አማራው ጌታቸው ረዳ ካሳሁን የ2.5 ሚልዮን ትግሬ አገረ ገዥ ለምን ሆነ? አማራ ፍትህ፥ ማረጋጋት እና መምራት ብቃት ይኖረዋል ፍተሻ ይሆን? ሞፈር-ዘመት አገረ-ገዥ ጌቾ
አማራው ጌታቸው ረዳ ካሳሁን የ2.5 ሚልዮን ትግሬ አገረ ገዥ ለምን ሆነ? አማራ ፍትህ፥ ማረጋጋት እና መምራት ብቃት ይኖረዋል ፍተሻ ይሆን? ሞፈር-ዘመት አገረ-ገዥ ጌቾ
-
Union
Re: አማራው ጌታቸው ረዳ ካሳሁን የ2.5 ሚልዮን ትግሬ አገረ ገዥ ለምን ሆነ? አማራ ፍትህ፥ ማረጋጋት እና መምራት ብቃት ይኖረዋል ፍተሻ ይሆን? ሞፈር-ዘመት አገረ-ገዥ ጌቾ
የአማራ ስነልቦና የሌለው ሰውዬ እንዴት አማራ ሊሆን ይችላል።
አማራን እርስ በእርሱ እንዳይተማመን ያደርግልናል ብለው አስበው ነው። አማራን አላወቁትም። ትልቁ ችግራቸው እሱ ነው። እሳት ላይ ዘለው የሚገቡት ለዛ ነው
አማራን እርስ በእርሱ እንዳይተማመን ያደርግልናል ብለው አስበው ነው። አማራን አላወቁትም። ትልቁ ችግራቸው እሱ ነው። እሳት ላይ ዘለው የሚገቡት ለዛ ነው
Re: አማራው ጌታቸው ረዳ ካሳሁን የ2.5 ሚልዮን ትግሬ አገረ ገዥ ለምን ሆነ? አማራ ፍትህ፥ ማረጋጋት እና መምራት ብቃት ይኖረዋል ፍተሻ ይሆን? ሞፈር-ዘመት አገረ-ገዥ ጌቾ
ጌታቸው፥ ትግረዋይ፥ ነው፥ አማራም፥ ቢሆን፥ ከጌታቸው፥ በላይ፥ ለትግራይ፥ ራሱን፥ ለመስዋአትነት፥ የሰጠ፥ አለ? እነሰኩትሬ፥ ለትግራይ፥ የተሰዉት፥ ተጋሩ፥ ስለሆኑ፥ አይደለም፥ የወያነን፥ አላማ፥ አንግበው፥ ስለታገሉ፥ ነው። ትግራይ፥ ውስጥ፥ አላማ፥ እንጂ፥ ዘር፥ ቀዳሚ፥ስፍራ፥ የለውም፥ የትግርይ፥የአማራ፥ ውህድ፥ ስነሉበና፥ ቢኖረው፥ ሁለቱን፥ ህዝቦች፥ለማቀራረብ፥ መልካም፥ ነው። ስነሉቦናም፥ ትግረዋይ፥ ሆነው፥ ብዙ፥ ባንዳዎች፥ አሉ። ኢሳያስና፥ ደመቀ፥ ዘውዱ፥ ተጋሩ፥ ናቸው፥ ነገር፥ግን፥ ፀረ፥ ትግረዋይ፥ ናቸው።
Last edited by Axumezana on 19 Apr 2023, 22:05, edited 1 time in total.
Re: አማራው ጌታቸው ረዳ ካሳሁን የ2.5 ሚልዮን ትግሬ አገረ ገዥ ለምን ሆነ? አማራ ፍትህ፥ ማረጋጋት እና መምራት ብቃት ይኖረዋል ፍተሻ ይሆን? ሞፈር-ዘመት አገረ-ገዥ ጌቾ
ጌቾ እማ ሆዳሟ አማራ ናት። አንድ አንድ ሆዳሞች አሉ። ወይ ለወያኔ ትግሬ ወይ ለኦነግ ኦሮሙማ። ለምሳሌ ደመቀ መኮንን ለኦሮሙማ የተሸጠው ሆዳም አማራ ነው። እግዜር ተመሳሳዩን የዕቃ አይነት አንዱን ዕቃ ለክብር ያደረገዋል አንዳንዱን ደግሞ ለውርደት ያደርገዋል። ሆዳም ሆዳሞቹ ናቸው። ደመቀ ዘውዱ በእናት በአባቱ ሙሉ አማራ ነው። ትግሬ መሆን ቢፈልግ ስንት እና ስንት ሃብት ባፈራ ነበር። ስጋው እንደ ጌቾ በውስኪ ወይም እንደ ደመቀ በቁርጥ በደነደነ ነበር። የማይመስል ነገር አታውራ - አክሱምዒዛና።
Re: አማራው ጌታቸው ረዳ ካሳሁን የ2.5 ሚልዮን ትግሬ አገረ ገዥ ለምን ሆነ? አማራ ፍትህ፥ ማረጋጋት እና መምራት ብቃት ይኖረዋል ፍተሻ ይሆን? ሞፈር-ዘመት አገረ-ገዥ ጌቾ
የደመቀ፤ ዘውዱን፥ ነገር፥አባቱ፥ እንጀራ፥ ሊበላ፥ ነው፥ አማራ፥ ነኝ፥ የሚለው፥ ብለው፥ መስክረዋል። ከአባቱ፥ ያወቀ፥ ቡዳ፥ ነው፥እንዳሆንብህ፤