ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ፕ/ር አቻ ከሳላቸው ስዕሎች አንዱ አለኝ !
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
I thought Debela was an Oromo name. Hmmm
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
Yes, the guy is Kistane Gurage! I happen to be very proud of him! So what seems to be your problem? Get a life, Yimer. ድድብናህን አታጋልጥ። ድበል ማለት ግዕዝ ሲሆን ጨምርልኝ፣ ድገምልኝ፣ አክለህ ስጠኝ ማለት ነው ። መድብል ማለት ግዕዝ እንጂ ወረሞኛ አይደለም ። ሲሜ ወይም ስሜ ግዕዝ ነው ፣ አለሙ ግዕዝ ነው ፣ አረዶ ግዕዝ ነው ወልዴ ማለት ነው ። የኢትዮጵያ ሳይንስ ኢንስቲቱት የቆረቆረው ክስታኔ ጉራጌ ስሜ ደበላ ይባላል ። እና ይመር የምትባል አላዋቂ ሰብሰብ በል!
Last edited by Horus on 11 May 2023, 02:40, edited 2 times in total.
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
I am asking you. What do you know about Prof አቻምየለህ aside from his last name, which is irrelevant in Ethiopian context?
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ወይዘሮ Horus, the last name indicates that the guy is an Oromo. I don’t know of any Gurage called Debela, but there are tens/hundreds of thousands of Oromos with Debela name. I don’t care about his ethnicity, but why do you need to mention and boast about his ethnic background? And, what makes him so special? Was he involved in the creation of space shuttle? There are a number of real Gurage scientists and philosophers we all are proud of.Horus wrote: ↑06 May 2023, 10:13Yes, the guy is Kistane Gurage! I happen to be very proud of him! So what seems to be your problem? Get a life, Yimer. ድድብናህን አታጋልጥ። ድበል ማለት ግዕዝ ሲሂኖ ጨምርልኝ፣ ድገምልኝ፣ አክለህ ስጠኝ ማለት ነው ። መድብል ማለት ግዕዝ እንጂ ወረሞኛ አይደለም ። ሲሜ ወይም ስሜ ግዕዝ ነው ፣ አለሙ ግዕዝ ነው ፣ አረዶ ግዕዝ ነው ወልዴ ማለት ነው ። የኢትዮጵያ ሳይንስ ኢንስቲቱት የቆረቆረው ክስታኔ ጉራጌ ስሜ ደበላ ይባላል ። እና ይመር የምትባል አላዋቂ ሰብሰብ በል!
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ይመር የሚባል በጣም የምወደው የጉራጌ ሙስሊም ጓደኛ ነበረኝ። አደሬ የሚባል በሃገሩ ፍቅር ያበደ የኦሮሞ መምህርም ነበረኝ። ሰፈሩን የሚያምስ ወልደ ማሪያም የተባለ ልፋጫም የአማራ የደርግ ካድሬም ጎረቤት ነበረኝ። አማራ አግብቶ የዕድራችን ሊቀመንበር የነበረው ጉታ ኩምሳም በሁሉ ሰው ተወዳጅ ነበር።
ምናባክ ለማለት ነው የሰው የአባት ስም የኦሮሞ ይመስላል የጉራጌ ይመስላል እያልክ የምትርመጠመጠው? እንሽላሊት!
ምናባክ ለማለት ነው የሰው የአባት ስም የኦሮሞ ይመስላል የጉራጌ ይመስላል እያልክ የምትርመጠመጠው? እንሽላሊት!
Yimer wrote: ↑06 May 2023, 10:58His last name indicates that he is an Oromo. Why can’t you understand this, dummy? Why was it necessary to mention his ethnicity after all?
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
Yimer,
እሺ አሁን አንድ የከፈትከው ቀዳዳ አለና ትልቅ ጥያቄ ልጠይቅህ? ደበላ የሚለው ቃል ኦሮሞች ስለተጠቀሙት ወረሞኛ ነው ማለት አይደለም ። ደበላ የግ ዕዝ ቃል ነው ብዬ ትርጉሙን ጭምር ሰጠሁህ ። አንተ አሁን አፍህ ዘግተህ ዝም በል ወይም ደበላ ማለት የወረሞ ቃል መሆኑን እስከነ ትርጉሙ፣ እስከነ አጠቃቀሙ ለህዝብ አሳይ?
