Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 25 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የተለያዩ ድጋፎችን ለትግራይ ክልል አስረከበ

Post by sarcasm » 12 Jun 2023, 07:32

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 25 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የተለያዩ ድጋፎችን ለትግራይ ክልል አስረከበ
*******************************
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጥሬ ገንዘብን ጨምሮ 25 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ ምርጥ ዘርና የምግብ እህል ድጋፎችን ለትግራይ ክልል አስረከበ።

ድጋፉን ያስረከቡት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋየ ማሞና የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ አለባቸው ናቸው።
ድጋፉ 10 ሚሊዮን ብር ጥሬ ገንዘብና 15 ሚልዮን ብር ግምት ያለው 2 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር፣ ዱቄትና ቦቆሎ መሆኑን የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ፀጋየ ማሞ ገልጸዋል።

የክልሉ ሕዝብና መንግስት ለትግራይ ክልል ያደረገው ድጋፍ የመጀመሪያ እንጂ የመጨረሻ አለመሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይ ክልሉን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።

ድጋፉን የተረከቡት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች የተረከቡትን ድጋፍ በፍጥነትና በፍትሃዊነት ለተጠቃሚው እንደሚያደርሱ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር እያሱ አብረሃ፣ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

የተደረገው ድጋፍም የክልሉ ህዝብና መንግስት የትግራይ ህዝብ አለኝታ መሆኑን ያሳየበት እንደሆነም ገልጸዋል።

Please wait, video is loading...




euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 25 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የተለያዩ ድጋፎችን ለትግራይ ክልል አስረከበ

Post by euroland » 13 Jun 2023, 08:25

Edu junti

If i were you agame like you, I wouldn’t post such embarrassing “news”. It is shame the only mews that comes out of your Chigar Kilil is receiving Donations, delayed donations…etc. We know Agames don’t see news such as this as a shame specially receiving donations from other poor kilils themselves but in agame land, begging, receiving handouts seems to be seen as a form of an art.

መሕፈሪ ፍጥረታት !



sarcasm wrote:
12 Jun 2023, 07:32
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 25 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የተለያዩ ድጋፎችን ለትግራይ ክልል አስረከበ
*******************************
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጥሬ ገንዘብን ጨምሮ 25 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ ምርጥ ዘርና የምግብ እህል ድጋፎችን ለትግራይ ክልል አስረከበ።

ድጋፉን ያስረከቡት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋየ ማሞና የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ አለባቸው ናቸው።
ድጋፉ 10 ሚሊዮን ብር ጥሬ ገንዘብና 15 ሚልዮን ብር ግምት ያለው 2 ሺህ ኩንታል ምርጥ ዘር፣ ዱቄትና ቦቆሎ መሆኑን የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ፀጋየ ማሞ ገልጸዋል።

የክልሉ ሕዝብና መንግስት ለትግራይ ክልል ያደረገው ድጋፍ የመጀመሪያ እንጂ የመጨረሻ አለመሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይ ክልሉን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።

ድጋፉን የተረከቡት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች የተረከቡትን ድጋፍ በፍጥነትና በፍትሃዊነት ለተጠቃሚው እንደሚያደርሱ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር እያሱ አብረሃ፣ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

የተደረገው ድጋፍም የክልሉ ህዝብና መንግስት የትግራይ ህዝብ አለኝታ መሆኑን ያሳየበት እንደሆነም ገልጸዋል።

Please wait, video is loading...

Post Reply