Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Misraq
Senior Member
Posts: 17806
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: 20 ኦራል የኦነግ ኦሮሙማ ጦር እንደወረደ አለቀ!

Post by Misraq » 18 Jun 2023, 22:58

ዓብይ አሕመድ ወኔና ድፍረት ስላጣ ወደ ተራ ሽፍታነት ራሱን አውርዷል። በወር ያልቃል ያለው አማራን ትጥቅ ማስፈታት 3 ወር ሊሆነው ነው። 40 ዙር ያሰለጠነው የጋላ ሹሩባ ቆነጃጅት ጥርቅም እስካፍንጫው ቢታጠቅም አንድ ፋኖ መያዝ አልቻለም። እንዳውም ራሱ ሲማረክ ነው የተስተዋለው።

በዚህ የተበሳጭምው ጨቅላ ሚኒስትር ሹፌሮችን ማገት ሙያዬ ብሎ ሽፍትነቱን ቀጥሎበታል።

Union

Re: 20 ኦራል የኦነግ ኦሮሙማ ጦር እንደወረደ አለቀ!

Post by Union » 19 Jun 2023, 00:00

ፋኖ ከሩቅ ሆኖ ሀገር እየመራ ነው ማለት ይቻላል። የጭቁኑ የኢትዮጵያ ተስፋ ነው።

ኦሮሙማ ኦነጎች አሁን በጣም ስለፈሩ እምቡር እምቡር የሚሉትን ነገር እየተውት ነው። ፋኖ እየመጣላቸው እንደሆነ እና የኢትዮጵያ ህዝብ በፋኖ ተበረታቶ ጠጠር መወርወር መጀመሩን እያዩ ስለሆነ አብይም እንዳልከው ወደ ሽብር ገባ! አሸባሪ ደግሞ የኢትዮጵያን ህዝብ ማሸነፍ አይችልም!

Post Reply