Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Reporter:-የመንገዶች በ ኦሮሚያ ዝግ መሆንና ምርቱን የማሳለፍ ችግር ጤፍ አዲስ አበባ ለማቅረብ አልተቻለም

Post by Za-Ilmaknun » 23 Mar 2023, 14:35

"አካባቢው የጤፍ ምርት በበቂ ሁኔታ ቢኖርም ፣ የመንገዶች ዝግ መሆንና ምርቱን የማሳለፍ ችግር አለ ፡፡ በሚቀጥሉት ቀናትም ለከተማው በቂ የጤፍ ምርት ለማቅረብ በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬና ባህር ዳር ዙሪያ ግዥ ለመፈጸም እንደሚያቀኑ ገልጸዋል፡፡ "

https://www.ethiopianreporter.com/117065/