Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Selam/
Senior Member
Posts: 17883
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Post by Selam/ » 08 Mar 2023, 08:16

እንጭጩ ሸኔ አብይ፣ የመለስ ዜናውን አሰራር መልሶ እያመነዠከ ነው። በእሱ ቤት፣ ኦሮሞ ያልሆኑትን ወጣቶች ከሃገር ማባረሩ ነው! ዐረብ ሀገር ሄደው እንዲቀሩ፣ ከተመለሱም እንዲያብዱ ወይንም እንዲዘበራርቁ ለማድረግ መሆኑ ነው።

Selam/
Senior Member
Posts: 17883
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Post by Selam/ » 08 Mar 2023, 08:24

ይኸ ወሸላ የዛሬ አምስት አመት አረብ ሃገር ያሉትን እህቶቻችንና ወንድሞቻችንን መልሼ አመጣቸዋለሁ እያለ ሲቀባጥር ነበር፣ የተወሰኑም አምጥቷል። አሁን ሃቅ ዋጥ ስልቅጥ አድርጎ ሊበላው ትንሽ ሲቀረው፣ መልሶ ከሃገር ማባረር ጀመረ። ምን ዓይነት የወረደ ሰው ነው?

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Post by kibramlak » 08 Mar 2023, 08:25

አእምሯቸውን የሳቱ ዘገምተኛ ገረዶች የብአዴን ጥርቅሞች homicide በመፈፀም የ ኦሮሙማ ተባባሪ እየሆኑ መሆኑን ማስረጃ ነው፣፣

Kara
Member
Posts: 2153
Joined: 19 Aug 2013, 16:03

Re: ውርደት - “ኮሌጅ የጨረሳችሁ አማርኛ ተናጋሪዎች የግርድና ስራ ተገኝቶላችኋል!”

Post by Kara » 08 Mar 2023, 14:50

Selam/ wrote:
08 Mar 2023, 07:08
የጋላ ዘመን ይህን ይመስላል።

Post Reply