መድበል፣ ድብል፣ መድብል የሚለው ግዕዝ በጉራጌኛ የሰው ስም ብቻ ሳይሆን ግስ ነው፣ ቅጽል ነው ። ድበልም አቤ ማለት ጨምረህ ስጠኝ ማለት ነው። ድበልሊ ማለት ድገመኝ ማለት ነው። አብረው ተዳብለው የሚኖሩ ሰዎች ደባል ይባላሉ ። አቶ ይመር ስለማታውቀው ነገር አትዘባርቅ ።
ፕሮፌሰር አቻ ደበላ ጥንት ከነደሳለኝ ራመቶ ጋር የመጀመሪያ የተማሪዎች ንቅናቄ የነበረ፣ አባቱ የመብራት ሓይል ማኔጀር የነብሩ ከህጻንንቴ ጀምሬ የማደንቀው ሰዓሊና የግራፊክ አርት ፕሮፌሰር የነኃይሌ ገሪማ የገናናዎቹ ምሁራን ትውልድ ነው። አንተ ምናልባት ትላንት የበቀልክ ሙጃ ልትሆን ትችላለህ ። ያቻምየለህ አባት እነአቶ ደበላ አዲስ አበባን ከገነቡት ቀደምት የጉራጌ ክቡሮች አንዱ ናቸው።
ሃፍረት መከናነብ ካልፈልክ በተቀር ስለማታቀው ነገር አት ዘላብድ!
እሺ አሁን አንድ የከፈትከው ቀዳዳ አለና ትልቅ ጥያቄ ልጠይቅህ? ደበላ የሚለው ቃል ኦሮሞች ስለተጠቀሙት ወረሞኛ ነው ማለት አይደለም ። ደበላ የግ ዕዝ ቃል ነው ብዬ ትርጉሙን ጭምር ሰጠሁህ ። አንተ አሁን አፍህ ዘግተህ ዝም በል ወይም ደበላ ማለት የወረሞ ቃል መሆኑን እስከነ ትርጉሙ፣ እስከነ አጠቃቀሙ ለህዝብ አሳይ?
መድበል፣ ድብል፣ መድብል የሚለው ግዕዝ በጉራጌኛ የሰው ስም ብቻ ሳይሆን ግስ ነው፣ ቅጽል ነው ። ድበልም አቤ ማለት ጨምረህ ስጠኝ ማለት ነው። ድበልሊ ማለት ድገመኝ ማለት ነው። አብረው ተዳብለው የሚኖሩ ሰዎች ደባል ይባላሉ ። አቶ ይመር ስለማታውቀው ነገር አትዘባርቅ ።
ፕሮፌሰር አቻ ደበላ ጥንት ከነደሳለኝ ራመቶ ጋር የመጀመሪያ የተማሪዎች ንቅናቄ የነበረ፣ አባቱ የመብራት ሓይል ማኔጀር የነብሩ ከህጻንንቴ ጀምሬ የማደንቀው ሰዓሊና የግራፊክ አርት ፕሮፌሰር የነኃይሌ ገሪማ የገናናዎቹ ምሁራን ትውልድ ነው። አንተ ምናልባት ትላንት የበቀልክ ሙጃ ልትሆን ትችላለህ ። ያቻምየለህ አባት እነአቶ ደበላ አዲስ አበባን ከገነቡት ቀደምት የጉራጌ ክቡሮች አንዱ ናቸው።
ሃፍረት መከናነብ ካልፈልክ በተቀር ስለማታቀው ነገር አት ዘላብድ!
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ዛሬ የበቀለ የወያኔ አረም ነው። በሱ ቤት እሳት መጫሩ ነው። ስንት እስስት ነው ይቺ ሀገር የተሸከመቺው።
Horus wrote: ↑06 May 2023, 13:55Yimer,
እሺ አሁን አንድ የከፈትከው ቀዳዳ አለና ትልቅ ጥያቄ ልጠይቅህ? ደበላ የሚለው ቃል ኦሮሞች ስለተጠቀሙት ወረሞኛ ነው ማለት አይደለም ። ደበላ የግ ዕዝ ቃል ነው ብዬ ትርጉሙን ጭምር ሰጠሁህ ። አንተ አሁን አፍህ ዘግተህ ዝም በል ወይም ደበላ ማለት የወረሞ ቃል መሆኑን እስከነ ትርጉሙ፣ እስከነ አጠቃቀሙ ለህዝብ አሳይ?
