Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 8814
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by almaze » 22 Jun 2023, 16:50






Last edited by almaze on 22 Jun 2023, 20:26, edited 1 time in total.



Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 14799
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by Tog Wajale E.R. » 22 Jun 2023, 17:32

Gummamma MushMush:- ዕስትኽ፥ ዓጋመ፥ ወዲ ዛ፥ ፋኛቱራ !!!



MushMushat Guahafat Bast*ard Prosti*tutes Agga*mes:--- Why Don't You Entertain That To Your Dedebit Woorgach Tigrayian Who*re Mother. Get Lost Now Gimmattamm Shettattam Agga*mes.


Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by Hawzen » 22 Jun 2023, 19:19

almaze wrote:
22 Jun 2023, 16:50





Sister Almazewa aka ANTICO aka Justice Seeker,

I remember when the twisted heart agames like yourself used to tell us " Amhara want Eritrean Red Sea and Tigray wants Eritrean heart/love" :twisted: :oops: :mrgreen: .

That agames' trick is too old. We know that nobody envies Eritrean Red Sea more than the green-eyed agames like yourself. But, to show you how nice I could be to you, I give you permission to print these pictures and hang them on your wall. :lol: :lol:
:mrgreen:

:mrgreen:

:mrgreen:

:mrgreen:


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

almaze
Member+
Posts: 8814
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by almaze » 22 Jun 2023, 20:21

Misraq, please stop being so critical. Mesay Mekonnen, who is on good terms with the government of Eritrea, broke the story, not me. He must have consulted Yemane Charlie prior to making the announcement.





Meleket
Member+
Posts: 5066
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by Meleket » 23 Jun 2023, 02:40

የቤት ስራ ለነ መሳይና ፋሲል፦ ኤርትራውያን ወጣት ጋዜጠኞች ኣማኑኤል ኣስራትና ማቴዎስ ሃብተኣብን ታውቋችኋላችሁን?
almaze wrote:
22 Jun 2023, 22:20

Asmara
Member
Posts: 1404
Joined: 24 May 2007, 05:09

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by Asmara » 23 Jun 2023, 04:37

almaze wrote:
22 Jun 2023, 16:50





Abiy is so childish. He thinks he can woo Amharas by bringing Asab to the forefront. By now any layman knows his modus operandi. He raises the subject of ports and particularly Asab Whenever he is under pressure from Amhara elites and Fanos.
The sad part is that he is incapable of comprehending Ethio peoples attitude towards Eritrea especially after 2018 and 2020 that Eritrea is the country that saved Ethiopia from disintegration, that the Eritrean army is the strongest force in the horn without exaggeration and that war is so devastating economically and in terms of human cost - case in point ,Tigray lost more than one million of its sons and daughters in their latest round of madness.
Abiy is just leaking documents to his chosen media hoping that attention from his destructive route that he is leading Ethiopia into can somehow be diverted to this " burning issue".
Almaziwa (Ugo) don't salivate excessively like an old dog. You need to worry more about the worsening situation in your Tigray kilil. Your demobilised 'TDF' fighters are killing civilian indiscriminately in towns and villages of Tigray just to snatch their personal valuables.

Meleket
Member+
Posts: 5066
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by Meleket » 23 Jun 2023, 08:38

