Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአቢይ አህመድ እና ጉራጌዎች የ4 ኪሎ ስብሰባ ግሩም ዘገባ!

Post by Horus » 24 Mar 2023, 13:29

አቢይ አህመድ ወደደም ጠላም ጉራጌ እራሱን በራሱ ያስተዳድራል !
Last edited by Horus on 24 Mar 2023, 14:30, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 15434
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጉራጌ ወደደም ጠላም ክልልነት አልሰጠውም አቢይ አህመድ በሃሙሱ ስብሰባ! እና የብርሃኑ ነጋ ቅሌት! መሰማት ያለበት ዘገባ !

Post by Abere » 24 Mar 2023, 13:33

አብይ አህመድ እና ብርሃኑ ነጋ ጉራጌ ክልል እንዳይሆን ከፈለጉ፤ መጀመሪያ ኦሮሞ ክልል መሆን የለበትም፤ሌሎችም እንደ አሸን የተፈጠሩት እንድሁ። አብይ አህመድ ኦሮምያ የሚባል አገር እና ኦሮሚያዊ የሚባል ዜጋ እፈጥራለሁ እያለ እየፎከረ ፤ ጉራጌም ኦሮሚያዊ የሚል ፓስፓርት እንደሸከም ተፈልጎ ነው?

Union

Re: ጉራጌ ወደደም ጠላም ክልልነት አልሰጠውም አቢይ አህመድ በሃሙሱ ስብሰባ! እና የብርሃኑ ነጋ ቅሌት! መሰማት ያለበት ዘገባ !

Post by Union » 24 Mar 2023, 13:36

ጉራጌ ክልል ከሆነ ለአቀድሉት ስልቀጣ አያመችም። ብርሀኑ ደግሞ ለግል ጥቅሙ ሲታገል የነበረ ሰው መሆኑ በደንብ ተጋለጠ። በዚህ ሰአት ቢያንስ ለጉራጌ ህዝብ እንኳን መቆም ካልቻለ ምን አባቱ ነው የሚሰራው

ethiopian

Re: የአቢይ አህመድ እና ጉራጌዎች የ4 ኪሎ ስብሰባ ግሩም ዘገባ!

Post by ethiopian » 24 Mar 2023, 15:34

Horus wrote:
24 Mar 2023, 13:29
አቢይ አህመድ ወደደም ጠላም ጉራጌ እራሱን በራሱ ያስተዳድራል !
so you are now advocating for Ethnic federalism ?

Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቢይ አህመድ እና ጉራጌዎች የ4 ኪሎ ስብሰባ ግሩም ዘገባ!

Post by Horus » 24 Mar 2023, 15:44

ጨንቋቸውኮ ነው! ጉራጌ ያነሳው ጥያቄ ጉሮሮ ውስጥ የሚቀረቀር ነው ። ባጭሩ ያልነው ይህን የጎሳ ሕገ እንግስት ወይ ይቀየር ወይ ይከበር ነው ያልነው። አቢይና የቀሩት ብሄርተኛ አዳሪዎች የመለስ ሕገ እንግስት እንዲነካ አይፈልጉም ። ያቢይ አህመድ መጋለቢያ ፈረሱ ስለሆነ ። እሺ በህጉ መሰረት እኛም ክልል እንሁን ስንላቸው አይ አገር ማፍረስ ስለሆነ አትችሉም ይሉናል ። አገር አይፈርስም፣ የፈረሰው የደቡብ ኢትዮጵያ ውጥንቅጥ ነው ።

የደቡብ ደባደቦ ሁለተኛ አይመለስ ። ደቡብ ፈርሷል። ከዚህ በኋላ አቢይም ሆነ ሌላ ብርሃኑ ነጋም ቢሆን ማድረግ የሚችሉትና ያለባቸው ሕዝቡ በጠየቀው መንገድ ፌፈረንደም መስጠትና የቱ ሕዝብ ከየተኛው አብሮ ክፍለ ሃገር ማዋሃድ እንደ ሚፈልግ ጠይቆ የፌዴራል ክፍለ ሃገሮችን መቅረጽ ብቻ ነው ።

የብልጽ ኛ የዲክታተር ካርታ ማንም በንጨት አይነካውም! አቢይ ይህን በግልጽ ተነግሮታል ! እኔ ብቻ አውቅልሃለሁን እርሱት !!!

Post Reply