Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

የዶ/ር ዳንኤል ስብእናና ''የሰብአዊ መብት ድርጅት'' እርስ ተቃርኖ!!

Post by gearhead » 09 May 2023, 10:57

ዶ/ር ዳንኤል የአማራ exceptionalism claim አራማጅ መሆኑ ከያገባኛል ጥያቄዎቹ በግልጽ ይታያል!! የአማራ exceptionalism ደሞ ፋሽዝም መሆኑን አማራ በተሰባሰበ ቁጥር በግልጽ የሚናገረው ነው!! የአማራ exceptionalism ፋሽዝም ነው ብቻ ሳይሆን፣ የፋሽዝም ተምሳሌት ሆኖ ለአለም ማስተማሪያነት የሚያገለግል ንቅናቄ ነው!! ዶ/ር ዳንኤል በዚህ exceptionalism conditioning ውስጥ ያደገ ሰው በመሆኑ ከ ፋሽስት apologist ሚና ባለፈ ሊቆምለት የሚያበቃው ተፈጥሮም የለውም!!

ተቋሙ 14:1 በተሸነፈ conditioning ውስጥ ያደገ ሰው የሚመራው ከአሸናፊ 14 ክልሎች ሰው ጠፍቶ ነው? አይደለም!! የሆነው፣ ፀረ ቅራኔ የሆነው የመደመር ፍልስፍና ተንጋግታችሁ ግቡ አላቸው፣ እነሱም ተንጋግተው ገቡ!! ያልተቃረነው exceptionalism አፍጥጦ መጥቶ facism በሰብአዊ መብት ድርጅት አስተባባይየነት ይቀጥል እየተባልን ነው!!

ኦሮሞ ወይም ትግራዎይ ይወክለን ባልልም: ድርጅቱ ግን በዶ/ር ዳንኤል ስብእና ሊመራ አይችልም!!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13240
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የዶ/ር ዳንኤል ስብእናና ''የሰብአዊ መብት ድርጅት'' እርስ ተቃርኖ!!

Post by DefendTheTruth » 09 May 2023, 12:18

የአማራ exceptionalism? I never heard of that before, for whatever reason.

But there was a song I remember to have heard with something like "አማራ ነን ... ፣ የተመረጥን ሕዝቦች" and didn't escape wondering myself.

ሄዶ ሄዶ ግን ይህ አባባል በጣም አደገኛ ነዉ፣ የኣሪያን ሕዝብ (Aryan race) ከምለዉ ጋር ይመሳሰላል፣ ያ ደግሞ ወዴት እንዳመራ ይታወቃል ና።

https://en.wikipedia.org/wiki/Aryan_race


gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: የዶ/ር ዳንኤል ስብእናና ''የሰብአዊ መብት ድርጅት'' እርስ ተቃርኖ!!

Post by gearhead » 09 May 2023, 13:41

house ጋልችን፣ ህዝብ መቼስ ማልጎደኒ ብሎ የተወው ሮጦ እንዲያስፈጽም እንጂ በግሩ እንዲያስብለት አይደለም!!

የኢትዮጵያ ችግር፣ አንጎል አለማግስታዊ ጥቅም አላስብም ባለበት ወቅት፣ ጥቅም አከፋዩ እግር፣ አንጎልን ገፍቶ በማን አንሼ ትምክህት መደመርን የquasi empire ቅራኔ ፈቺ የድርጅት መርህ ስለሆነ ነው!!

በ10 20 አመት ከፓለቲካ አስተሳሰብነት ሊፋቅ የሚገባው እይታ አብይ በሞላቸው conditioning products ለየት ያለ መዋቅራዊ እሳቤ እየተደረገለት 14:1 ተሸንፎ፣ በእንገዛለን ትብኢት በጥምቀት አደባባይ በ 10ሺዎች እየዛተ ይገኛል!!
DefendTheTruth wrote:
09 May 2023, 12:18
የአማራ exceptionalism? I never heard of that before, for whatever reason.

But there was a song I remember to have heard with something like "አማራ ነን ... ፣ የተመረጥን ሕዝቦች" and didn't escape wondering myself.

ሄዶ ሄዶ ግን ይህ አባባል በጣም አደገኛ ነዉ፣ የኣሪያን ሕዝብ (Aryan race) ከምለዉ ጋር ይመሳሰላል፣ ያ ደግሞ ወዴት እንዳመራ ይታወቃል ና።

https://en.wikipedia.org/wiki/Aryan_race

gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: የዶ/ር ዳንኤል ስብእናና ''የሰብአዊ መብት ድርጅት'' እርስ ተቃርኖ!!

Post by gearhead » 09 May 2023, 15:19

የኦሮሞ ፓለቲካ በተፈጥሮዎዊ የእይታዊ ህብረቀለም (spectrum and attendant distribution) ውስጥ የሚኖር ማህበረሰብ ነው!! ባማካዮ የሚመራበት ፓለቲካ ከአጋሮቹ ጋር ሆን 14፡1 አሸንፎበታል!!ማንንም ህብረሰብ እንደሚያጠቃው ግዜና ቦታን የካደ የእይታ ጽንፍ ውስጡ ሊኖር እንደሚችል አውቆ የdistribution እብጠቱን ይቆጣጠራል!! የኦነግ 150 አመት ህልውናን የናቀ እመኑኝ ባይ የሬፈረንደም ጥያቄ በንዳያማህ ጥራው ደንዝዞ የእናቶች ቡና ceremony በማይረብሽበት live and let live ወስጥ ይገኛል!!

ይህ ህብረ ቀለማዊ የእይታ ህብረ ቀለማዊነት ዳንኤል ሚዲያ ብሎ በሰየማቸው defamation agents ከአማራ እይታ ውስጥ ተደምስሶ: በመደመር ጅላንፎነት ደብዝዞ አንድ ወጥ ፋሺዝምን ይዞ በተሸነፈበት ምድር እገዛለሁ ብሎ ሰልፍ እየወጣ ነው!!


Abere wrote:
09 May 2023, 12:37



DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13240
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የዶ/ር ዳንኤል ስብእናና ''የሰብአዊ መብት ድርጅት'' እርስ ተቃርኖ!!

Post by DefendTheTruth » 10 May 2023, 09:09

gearhead wrote:
09 May 2023, 13:41
house ጋልችን፣ ህዝብ መቼስ ማልጎደኒ ብሎ የተወው ሮጦ እንዲያስፈጽም እንጂ በግሩ እንዲያስብለት አይደለም!!
DefendTheTruth wrote:
09 May 2023, 12:18
የአማራ exceptionalism? I never heard of that before, for whatever reason.

But there was a song I remember to have heard with something like "አማራ ነን ... ፣ የተመረጥን ሕዝቦች" and didn't escape wondering myself.

ሄዶ ሄዶ ግን ይህ አባባል በጣም አደገኛ ነዉ፣ የኣሪያን ሕዝብ (Aryan race) ከምለዉ ጋር ይመሳሰላል፣ ያ ደግሞ ወዴት እንዳመራ ይታወቃል ና።

https://en.wikipedia.org/wiki/Aryan_race
How is house ጋልችን enabled to chase all the way until Djibouti and cause that much እግሬ ኣዉጪኝ በጂቡቲ በኩል?

ሰዉን እንቃለሁ ስትል ራሷን ትንቃለች ነዉ ነገሩ።
እየፈረጠጣቺዉም ሰዉ ትንቃላቺዉ፡

Post Reply