Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13728
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Getachew Reda in Bahir Dar Amharaባሕር ዳር: ሰኔ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ባሕር ዳር ገ

Post by Noble Amhara » 11 Jun 2023, 06:29







ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ባሕር ዳር ገብቷል።

ልዑኩ በባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) እና የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች አቀባበል አድርገውለታል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ እና ልዑካቸው በቆይታቸው ከርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) እና ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኅላፊዎች ጋር በሁለቱ ክልሎች የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የጀርመን መራሔ መንግሥት ኦላፍ ሾልዝ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ።
አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር ርዕሰ መሥተዳድር ኾነው…
የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ባሕር ዳር ገቡ።
የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ጅግጅጋ ገቡ፡፡
ዘጋቢ፦ ታዘብ አራጋው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!


https://www.amharaweb.com/በትግራይ-ክልል-ጊዜያዊ-አስተዳደር-ርእሰ/

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13728
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Getachew Reda in Bahir Dar Amharaባሕር ዳር: ሰኔ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ባሕር

Post by Noble Amhara » 11 Jun 2023, 06:46

Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...
Last edited by Noble Amhara on 11 Jun 2023, 08:01, edited 4 times in total.

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10177
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Getachew Reda in Bahir Dar Amharaባሕር ዳር: ሰኔ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ባሕር

Post by Digital Weyane » 11 Jun 2023, 07:03

ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርእሰ መስተዳድር ታላቁ ባለ ራዕዩ መሪያችን ፕረዚዳንት ማይክ ሃመር የተላከ በጌታቸው ረዳ የሚመራ ልኡክ ተብሎ እንዲነበብ ከይቅርታ ጋር እንጠይቃለን። :roll: :roll:


Post Reply