'ተካሄደ በተባለው የውይይት መድረክ' የኤርትራ ወኪሎች 'ያነበቡትን' ግጥም እዚህ ጀባ ብለናችዋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen:
almaze wrote:
22 Jun 2023, 16:50
BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ
Meleket wrote:
21 Sep 2019, 04:56
Meleket wrote:
12 Aug 2018, 08:53
ርእዮት - ግርድፍ ግጥም
አንድ እናት ነበረች ልጆች የነበሯት፣
እጅግ ውብ የሆነች እንከን የማይወጣት።
ያለም ነገር ሆኖ እርጅና መጥቶ፣
ልጆች ስታሳድግ እንግልቷ በዝቶ፣
ብዙ ስቃይ አየች የማያልቅ ተወርቶ።
ግን አልሰነፈችም በማድረጓ ጥረት፣
አንድ ልጇን ዳረች መርቃ በክብረት።
ያለም ነገር ሆኖ የጤናዋ ጉዳይ፣
ለልጆቿ ስትል እሷ ስትሰቃይ፣
ከእለት ወደ እለት መሻሻል ሳያሳይ፣
ከእርጅናው ጋራ አባሰባት ስቃይ።
እንዲህ እንዲህም ሲል ያይኗን ብርሃን አጣች፣
ልጆቿ ሲያብቡ እሷ ግን ገረጣች።
ይህንን ታዝባ ባለ ትዳር ልጇ፣
እናቷን መርዳቷን አረገች ግዳጇ።
እናቷን ስትመራ በመንገዷ ሁሉ፣
ለመመረቅ ነበር እንዲያው በጥቅሉ።
እናትየዋ ግን የእናት ነገር ሆኖ፣
ልጆቿን ስትመግብ አንድ ልጇ ጨክኖ፣
አንድ ሃሳብ አመጣ አወላግዶ አጢኖ፣
ካወቅኩ ባይ ልጇ በቀረበ ‘መላ’፣
በሰላሙ ሰፈር ተንኮል እንዲያጠላ፣
እንዲህ እንዲህ አላት በነገር ፍተላ።
“ልጄ በመሆንሽ ራሴ የወለድኩሽ፣
የምልሽን ስሚ እንዲያው አትቅለስለሽ።
ይህ ያይኖችሽ ብርሃን ከኔ የወረስሽው፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ ቁርጥሽን እወቂው።
ይህን ሃቅ አጢነሽ ተንግዲህ በኋላ፣
ማንኛውም ስራሽ እኔን ማያጉላላ፣
እንዲሆን አድርጊ እኛ እንዳንጣላ!
እንዲያውም ይህ ዓይንሽ ሁሉን ምታይበት፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ እንዳሻኝ ምሆንበት፣”
ብላ እንድታስብ ያቺ ምስኪን እናት፣
አወቅኩ ባይ ልጇ በአንክሮ መከራት።
ባለትዳር ልጇ የመላች በትዕግስት፣
መረጠች ለናቷ እውነቱን ልትነግራት።
“እማማ እናታለም ወላጄ ውቢቱ፣
ይህን ሃቅ ስሚኝ እንዲያው ባዛኝቱ።
ድሮ ዓይኖች ነበሩሽ ምን ምን የመሰሉ፣
“በፌደሬሽን” ወቅት ላንቺ የተተከሉ፣
ያያቸውን ሁሉ እንዲያው ሚያማልሉ፣
እኛን በማሳደግ ውለታን የዋሉ።
የአምላክ ስራ ሆኖ ስለጠፉ አሁን፣
እንዴት ታልሚያለሽ ጌታን ለመኮነን?
ባለም አደባባይ ክሶችን መስርተሽ፣
እንዴት ልትዘልቂው ነው ፈጣሪን ሞግተሽ?
ያይንሽንስ ብርሃን እንዴት ልትመልሽ?
የተጠቃሚነት መብቱ ይገባኛል፣
የራስ ባልሆነ ዓይን እንዴትስ ይቻላል?
ይልቅ ጠባይ አርገሽ ከኔ ከልጅሽ ጋር፣
በብርሃኔ ልምራሽ እንኑር በፍቅር።
አንቺም ዋዛ አይደለሽ ብዙ ሃብቶች አሉሽ፣
ይህ የዓይኔ ብርሃን አይቀርም ሳይጠቅምሽ።
እንዲህ እንዲህ አርገን እየተጠቃቀምን፣
በፍቅር መኖር ነው ለኛ የሚበጀን።
ያለሽ አንድ አማራጭ ዓይንሽ እንዲበራ፣
እሱ ራሱ መጥቶ ተዓምር ካልሰራ፣
ሌላ መላ የለም ሚሆን በፉከራ፣
ጭቃውን አብኩቶ አይንሽን ነካክቶ፣
እሱ ካልዳበሰሽ ተሰማይ መጥቶ፣
የትም አያደርስሽ ሽለላ ቀረርቶ።
ተከባብሮ መኖር እያለ አንድ መላ፣
ተጋግዞ መኖርም እያለ አንድ መላ፣
እስቲ ዕድል አንስጠው ተንኮል ለሚያሰላ፣
አዋቂ ነኝ ለሚል ለማንም ቱልቱላ፣
ሌተቀን ለሚያልም እኛኑ ሊያባላ።
እኔና አንቺ ሁሌም ከልብ ስንፋቀር፣
እምንሰራው ሁሉ እንደሚሆን ተአምር፣
መሰሪ ዲያብሎስን እንደሚያደርግ ኩምትር፣
በምን አማርኛ ለመግለጽ ልሞክር!!!!!!!
ፍንጭ፦ ይህ ጽሑፍ ዓላማው፣ የሰው ገንዘብ ሚመኝን ክፉ መካሪ መሰሪን ለመገሰጽ ነው።
Meleket wrote:
23 Jun 2023, 02:40
የቤት ስራ ለነ መሳይና ፋሲል፦ ኤርትራውያን ወጣት ጋዜጠኞች ኣማኑኤል ኣስራትና ማቴዎስ ሃብተኣብን ታውቋችኋላችሁን?
almaze wrote:
22 Jun 2023, 22:20
Meleket wrote:
14 Aug 2018, 00:22
“ርእዮቴ”
ውቢት ኢትዮጵያማ የቆንጆዎች ቆንጆ፣
አንዱ ልጇ ያንዱን ባይሰርቀው ኮረጆ።

