Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13067
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 08 Jun 2023, 21:19
የአሜሪካው ተራድዖ ድርጅት ዩኤስአይዲ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የምግብ ዕርዳታ ማቋረጡን አስታወቀ።
ተቋሙ የምግብ ዕርዳታን ለማቋረጥ የወሰነው፣ ለኢትዮጵያዊያን ተረጅዎች የሚለገሰው የምግብ ዕርዳታ፤በፌዴራል መንግስቱ "የተቀናጀ" ዝርፊያ እየተፈጸመበት እንደሆነ በምርመራ በመረጋገጡ ነው ብሏል።
ለኢትዮጵያውያን ተረጅዎች የተላከው የእርዳታ እህል ተፈጭቶ ዱቄቱ ለሶማሊያና ኬንያ ገበያ መቅረቡንም አመልክቷል።
Source:
https://www.facebook.com/dereje.habtewold

-
sun
- Member+
- Posts: 9582
- Joined: 15 Sep 2013, 16:00
Post
by sun » 08 Jun 2023, 21:26
Thomas H wrote: ↑08 Jun 2023, 21:19
የአሜሪካው ተራድዖ ድርጅት ዩኤስአይዲ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የምግብ ዕርዳታ ማቋረጡን አስታወቀ።
ተቋሙ የምግብ ዕርዳታን ለማቋረጥ የወሰነው፣ ለኢትዮጵያዊያን ተረጅዎች የሚለገሰው የምግብ ዕርዳታ፤በፌዴራል መንግስቱ "የተቀናጀ" ዝርፊያ እየተፈጸመበት እንደሆነ በምርመራ በመረጋገጡ ነው ብሏል።
ለኢትዮጵያውያን ተረጅዎች የተላከው የእርዳታ እህል ተፈጭቶ ዱቄቱ ለሶማሊያና ኬንያ ገበያ መቅረቡንም አመልክቷል።

Last edited by
sun on 08 Jun 2023, 21:34, edited 1 time in total.
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13067
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 08 Jun 2023, 21:31