ብራቦ ጉራጌ!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13240
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
ታታሪ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
ብራቦ ጉራጌ!
ብራቦ ጉራጌ!
Re: ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
ካድሬ ሰራተኞች ከሰኞ እስከ አርብ ብቻ ሳይሆን ቅዳሜ እና እሁድ ከቢሮ ውጭ የመስክ ስራ ይገባሉ። የኑሮ ዋስትና ስለሆነ የግድ መገኘት ይኖርባቸዋል - ቢያንስ የፊት ወንበር መሙላት ይኖርበታል። ደመወዝ እንዳይቆረጥ ወይም ላለመቀነስ።
ጉራጌ የኢትዮጵያ ዋና የግብ ገቢ የሚገኝበት ህዝብ ነው። የኢትዮጵያ የግብ ገቢ ምንጭ ዋናዎቹ አማራ እና ጉራጌ ነው። አብይ አህመድ ሲያጭበረብር ትንሽ ቁጥር ህዝብ ይዞ ትልልቅ ልማቶችን ለምሳሌ እንደ መንገድ አይነቶች ማልማት አይችልም ይላል። በመጀመርያ ጉራጌ ከትግሬ ህዝብ የሚያንስ ቁጥር የለውም ሁለተኛ ጉራጌ ከፍተኛ የግብር ገቢ አለው። የጉራጌ ገንዘብ ተዘርፎ ትንንሽ ክልልሎች እንደ ሀረሪ፤ ጋምቤላ፤ ትግራይ፤ ቤንሻንጉል ጉምዝ ይለሙበታል። ጉራጌ ግን እራሱን አያለማም። ምስጢሩ ሌላ ነው።
Re: ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
አበረ፣
ከመላ ጉራጌ፣ ሰባት ቤት፣ ወለኔ፣ መስቃን፣ ሶዶ፣ ማረቆ (ከለስተር ደጋፊ የሃዲያ ድብልቆች)፣ ቀቤና (ከስተር ደጋፊ የኦሮሞ ድብልቆ) ከ16 ወረዳና ብዙ የከተማ ከንቲባ፣ ማለትም አሉ የሚባሉት የብልጽኛ አባላት በትዛዝ እንዲገኙ ታዘዙ! ይህም ስለሆነ ካማራና ትግሬ በተቀር አሉ የሚባሉት የኢትዮጵያ መሪዎች ጉራጌን ኢምፕሬስ ለማድረግ እንዲገኙ አቢይ አዘዘ !!! ከዚያስ ምን ሆን 14 ተናጋሪዎች ክልልነት እንዲቃወሙ እየተመረጠ ማይክ ተሰጣቸው !! ከ3 ማረቆና ቀቤና (ሲጀመር ጀምሮ ጉራጌ ተቃዋሚዎች) በተቀር 80% 11ዱ ክልልነት ደግፈው ተናገሩና እርፍ !!! አቢይ አህመድ የተባለ ትቢተኛ ትምሀር ተስጥቶት ተመልሷል !
ገና የጉራጌ ምድር ከብልጽግና ካድረ ነጻ ይሆናል !
ከመላ ጉራጌ፣ ሰባት ቤት፣ ወለኔ፣ መስቃን፣ ሶዶ፣ ማረቆ (ከለስተር ደጋፊ የሃዲያ ድብልቆች)፣ ቀቤና (ከስተር ደጋፊ የኦሮሞ ድብልቆ) ከ16 ወረዳና ብዙ የከተማ ከንቲባ፣ ማለትም አሉ የሚባሉት የብልጽኛ አባላት በትዛዝ እንዲገኙ ታዘዙ! ይህም ስለሆነ ካማራና ትግሬ በተቀር አሉ የሚባሉት የኢትዮጵያ መሪዎች ጉራጌን ኢምፕሬስ ለማድረግ እንዲገኙ አቢይ አዘዘ !!! ከዚያስ ምን ሆን 14 ተናጋሪዎች ክልልነት እንዲቃወሙ እየተመረጠ ማይክ ተሰጣቸው !! ከ3 ማረቆና ቀቤና (ሲጀመር ጀምሮ ጉራጌ ተቃዋሚዎች) በተቀር 80% 11ዱ ክልልነት ደግፈው ተናገሩና እርፍ !!! አቢይ አህመድ የተባለ ትቢተኛ ትምሀር ተስጥቶት ተመልሷል !
ገና የጉራጌ ምድር ከብልጽግና ካድረ ነጻ ይሆናል !