አንዱ ልጇ አንዱን ባይሰቅለው ዘቅዝቆ፣
ታሪኳ ሚያኮራ የማያልቅ ተዝቆ።

አንዱ ልጇ አንዱን ባያፈናቅለው፣
እስቲ እሷን ሚመስል ወዴት ነው ሚገኘው?

ልጆቿ በሙሉ እጅግ የተዋቡ፣
ፍቅርን ከጡቶቿ እየተመገቡ፣
አሳድጓቸዋል አምላክ በጥበቡ።

እንዲህ እንዲህ ናቸው ልጆቿ ኢትዮጵያ፣
ደምቀው ሚታወቁ በፍቅር መለያ፣
ተስፋን የሚጋቱ በእምነት ኩባያ፣
እሷ እናታቸውም የብዙሃን መኩሪያ።

“የሰው ወርቅ አያደምቅ” ብለው ሚተርቱ፣
ጥረው ግረው ኗሪ ከጥንት ከጠዋቱ፣
ይህ ነበር መለያው ኢትዮጵያዊነቱ።

አለ አንዳንድ መሰሪ ነገርን ጎንጉኖ፣
እኩይ አስተሳሰብ በህዝብ ውስጥ በትኖ፣
ወንድማማቾችን ለያይቶ አቧድኖ፣
ቂምና ጥላቻን በልቡ ከዝኖ፣
ቅራኔን የሚረጭ ትዕቢት ተጀቧብኖ፣
ሰው ከሰው አባልቶ ሚኖር በተቃርኖ።

ወንድም በወንድሙ በትር እንዲያነሳ፣
ቤተስኪያን አቃጥሎ ሚፈልግ ሙገሳ፣
መነኮሳን ገድሎ ተንኮል የሚያገሳ፣
መስጊድን አፍርሶ ሚፈልግ ሙገሳ፣
ሸኾችንም ገድሎ ትዕቢት የሚያገሳ፣
ይህ አይነቱን በድን ተንቀሳቃሽ ሬሳ፣
ዶማውን ዶማ ልል ብዕሬን ባነሳ፣
ተመንግሎ እንዲሄድ የትውልድ ነቀርሳ፣
መዝገብገብ ባደርገው ርእዮቴ እንዲወሳ፣
ትውልድን ለመግራት ባበዛ ወቀሳ፣
ቱግ ቱግ አትበል “እንቶኔ’ የኛ አንበሳ።
አትቀየምቢኝ ‘ማነሽ’ የኛ አንበሳ።

ይች የጥምረት ቀየ ይቺ ቅድስት ቤቴ፣
አወቅኩ ባይ “ልሂቅ” ሲያማት በመስማቴ፣
ይሀው መለስኩለት ተልቤ ታንጀቴ፣
ይህንን ይመስላል የኔማ ርእዮቴ።


https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=17&t=163060&
:mrgreen:

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by TGAA » 23 Jun 2023, 13:43

Abiy's desperation and weyannes evil intentions are rubbing each other in the hope of igniting a fire..if.these two have the balls to do it they can go and make their dream come true. If they think Amharas will join in to attack the soul-friendly country that fought beside Ethiopia to ensure the survival of the county, in support of weyanne and Oromuma politicians to forcefully bring the port that does not belong to Ethiopia is insanity. This boneheadedness emanates from a complete misunderstanding of the Titanic political and psychological shifts that took place in Amhara society in the past 30 years in general and the past, 5 years in particular. Ethiopia and Eritrea will have s bright future based on mutual respect and the best of neighborliness based on international laws.
Last edited by TGAA on 23 Jun 2023, 18:00, edited 1 time in total.

almaze
Member+
Posts: 8814
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by almaze » 23 Jun 2023, 17:58

