Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42804
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Horus » 05 Mar 2023, 20:29

ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል !ሕዝባዊ ማዕበል !


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by sun » 05 Mar 2023, 21:43

Horus wrote:
05 Mar 2023, 20:29
ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል !ሕዝባዊ ማዕበል !
horea$$$

You are just a habitual pathological liar barking narscist dog seeking attention to attract sniffing and smoking stone throwing vagabond gangs. Even if you f@rt constantly and contaminate the pure air it can be considered as horear$$'$ innovative Hizbawi maibel (ሕዝባዊ ማዕበል) Okay? Okay!!




ethiopian

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by ethiopian » 05 Mar 2023, 21:51

Horus wrote:
05 Mar 2023, 20:29
ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል ! ሕዝባዊ ማዕበል !ሕዝባዊ ማዕበል !
the extremist and radicalized Horus knows he can’t reason with the current school of thought .
Taliban Horus will never see his dark dream

Ethiopia shall rise from the Ashes left by animals like Horus

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by sun » 05 Mar 2023, 22:25

Horus wrote:
05 Mar 2023, 20:35
As far as we have been following the issue no body prevented ordinary Amharas from coming to Addis Ababa but only those who declared themselves as outlaws organizing themselves in to the rural and urban terrorist cells/factions, sworn to overthrow the elected democratic government by violent means so that terrorists may take over state power and further terrorize the entire Ethiopian people at this critical time when the Ethiopian people need strong and determined government and protect them in mmultiple ways such as militarily, economically, socially, legally, etc.

The motives of these self styled terrorists is crystal clear even in the words of some Amhara extremist fanno and militia leader who publicly said that they and their groups goal is based on the determination to overthrow the elected legal government by violent means and become a new terrorist government in their place. They have lots of infiltrators snicking in to the Oromiyya and the other regions mostly Addis Ababa city hiding among other travelers and getting political propaganda cover from some Amhara politicians, fake extremist Amhara journalist and their double tongued doomsday predicting redneck chauvinist activists.

Those who have declared themselves as outlaws and became terrorist MUST BE CHECKED AT EACH CHECKING POINTS and prove themselves clean or else hit the road back to their caves. We are friends with the Amhara people and all the moderate Amharas but extremist zealot terrorists need not be tolerated.

The logic and working system is the same globally. Wherever the infiltration of terrorists and provocateurs are suspected strict road block checking and filtering activities needs to be put in place for public safety and upholding peace.

And that is why governments are in place and governing. Pro-activity is the mother and father of necessity! Or else the terrorists may act before you do and make the situation like the Asaminew Tsige's tragedy. Means that one needs to sleep with One Eye Always Open.
:|

Selam/
Senior Member
Posts: 17885
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Selam/ » 05 Mar 2023, 22:49

መደዴ ካድሬ - ደግሞ ከስዋስቲካ መቀባጠር ወደ ኬላ ጠባቂነት ተሸጋገርክ? እስኪ ስንት አሸባሪና ስንት መትረየስ ያዝክ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን? ዝም ብለህ እንደወናፍ ያለ የሌለውን ኮተት ስለቦጫጨርክ እውነት ተሳስታ የምትጎበኝህ መሰለህ?

- በአንድ ወቅት ብልጽግናን የደገፍን ሰዎች በእንዳንተ ባለው ቅጥቅጥ ካድሬ እናፍራለን። ምክንያቱም ድውይ ጎጠኛ ብቻ ነው ‘መንግስት ሁልጊዜም ትክክል ነው’ ብሎ የሚከራከረው።

- መላው አማራ፣ ጉራጌ፣ አሁን ደግሞ ጉጂና ሲዳማ የኦነግ-ሸኔንን መንግስት የሚቃወመው፣ ስልጣን ፈልጎ ሳይሆን መብቱን ለማስከበር ነው።

- ህዝብ የሚገደለውና የሚፈናቀለው በአብይና ሽመልስ እንጂ በአማራና ጉራጌ አይደለም።

እንሰሳ!




sun wrote:
05 Mar 2023, 22:25
Horus wrote:
05 Mar 2023, 20:35
As far as we have been following the issue no body prevented ordinary Amharas from coming to Addis Ababa but only those who declared themselves as outlaws organizing themselves in to the rural and urban terrorist cells/factions, sworn to overthrow the elected democratic government by violent means so that terrorists may take over state power and further terrorize the entire Ethiopian people at this critical time when the Ethiopian people need strong and determined government and protect them in mmultiple ways such as militarily, economically, socially, legally, etc.

