደሆንሽ ይሰማኝ ስለነበር ነው ። ታድያ የሁሉም ጥፋት ስለነበር ብቻሽን ተወቃሽ አላደርግም ። ከሌሎች ጋር ስንመራው የነበረው ኢዜማ የሚባለው በሽታ አንዱ ነበር ። እናም እኔም ተወቃሽ ነኝና በወቅቱ እንደጥፋቴ መጠን ይቅርታ ጠይቄአለሁ ።

ጤንነትሽን ፈጣሪ ይመልስልሽ ። በሌላ መድረክ እንደምትከሰቺ ተስፋ አለኝ!
Please wait, video is loading...

Post Reply