Meleket wrote:
23 Jun 2023, 08:38
'ተካሄደ በተባለው የውይይት መድረክ' የኤርትራ ወኪሎች 'ያነበቡትን' ግጥም እዚህ ጀባ ብለናችዋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen:
almaze wrote:
22 Jun 2023, 16:50
BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ
Meleket wrote:
21 Sep 2019, 04:56
Meleket wrote:
12 Aug 2018, 08:53
ርእዮት - ግርድፍ ግጥም
አንድ እናት ነበረች ልጆች የነበሯት፣
እጅግ ውብ የሆነች እንከን የማይወጣት።
ያለም ነገር ሆኖ እርጅና መጥቶ፣
ልጆች ስታሳድግ እንግልቷ በዝቶ፣
ብዙ ስቃይ አየች የማያልቅ ተወርቶ።
ግን አልሰነፈችም በማድረጓ ጥረት፣
አንድ ልጇን ዳረች መርቃ በክብረት።
ያለም ነገር ሆኖ የጤናዋ ጉዳይ፣
ለልጆቿ ስትል እሷ ስትሰቃይ፣
ከእለት ወደ እለት መሻሻል ሳያሳይ፣
ከእርጅናው ጋራ አባሰባት ስቃይ።
እንዲህ እንዲህም ሲል ያይኗን ብርሃን አጣች፣
ልጆቿ ሲያብቡ እሷ ግን ገረጣች።
ይህንን ታዝባ ባለ ትዳር ልጇ፣
እናቷን መርዳቷን አረገች ግዳጇ።
እናቷን ስትመራ በመንገዷ ሁሉ፣
ለመመረቅ ነበር እንዲያው በጥቅሉ።
እናትየዋ ግን የእናት ነገር ሆኖ፣
ልጆቿን ስትመግብ አንድ ልጇ ጨክኖ፣
አንድ ሃሳብ አመጣ አወላግዶ አጢኖ፣
ካወቅኩ ባይ ልጇ በቀረበ ‘መላ’፣
በሰላሙ ሰፈር ተንኮል እንዲያጠላ፣
እንዲህ እንዲህ አላት በነገር ፍተላ።
“ልጄ በመሆንሽ ራሴ የወለድኩሽ፣
የምልሽን ስሚ እንዲያው አትቅለስለሽ።
ይህ ያይኖችሽ ብርሃን ከኔ የወረስሽው፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ ቁርጥሽን እወቂው።
ይህን ሃቅ አጢነሽ ተንግዲህ በኋላ፣
ማንኛውም ስራሽ እኔን ማያጉላላ፣
እንዲሆን አድርጊ እኛ እንዳንጣላ!
እንዲያውም ይህ ዓይንሽ ሁሉን ምታይበት፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ እንዳሻኝ ምሆንበት፣”
ብላ እንድታስብ ያቺ ምስኪን እናት፣
አወቅኩ ባይ ልጇ በአንክሮ መከራት።
ባለትዳር ልጇ የመላች በትዕግስት፣
መረጠች ለናቷ እውነቱን ልትነግራት።
“እማማ እናታለም ወላጄ ውቢቱ፣
ይህን ሃቅ ስሚኝ እንዲያው ባዛኝቱ።
ድሮ ዓይኖች ነበሩሽ ምን ምን የመሰሉ፣
“በፌደሬሽን” ወቅት ላንቺ የተተከሉ፣
ያያቸውን ሁሉ እንዲያው ሚያማልሉ፣
እኛን በማሳደግ ውለታን የዋሉ።
የአምላክ ስራ ሆኖ ስለጠፉ አሁን፣
እንዴት ታልሚያለሽ ጌታን ለመኮነን?
ባለም አደባባይ ክሶችን መስርተሽ፣
እንዴት ልትዘልቂው ነው ፈጣሪን ሞግተሽ?
ያይንሽንስ ብርሃን እንዴት ልትመልሽ?
የተጠቃሚነት መብቱ ይገባኛል፣
የራስ ባልሆነ ዓይን እንዴትስ ይቻላል?
ይልቅ ጠባይ አርገሽ ከኔ ከልጅሽ ጋር፣
በብርሃኔ ልምራሽ እንኑር በፍቅር።
አንቺም ዋዛ አይደለሽ ብዙ ሃብቶች አሉሽ፣
ይህ የዓይኔ ብርሃን አይቀርም ሳይጠቅምሽ።
እንዲህ እንዲህ አርገን እየተጠቃቀምን፣
በፍቅር መኖር ነው ለኛ የሚበጀን።
ያለሽ አንድ አማራጭ ዓይንሽ እንዲበራ፣
እሱ ራሱ መጥቶ ተዓምር ካልሰራ፣
ሌላ መላ የለም ሚሆን በፉከራ፣
ጭቃውን አብኩቶ አይንሽን ነካክቶ፣
እሱ ካልዳበሰሽ ተሰማይ መጥቶ፣
የትም አያደርስሽ ሽለላ ቀረርቶ።
ተከባብሮ መኖር እያለ አንድ መላ፣
ተጋግዞ መኖርም እያለ አንድ መላ፣
እስቲ ዕድል አንስጠው ተንኮል ለሚያሰላ፣
አዋቂ ነኝ ለሚል ለማንም ቱልቱላ፣
ሌተቀን ለሚያልም እኛኑ ሊያባላ።
እኔና አንቺ ሁሌም ከልብ ስንፋቀር፣
እምንሰራው ሁሉ እንደሚሆን ተአምር፣
መሰሪ ዲያብሎስን እንደሚያደርግ ኩምትር፣
በምን አማርኛ ለመግለጽ ልሞክር!!!!!!!
ፍንጭ፦ ይህ ጽሑፍ ዓላማው፣ የሰው ገንዘብ ሚመኝን ክፉ መካሪ መሰሪን ለመገሰጽ ነው።
Meleket wrote:
23 Jun 2023, 02:40
የቤት ስራ ለነ መሳይና ፋሲል፦ ኤርትራውያን ወጣት ጋዜጠኞች ኣማኑኤል ኣስራትና ማቴዎስ ሃብተኣብን ታውቋችኋላችሁን?
almaze wrote:
22 Jun 2023, 22:20
Meleket wrote:
14 Aug 2018, 00:22
“ርእዮቴ”
ውቢት ኢትዮጵያማ የቆንጆዎች ቆንጆ፣
አንዱ ልጇ ያንዱን ባይሰርቀው ኮረጆ።