The motives of these self styled terrorists is crystal clear even in the words of some Amhara extremist fanno and militia leader who publicly said that they and their groups goal is based on the determination to overthrow the elected legal government by violent means and become a new terrorist government in their place. They have lots of infiltrators snicking in to the Oromiyya and the other regions mostly Addis Ababa city hiding among other travelers and getting political propaganda cover from some Amhara politicians, fake extremist Amhara journalist and their double tongued doomsday predicting redneck chauvinist activists.

Those who have declared themselves as outlaws and became terrorist MUST BE CHECKED AT EACH CHECKING POINTS and prove themselves clean or else hit the road back to their caves. We are friends with the Amhara people and all the moderate Amharas but extremist zealot terrorists need not be tolerated. The logic and working system is the same globally. Wherever the infiltration of terrorists and provocateurs are suspected strict road block checking and filtering activities needs to be put in place for public safety and upholding peace.

And that is why governments are in place and governing. Pro-activity is the mother and father of necessity! Or else the terrorists may act before you do and make the situation like the Asaminew Tsige's tragedy. Means that one needs to sleep with One Eye Always Open.
:|

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by sun » 06 Mar 2023, 00:11

Selam/ wrote:
05 Mar 2023, 22:49
መደዴ ካድሬ - ደግሞ ከስዋስቲካ መቀባጠር ወደ ኬላ ጠባቂነት ተሸጋገርክ? እስኪ ስንት አሸባሪና ስንት መትረየስ ያዝክ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን? ዝም ብለህ እንደወናፍ ያለ የሌለውን ኮተት ስለቦጫጨርክ እውነት ተሳስታ የምትጎበኝህ መሰለህ?

- በአንድ ወቅት ብልጽግናን የደገፍን ሰዎች በእንዳንተ ባለው ቅጥቅጥ ካድሬ እናፍራለን። ምክንያቱም ድውይ ጎጠኛ ብቻ ነው ‘መንግስት ሁልጊዜም ትክክል ነው’ ብሎ የሚከራከረው።

- መላው አማራ፣ ጉራጌ፣ አሁን ደግሞ ጉጂና ሲዳማ የኦነግ-ሸኔንን መንግስት የሚቃወመው፣ ስልጣን ፈልጎ ሳይሆን መብቱን ለማስከበር ነው።

- ህዝብ የሚገደለውና የሚፈናቀለው በአብይና ሽመልስ እንጂ በአማራና ጉራጌ አይደለም።

እንሰሳ!




sun wrote:
05 Mar 2023, 22:25
Horus wrote:
05 Mar 2023, 20:35
As far as we have been following the issue no body prevented ordinary Amharas from coming to Addis Ababa but only those who declared themselves as outlaws organizing themselves in to the rural and urban terrorist cells/factions, sworn to overthrow the elected democratic government by violent means so that terrorists may take over state power and further terrorize the entire Ethiopian people at this critical time when the Ethiopian people need strong and determined government and protect them in mmultiple ways such as militarily, economically, socially, legally, etc.

The motives of these self styled terrorists is crystal clear even in the words of some Amhara extremist fanno and militia leader who publicly said that they and their groups goal is based on the determination to overthrow the elected legal government by violent means and become a new terrorist government in their place. They have lots of infiltrators snicking in to the Oromiyya and the other regions mostly Addis Ababa city hiding among other travelers and getting political propaganda cover from some Amhara politicians, fake extremist Amhara journalist and their double tongued doomsday predicting redneck chauvinist activists.

Those who have declared themselves as outlaws and became terrorist MUST BE CHECKED AT EACH CHECKING POINTS and prove themselves clean or else hit the road back to their caves. We are friends with the Amhara people and all the moderate Amharas but extremist zealot terrorists need not be tolerated. The logic and working system is the same globally. Wherever the infiltration of terrorists and provocateurs are suspected strict road block checking and filtering activities needs to be put in place for public safety and upholding peace.

And that is why governments are in place and governing. Pro-activity is the mother and father of necessity! Or else the terrorists may act before you do and make the situation like the Asaminew Tsige's tragedy. Means that one needs to sleep with One Eye Always Open.
:|
Instead of entertaining us with your usual twerking and stripteasing sexy verbal clumsy acrobats please just tell us from where the Swastika has come and for what political military purposes it happens to be there. Has it go t to with Benito Mussolini's black shirt Hitler's SS death squad fascists, if so why in the black land?

Regarding the border securities even you and your loony buddies are dealing the whole day long with online and offline boundary and fence building activities as well as boundary and fence breaking activities, depending on the definition of what is building and breaking fences and road blocks.

Instead of creating excuses after excuses just lift your moldy a$$ from your ritual whining chair and go to help the government in renovating and polishing the King of king's (Haile Selassie's) palace so that world leaders and non leaders may come to dine, wine and enjoy the party. and the history. Then go over to the renovated and shining paleface of King Menelik and wonder what the wonderful miracles the new PM has done in just few short years. After that go and plant some tree so that the killing dry weather may turn in to the healing wet rainy seasons.