መድበል፣ ድብል፣ መድብል የሚለው ግዕዝ በጉራጌኛ የሰው ስም ብቻ ሳይሆን ግስ ነው፣ ቅጽል ነው ። ድበልም አቤ ማለት ጨምረህ ስጠኝ ማለት ነው። ድበልሊ ማለት ድገመኝ ማለት ነው። አብረው ተዳብለው የሚኖሩ ሰዎች ደባል ይባላሉ ። አቶ ይመር ስለማታውቀው ነገር አትዘባርቅ ።
ፕሮፌሰር አቻ ደበላ ጥንት ከነደሳለኝ ራመቶ ጋር የመጀመሪያ የተማሪዎች ንቅናቄ የነበረ፣ አባቱ የመብራት ሓይል ማኔጀር የነብሩ ከህጻንንቴ ጀምሬ የማደንቀው ሰዓሊና የግራፊክ አርት ፕሮፌሰር የነኃይሌ ገሪማ የገናናዎቹ ምሁራን ትውልድ ነው። አንተ ምናልባት ትላንት የበቀልክ ሙጃ ልትሆን ትችላለህ ። ያቻምየለህ አባት እነአቶ ደበላ አዲስ አበባን ከገነቡት ቀደምት የጉራጌ ክቡሮች አንዱ ናቸው።
ሃፍረት መከናነብ ካልፈልክ በተቀር ስለማታቀው ነገር አት ዘላብድ!
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ሆረስ፤
ጥራጥሬዎች "ድበላ" ይባላሉ በአማርኛ። ባቄላ ለምሳሌ ድበላ ይባላል። እጥፍ ነው ቃም ሲደርግ በአንድ ጊዜ ሆድ ይሞላል - እርሃብ ያስታግሳል የሚል ይመስለኛል። ድበላ አዝመራ ከቀነሰ እርሃብ ይሆናል ይባላል። ልክ የጅግራ ስጋ "ዕጥፍ" ነው ሲባል ሰምቻለሁ - ድበላ እንደዚያ ይመስለኛል አንተ ደበለ እንዳልከው። ቃሉ እየሳሳ ሲመጣ ደበረ (ጨመረ- ደመረ) መደብር እንደማለት ሳይሆን ይቀራል?
ጥራጥሬዎች "ድበላ" ይባላሉ በአማርኛ። ባቄላ ለምሳሌ ድበላ ይባላል። እጥፍ ነው ቃም ሲደርግ በአንድ ጊዜ ሆድ ይሞላል - እርሃብ ያስታግሳል የሚል ይመስለኛል። ድበላ አዝመራ ከቀነሰ እርሃብ ይሆናል ይባላል። ልክ የጅግራ ስጋ "ዕጥፍ" ነው ሲባል ሰምቻለሁ - ድበላ እንደዚያ ይመስለኛል አንተ ደበለ እንዳልከው። ቃሉ እየሳሳ ሲመጣ ደበረ (ጨመረ- ደመረ) መደብር እንደማለት ሳይሆን ይቀራል?
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ድበላ (ባቄላ) አነባበቡ ‘ደ' ን እና 'በ' ን በማጥበቅ ሲሆን ደበላ ግን ሶስቱንም words ሳታጠብቅ ነው የምታነበው:: ሁለቱ ቃላት የተለያዩ ናቸው::
ወይዘሮ Horus has a history of claiming some known Ethiopians as Gurages (e.g. Fitawrari Habtegiorgis). I just hate it when people are so obsessed with ethnic [deleted].
-
ethiopian
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
Horus is an old KUNT, he only good at one thing - hate against anything Oromo. His hate is palpable --- sad to see people degenerate to this level.
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ከትውልድ ወደ ትውልድ፤ ከቦታ ወደ ቦታ የቃላት አጀማመር ሊቀያየር ይችላል። ደ እና ድ አጀማመራቸው ብዙም አይታየኝም። እንደዚያም ከሆነ
ደበሎ የሚል ዐማርኛ ቃላት አለው።
1ኛው) ደበሎ ከቆዳ ተደራርቦ የተሰራ የቆሎ ተማሪ ልብስ ነው። ከቆዳ የተሰራ ድርብ ልብስ ነው
2ኛ) ደበሎ ከነጭ ጨርቅ የተሰራ ጥንግ ጥምጣም ነው - ደርበው ደርበው በእራሳቸው ላይ ካህናት የሚታየው።
ደበሎ የሚል ዐማርኛ ቃላት አለው።
1ኛው) ደበሎ ከቆዳ ተደራርቦ የተሰራ የቆሎ ተማሪ ልብስ ነው። ከቆዳ የተሰራ ድርብ ልብስ ነው
2ኛ) ደበሎ ከነጭ ጨርቅ የተሰራ ጥንግ ጥምጣም ነው - ደርበው ደርበው በእራሳቸው ላይ ካህናት የሚታየው።
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ሰውዬው ከፈለገ ኦሮሞ ነኝ ወይንም ጉራጌ ነኝ ይበል። እኛ ምን አግብቶን ነው ስሙን እንደ ማንነቱ መገለጫ ለማድረግ የምንፍጨረጨረው?
