Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15434
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የአማራን ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሰው የኦነግ- መከላከያ በአማራ ህዝብ ከተቆረጠ በኋላ ወደ ወገን ክልል ኦሮሚያ እያፈገፈገ ነው።

Post by Abere » 06 Apr 2023, 10:28

የአማራን ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሰው የኦነግ- መከላከያ በአማራ ህዝብ ከተቆረጠ በኋላ ወደ ወገን ክልል ኦሮሚያ እያፈገፈገ ነው።መላው የአማራ ህዝብ መጠንቀቅ ያለበት ልማደኛው የኦነግ-ብልጽግና መከላከያ ንብረት ሊዘርፍ እንድሁም አረጋዊያን፥ እናቶች እና ህጻናት በብስጭት አጥቅቶ ሊወጣ ስለሚችል በማንኛውም መንገድ ከኦነግ-ብልጽግና ሰራዊት ጋር በየዋህነት እንዳይተባበር ፥የማምለጫ መንገድ እንዳያመላክት። የተጫነው መሳርያ በአንተ የግብር ገቢ የተገዛ በመሆኑ እራስህ ልትታጠቀው ይገባል።

Abere
Senior Member
Posts: 15434
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአማራን ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሰው የኦነግ- መከላከያ በአማራ ህዝብ ከተቆረጠ በኋላ ወደ ወገን ክልል ኦሮሚያ እያፈገፈገ ነው።

Post by Abere » 06 Apr 2023, 12:02


ራያ ጎብዬ ላይ በሚገኘው አማራ ልዩ ኃይል ላይ የደፈጣ ጥቃት ሊፈጽም የመጣው የኦነግ-ብልጽግና ሰራዊት የአማራን ታጣቂዎች ክንድ ከቀመሰ በኋላ ውርደት ተከናንቦ ተመልሷል።

ድል ለሰፊው የአማራ ህዝብ!!!
ሞት ለወራሪው ለኦሮሙማ!!!


Post Reply