Why should you die as a useless extremist funny red neck low life limp cadre. Why should your supporting or not supporting your favorite political party or parties needs to depend on an unaffiliated individuals?

You have been seen adverting totally fake and utterly criminal agitation videos claiming that rebels killed a pregnant women, took out child from the dead woman and ate the child. You need to answer for this capital crime intended to put Ethiopian people against Ethiopian people for committing genocide. This is not any good certificate or passport!

I am supporter of the change because it will free the people from the petty tyrannical one religion, one language, one culture, yegna, yegna, yegna, yegna...Gurage, Yegna Addis Ababa, yegna Wollega, Yegna Arsii, Yegana Harer, Yegna Sidama, Yegna Benishnagul Gumuz, Yegna Tigray, Yegna Eritrea, etc. bulsh!t non stop barking.

By now you may have your throats dry after endless barking in which case you have to go drinking. OKay? Okay! :lol:




Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Abdisa » 06 Mar 2023, 00:28

Living in past glories and its effects on life

A bright future, brighter than the stars and the sun should be what illumines before your eyes. Make a glory out of the present and make it one of your past glories. Live the present like what you have done in the past is not enough. Do not compare yourself or your success with that of others, for there is nothing noble in being superior to your fellow man, true nobility is being superior to your older self.

At a time in my life, I discovered something. I discovered that I had made a lot of glories in the past, things I was always proud of and I lived in my past due to these glories that brought me joy. I also discovered something else; I was no longer moving forward in life, I was stuck in the past. I stopped making good use of the present, I always told stories of my past and boasted with it. After this discovery, I found out that I could not boast with my present. I found out that the person I am supposed to be is being held captive by the person I was in my past and this really hurt my soul.

It is very unfortunate that someone would let his past glory stop him from noticing opportunities for even better glories in the future. There are so many people like that in our world today, they are too proud of their past that they are satisfied with their achievements and have stopped putting efforts to creating new ones. They end up finding out that things change and no one loves to live in the past.

When I discovered what my past glory was doing to me, I said to myself “no, I have not achieved anything at all and anything I have achieved is but the achievement of the older me”. I decided to forget my past, both the good and all the bad in my past in order to stop boasting with the past and to have the desire to achieve something that I can use to boast in my future.

So let us forget the past, the present is right before our eyes with gifts of opportunity to brighten the future. Consciously live in the present and make good use of it.

I have decided to create more and better glories for myself, what about you? Do you still think that you past glories are the best you can do?

Horus
Senior Member+
Posts: 42804
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Horus » 06 Mar 2023, 01:31

Selam,
ያገራችን ሰው ሲተርት ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይላል! የኦሮሙማ ዲክታተሮች አንድ የታሪክ ሂደትና ክስተት ገፍትሮ ያለነሱ ህሊናዊ ዝግጅ አቻኩሎ ኢትዮጵያ የምትባል እጅግ ታላቅ፣ እጅግ ጥንታዊና እጅግ ውስብስብ (ኮምፕሌክስ) ሕዝብ ላይ ወደ ስልጣን አወጣቸው ! በሰው ያምር ሲዙት ያደናግር ነውና አሁን የኦሮሞ ኤሊትና ስልጣን ፈላጊ ኢትዮጵያን ለመጀምሪያ ግዜ ዲስከቭደር እያደርጓት ነው። They are just discovering the true nature of ይህቺ ቅኔ የሆነች አገርና እንደ ባህር የጠለቀ ሕዝብ!

እዚህ ኢ አር ላይ ፎቶ ቅርጠው የሚቀጥሉ እረኞች ጋር እኔ ግዜ አላጠፋም ። ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ሕዝብ በታወቀው ጥበብና ትግስቱ አሽቶ በልቶ ትቢያ ይከታቸዋል ። አሁን ላይ እንዲህ ባለ የብርሃን ፍጥነት ኦሮሞ የሚለውን ቃል መናገር እስከ ሚያስጠላ ድረስ መዝቀቱ ማደናገጥ አይደለም ከጎግኒሽናቸው ከግንዛቤያቸው በላይ ሆኖባቸው የጦጣ ፎቶ በመለጠፍ የሰው አስተሳሰብና ውሳኔ የሚያስቀይሩ ይመስላቸዋል ። ያም ዞሮ ዞሮ የድንቁርና ውጤት ስለሆነ!

