የአማራ ፋኖ በደ/ጎንደር በለስ ቀናው!! እስካሁን ባለው መረጃ መሰረት ፍርዳቸውን ከእግዚ አብሄር ለመቀበል16 ባንዳዎች ተሸኝተዋል!!
#Inbox ሰላም መረጃዎች እብናት አካባቢ ያለውን አሁናዊ እርምጃ ለህዝብ አሳውቁልን
አሸባሪው አገዛዝ ሳንደርስበት ባደረሰብን ትንኮሳ ከቀበሌ እስከ ባንዳ ዝሆን አመራር 16 ሰዎች ተሸኝተዋል። ከጀግናው ፋኖ ደግሞ 2 ተሰውቶብናል። እውነቱ ይህ ነው። በዚህ መከረኛ ክልል ላይ አብይ በገፍ ወታደሩን ከከባድ መሳሪያ ጋር እያስጠጋ በመሆኑ ህዝቡ መንገድ ዘግቷል።