አማርኛ እና ኦሮምኛ ለበርካታ አመታት በአንድ አገር ውስጥ ስለሚነገሩ ቃላት የመዋዋስ ወይም የመፍጠር እና የማሳደግ ሂደት ነው። ይህ ማህበራዊ መስተጋበር ነው - ከሰዎች ፍቃድ ውጭ የሚፈጸም።
ለምሳሌ
ቀርሽ - ትግሬ እና ወረሞ ይጠቀሙበታል ( ከየት መጣ)
ሳንዱቅ - ትግሬ ወረሞ ( አልፎ አልፎ አማራ ይጠቀሙበታል) ከየት መጣ?
የአማርኛ ቋንቋ አንድ ድንቅ ባህርይው የቃላት እጥረት ቁሳዊ ክስተቶችንን ሃሳባዊ ለመግለጽ ብዙ ዕጥረት የለበትም። በስነ-ህዋ፤ በስነ-ህይወት፤ በስነ-መንግስት፤ በስነ-መለኮት ወዘተ ልክ እንደ እንደ እንግሊዘኛ ሊጠቀምባቸው የሚችሉ ቃላቶች አሉት።
ቋንቋዎች ውስብስብ፤ ቀላል፤ የበለጸጉ፤ መበልጸግ ገና የሚሹ ሊሆኑ ይችላሉ። ሆኖም ግን ሁሉም የሰው ልጅ ቋንቋዎች የመግባብያ እና ኑሮን ቀላል የማድረጊያ መሳሪያዎች ናቸው።
ሌላው አንድ ማወቅ የሚገባን ስም በማየት ብቻ ይህ ሰው ያዚህ ጎሳ ያሰው የዚያ ጎሳ ማለት አይቻልም።
በደጎቹ ዘመን ሰዎች ስለጎሳ ምንም ደንታ የላቸውም። በርካታ አማራዎች አያት ቅደመ አያታቸው የአማራ ስም ይዘው እነርሱ ደግሞ ጉበና ወዘተ ይባላሉ። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ኬኒዲ የሚባል ሰው ነበር - ግን ኬኔድ ፈረንጅ አይደለም። እንድህ ከሆነማ ኬኔድ በኢትዮጵያ ክልል እና ጎሳ ያለውም ማለት ነው።