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13240
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
አሁን ያልተጠየከዉን አታዉራ፣ ሱቆች ተዘግቶ ኣይተሃል ወይንስ አላየህም ነዉ? ይሄ ሁሉ ህዝብ ካድሬ ነዉ ካልክ፣ የመንግስት የፕሮፓጋንዳ መሽን መሆንህን አትርሳ፣ በጉራጌ ዞን ብቻ ይህን ያህል ካድሬ ካለዉ በመላዉ አገር ስንት ልኖሩት ነዉ እንግድህ?Abere wrote: ↑25 Mar 2023, 17:04
ካድሬ ሰራተኞች ከሰኞ እስከ አርብ ብቻ ሳይሆን ቅዳሜ እና እሁድ ከቢሮ ውጭ የመስክ ስራ ይገባሉ። የኑሮ ዋስትና ስለሆነ የግድ መገኘት ይኖርባቸዋል - ቢያንስ የፊት ወንበር መሙላት ይኖርበታል። ደመወዝ እንዳይቆረጥ ወይም ላለመቀነስ።
ጉራጌ የኢትዮጵያ ዋና የግብ ገቢ የሚገኝበት ህዝብ ነው። የኢትዮጵያ የግብ ገቢ ምንጭ ዋናዎቹ አማራ እና ጉራጌ ነው። አብይ አህመድ ሲያጭበረብር ትንሽ ቁጥር ህዝብ ይዞ ትልልቅ ልማቶችን ለምሳሌ እንደ መንገድ አይነቶች ማልማት አይችልም ይላል። በመጀመርያ ጉራጌ ከትግሬ ህዝብ የሚያንስ ቁጥር የለውም ሁለተኛ ጉራጌ ከፍተኛ የግብር ገቢ አለው። የጉራጌ ገንዘብ ተዘርፎ ትንንሽ ክልልሎች እንደ ሀረሪ፤ ጋምቤላ፤ ትግራይ፤ ቤንሻንጉል ጉምዝ ይለሙበታል። ጉራጌ ግን እራሱን አያለማም። ምስጢሩ ሌላ ነው።
Re: ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
ዲዲቲ የምትባል ፋንዲያ ሃሬ! ሱቅ የተዘጋው ባድማ ነው ! ብልጽግና 12 ሚሊዮን ካድሬ አለው በጉራጌ ቢያንስ ክ5 እስከ 7 ሺ አባላት ይኖሩታል! አንተ ግ ን እንዳታብድ ተጠንቀቅ ! ትግል ምን ማለት እንደ ሆነና እንዴት እንደ ሚቀመም እናስተምርሃለን ! እንዳትረሳ ጎጎት አገር አቀፍ ፓርቲ ነው ! ምርጫ ሲመጣ ገና ኦሮሚያ ውስጥ እንገናኛለን! ፈስ !
Re: ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
12 ሚልዮን ተከፋይ የብልጽግና ደጋፊ ካድሬ አለ አኮ።
DefendTheTruth wrote: ↑25 Mar 2023, 17:20አሁን ያልተጠየከዉን አታዉራ፣ ሱቆች ተዘግቶ ኣይተሃል ወይንስ አላየህም ነዉ? ይሄ ሁሉ ህዝብ ካድሬ ነዉ ካልክ፣ የመንግስት የፕሮፓጋንዳ መሽን መሆንህን አትርሳ፣ በጉራጌ ዞን ብቻ ይህን ያህል ካድሬ ካለዉ በመላዉ አገር ስንት ልኖሩት ነዉ እንግድህ?Abere wrote: ↑25 Mar 2023, 17:04
ካድሬ ሰራተኞች ከሰኞ እስከ አርብ ብቻ ሳይሆን ቅዳሜ እና እሁድ ከቢሮ ውጭ የመስክ ስራ ይገባሉ። የኑሮ ዋስትና ስለሆነ የግድ መገኘት ይኖርባቸዋል - ቢያንስ የፊት ወንበር መሙላት ይኖርበታል። ደመወዝ እንዳይቆረጥ ወይም ላለመቀነስ።
ጉራጌ የኢትዮጵያ ዋና የግብ ገቢ የሚገኝበት ህዝብ ነው። የኢትዮጵያ የግብ ገቢ ምንጭ ዋናዎቹ አማራ እና ጉራጌ ነው። አብይ አህመድ ሲያጭበረብር ትንሽ ቁጥር ህዝብ ይዞ ትልልቅ ልማቶችን ለምሳሌ እንደ መንገድ አይነቶች ማልማት አይችልም ይላል። በመጀመርያ ጉራጌ ከትግሬ ህዝብ የሚያንስ ቁጥር የለውም ሁለተኛ ጉራጌ ከፍተኛ የግብር ገቢ አለው። የጉራጌ ገንዘብ ተዘርፎ ትንንሽ ክልልሎች እንደ ሀረሪ፤ ጋምቤላ፤ ትግራይ፤ ቤንሻንጉል ጉምዝ ይለሙበታል። ጉራጌ ግን እራሱን አያለማም። ምስጢሩ ሌላ ነው።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13240
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሰብር ዜና፣ ጉራጌዎች ሱቃቸዉን ዘግቶ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አቀባባል አደርጉ።
ነገሩ ሰይጀመር ተጠናቀቀ ነዉ እንግድያዉስ።
12 ሚልዮን ካድሬ ማለት 12 ሚሊዮን ድምፅ ማለት ነዉ። 12 ሚሊዮን 1 እና 2 ሰዉ ቢያመጣ ከ 24 እስካ 36 ሚሊዮን ድምፅ ተገኘ ማለት ነዉ። ቪቫ ብልፅግና!
The rest is already ዚባዝንኬ ማዉራት ነዉ.
That is why they say "face us at the polling stations".
12 ሚልዮን ካድሬ ማለት 12 ሚሊዮን ድምፅ ማለት ነዉ። 12 ሚሊዮን 1 እና 2 ሰዉ ቢያመጣ ከ 24 እስካ 36 ሚሊዮን ድምፅ ተገኘ ማለት ነዉ። ቪቫ ብልፅግና!
The rest is already ዚባዝንኬ ማዉራት ነዉ.
That is why they say "face us at the polling stations".