ሌ/ኮሎኔል ደበላ ዲንሳ የወለጋ ኦሮሞ ናቸው ግን በሸዋና በጎጃም የታቀፉ ምርጥ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ነበሩ።
ሌ/ኮሎኔል ደበላ ዲንሳ የወለጋ ኦሮሞ ናቸው ግን በሸዋና በጎጃም የታቀፉ ምርጥ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ነበሩ።
Re: ፕ/ር አቻምየለህ ደበላ! ጉራጌ ለኢትዮጵያ ካበረከተቻቸው ብርቅዬ ሊቃውንት አንዱ!!
ይገርማል! ድበላ አንተ ባልከው አጠቃቀም አሁን አሳወከኝ ። መድብል በጣም የታወቀ ግዕዝ ነው ። ጋቢ አንተ አንዳልከው እጥፍ ሲሆን ደበላ ይባላል ። አዲሳባ መጠጥ ቤት ዉስኪ ስታቀዳ ነጠላ ወይስ ዱብል ይሉሃል ? ድብልብል ዛሬ ላይ ክብ ስለሆነ ነገር ተጠቀምነው እንጂ ተደጋግሞ የተጠመጠመ ማለት ነው። ደምሌ የሚለው ስም ደብሌ ማለት ይመስላል ። በኔ እምነት ሌሎችም ብዙ ያማርኛና ግዕዝ ደበላዎች ያሉ ይመስለኛል ። ገሩራጌኛ ከላይ እንዳልኩት ዝም ብሎ ስም ብቻ አይደለል በየቀኑ የምንጠቀምበት ቃል ነው ። አንድ ነገር ጨምርልኝ፣ አክለህ ስጠኝ፣ ድገመኝ ለማለት ሌላ ቃል የለንም ፣ ቃሉ ድበል፣ ድበልሊ፣ ድበልላ (ለሴት)፣ ደበላ ጋቢ፣ ደበላ ቡልኮ ወዘተርፈ ።
ከዚህ አያይዤ ሁለት ሌሎች ስሞች ግልጽ አድርጌ ልሂድ ። አንዱ አርደት የሚባለ ቱባ ግዕዝ ነው ። አርድ፣ አርዴ፣ አረዳ፣ አረዶ ሁሉም ወልድ ማለት ማለትም ወንድ ልጅ ማለት ነው ። አርዴ በቀጥታ ወልዴ (ወንዴ) ወንድ ልጄ ማለት ነው። ዛሬ ብዙ የሸዋ ወረሞች አረዶ ይባላሉ ። ልክ እንደ ደበላ ሰዉ ባለማወቅ የወረሞ ቃል ያደርገዋል ። ሌላው ሲሜ፣ ስሜ ሲማ የሚባል ቃል ነው ። ይህ ቃል ሊተራሊ ስም ማለት ሲሆን ዛሬ ሴሚቲክ የሚለው የዘር ስም የመጣበት ግንድ ነው ። በትርጉሙ ባማርኛ መሳይ (እንደ መኮንን መሳይ) እንደ ማለት ነው ። ሲማ፣ ስሜ ማለት መሳዬ ማለት ነው ፣ ቱባ ቱባ ግዕዝና የሴል ቃል ነው ። የሸዋ ወረሞች ተውሳውታል ። ያን የማያቁ ግ ን ወረሞኛ ያደርጉታል ። ስህተት ነው ።
እኔ ለምን የግዕዝ ወይም የሴም ቃላት ወረሞ ቋንቋ ውስጥ ገባ ማለቴ አይደለም ። ግን ሃቁ ፣ ታሪኩ ይህ ነው ለማለት ነው ። ደበላ ተራ የጉራጌ ስም ነው ልክ እንደ ስሜ፣ እንደ ሲማ፣ እንደ ባልቻ (ባሊቅ፣ የላቀ ማለት ነው) ። ወረሞች ለወጥ አድረገው ቡልቻ ይሉታል ። ደመቀ ቱባ አማራኛ ነው። አማረ ማለት ነው ። ወረሞች ለወጥ አድረገው ደመቅሳ ይሉታል ። ወዘተ!