Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

ሰበር ዜና ፡ አብዮት አህመድ አሊ በጎንደር የሚገኘውን የፋሲል ግንብ ዘጋው

Post by wazzupdog » 14 Apr 2023, 20:03

አብዮት አህመድ አሊ በቅርቡ ጎንደር በሄደበት ጊዜ የፋሲል ግንብ ሰራተኞችን አባሮ በእድሳት አስታቦ የተባበሩት መንግስታትን ሳያማክር ሁሉንም ቆላልፎ አዲስ አበባ እንደተመለሰ ዜናው እየወጣ ይገኛል። የቦታውን ታሪክ ለማበላሸት ያቀደው ሴራ አለ የሚሉ ብዙ ናቸው።


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ሰበር ዜና ፡ አብዮት አህመድ አሊ በጎንደር የሚገኘውን የፋሲል ግንብ ዘጋው

Post by sun » 14 Apr 2023, 20:41

wazzupdog wrote:
14 Apr 2023, 20:03
አብዮት አህመድ አሊ በቅርቡ ጎንደር በሄደበት ጊዜ የፋሲል ግንብ ሰራተኞችን አባሮ በእድሳት አስታቦ የተባበሩት መንግስታትን ሳያማክር ሁሉንም ቆላልፎ አዲስ አበባ እንደተመለሰ ዜናው እየወጣ ይገኛል። የቦታውን ታሪክ ለማበላሸት ያቀደው ሴራ አለ የሚሉ ብዙ ናቸው።

Weizero Doggy,

Thank you for the laughs!
:lol: :lol:



Post Reply