አንዱ ልጇ አንዱን ባይሰቅለው ዘቅዝቆ፣
ታሪኳ ሚያኮራ የማያልቅ ተዝቆ።

አንዱ ልጇ አንዱን ባያፈናቅለው፣
እስቲ እሷን ሚመስል ወዴት ነው ሚገኘው?

ልጆቿ በሙሉ እጅግ የተዋቡ፣
ፍቅርን ከጡቶቿ እየተመገቡ፣
አሳድጓቸዋል አምላክ በጥበቡ።

እንዲህ እንዲህ ናቸው ልጆቿ ኢትዮጵያ፣
ደምቀው ሚታወቁ በፍቅር መለያ፣
ተስፋን የሚጋቱ በእምነት ኩባያ፣
እሷ እናታቸውም የብዙሃን መኩሪያ።

“የሰው ወርቅ አያደምቅ” ብለው ሚተርቱ፣
ጥረው ግረው ኗሪ ከጥንት ከጠዋቱ፣
ይህ ነበር መለያው ኢትዮጵያዊነቱ።

አለ አንዳንድ መሰሪ ነገርን ጎንጉኖ፣
እኩይ አስተሳሰብ በህዝብ ውስጥ በትኖ፣
ወንድማማቾችን ለያይቶ አቧድኖ፣
ቂምና ጥላቻን በልቡ ከዝኖ፣
ቅራኔን የሚረጭ ትዕቢት ተጀቧብኖ፣
ሰው ከሰው አባልቶ ሚኖር በተቃርኖ።

ወንድም በወንድሙ በትር እንዲያነሳ፣
ቤተስኪያን አቃጥሎ ሚፈልግ ሙገሳ፣
መነኮሳን ገድሎ ተንኮል የሚያገሳ፣
መስጊድን አፍርሶ ሚፈልግ ሙገሳ፣
ሸኾችንም ገድሎ ትዕቢት የሚያገሳ፣
ይህ አይነቱን በድን ተንቀሳቃሽ ሬሳ፣
ዶማውን ዶማ ልል ብዕሬን ባነሳ፣
ተመንግሎ እንዲሄድ የትውልድ ነቀርሳ፣
መዝገብገብ ባደርገው ርእዮቴ እንዲወሳ፣
ትውልድን ለመግራት ባበዛ ወቀሳ፣
ቱግ ቱግ አትበል “እንቶኔ’ የኛ አንበሳ።
አትቀየምቢኝ ‘ማነሽ’ የኛ አንበሳ።

ይች የጥምረት ቀየ ይቺ ቅድስት ቤቴ፣
አወቅኩ ባይ “ልሂቅ” ሲያማት በመስማቴ፣
ይሀው መለስኩለት ተልቤ ታንጀቴ፣
ይህንን ይመስላል የኔማ ርእዮቴ።


https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=17&t=163060&
:mrgreen:



Justice Seeker
Member
Posts: 4061
Joined: 09 Jul 2017, 23:35

Re: BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ

Post by Justice Seeker » 23 Jun 2023, 20:00

Please wait, video is loading...


Post Reply