አንተ ያልከው ያማራ፣ ጉራጌ፣ ሲዳማ ፣ ጉጂ ንቅናቄ ሙል ስዕል አይደለም! ዛሬ ይህን እያልን በአዲሱ የደቡብ ተብዬ ምርጫ 500 ሚሊዮን ብር ካፈሰሱ በኋላ የወላይታ ምርጫ 100% ተስርዟል ! ጋሞን በኃይላን በመግደል እስከ ዛሬ በኦሮሞ ታፍኖ ነው ያለው ። ትግሉ ሲቀጣጠል መላ የኦሞ ሕዝብ፣ እውነተኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባመጽ እንደ ሚነሱ ጠብቅ ።

ስለዚህ ይህን ቸፍቻፋ ሹክሻክ የኦሮሙማ አላዋቂ ንፍጥ ለቅላቂ አሁን ከሚቃዥበት ምናቡ እንደ ሚነቃ ጠብቅ! ከአድምስ ባሻገር በሚታየው ደመና የሚዘንበው ዝናብ ማወቅ ይቻላል ፈረንጅ ሲተርት! በኦሮሙማ ላይ ሊዘንብ እደመነ ያለው ዝናብ ብዙዎቻችን እያየነው ስለሆነ እዚህ ፎረም ላይ ከማንም ሃሬ እረኛ ጋር አፍ አንካፈትም !

ትግሉ አቅጣጫና ቅርጽ እየያዘ ስለ ሆነ! ታላቁ የፈረንሳይ ሶሺያ ሂስቶሪያን ጆርጅ ሩዴ ሕዝቡ አምጾ ይነሳና አሸንፎም ተሸንፎም ሊመለስ ይችላል ። ነገር ግን ይላል፣ ያ ሕዝብ አምጾ በመንግስት ላይ በመነሳቱ ብቻ እራሱን ላንዴም ለሁሌም ይለውጣል፣ የተለወጠ ሕዝብ ፣ የተለወጠ ሃይል ይሆናል ይላል ።

ዛሬ በጉራጌ የምታየው ያ ነው! አው ዛሬ ላይ ጉርጌዎች ብልጽግናን አሸንፈው አልገቡም! ግን ልክ ሩዴ እንዳለው ጉራጌ ላንዴም ለሁሌም ተለውጧል! አማራም እየሆነ ያለው ያ ነው! የመጀምሪያ ያብዮቱ ግብ አብቅቷል ! አሁን የቀረን ዲክታተሮቹን ከዙፋናቸው ማወረድ ነው ! ለዚያ ደሞ ግዜ አለው! ግዜ ለኩልክሙ ! ዞሮ ዞሮ ! In the end, The people and the People alone are the Makers of History !

Selam/
Senior Member
Posts: 17885
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Selam/ » 06 Mar 2023, 07:59

ድብዳብ ካድሬ - ሲጀመር ምንም ስለማታውቀው ስለስዋስቲካ ጫፍ ይዘህ ሞነጫጭረህ ስታበቃ፣ እኔንው መልሰህ አስረዳኝ ትለኛለህ። እኔ ሰውን እንጂ ከብትን የማስተማር ልምዱ የለኝምና ለአንተ ደረጃ የሚመጥነውን እዝቄልን ጠይቀው። ስዋስቲካ ‘ኬኛ’ ብሎ ይገላግልሃል።

ገና ለገና ስልጣኔን ሊቀሙኝ ነው ብሎ በፍርሃት የአማራና ጉራጌ ህፃናቶችን፣ እናቶችንና አባቶችን የሚያፈናቅል፣ የሚያስርና የሚገድልን የኦነግ-ሸኔን አሸባሪ መንግስት ቅዱስ ለማድረግ ከምትሞክር፣ መዋለ ህፃናት ገብተህ የአማርኛ ቋንቋን መማር ይቀልሃል። :lol:



Selam/
Senior Member
Posts: 17885
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Selam/ » 06 Mar 2023, 09:20

ሆረስ - ይኸን ከብት የማስተናግደው፣ ‘የኛው ከብት’ ነው ብዬ እንጂ ተፅዕኖ ይፈጥራል ብዬ ሰግቼ አይደለም። ሺህ ጊዜ እምቧ! ቢል፣ አእንግዲህ የአሸባሪውን የኦነግ-ሸኔን መንግስት ከውድቀት አያድነውም። የውድቀት መጀመሪያ ምልክቱ ውግዘት ነው። ወያኔ የወደቀችው፣ ሰንደቅአላማችንን ‘ጨርቅ’ ያለች ጊዜ ነው። እነዚህ ከብቶች ደግሞ መቅደስን የደፈሩ ዕለት እህል ውሃቸው አልቋል። ተመልሰው ጫካቸው እስኪገቡ እየደነገጡና እየባነኑ ይኖራሉ።

Horus wrote:
06 Mar 2023, 01:31
Selam,
ያገራችን ሰው ሲተርት ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይላል! የኦሮሙማ ዲክታተሮች አንድ የታሪክ ሂደትና ክስተት ገፍትሮ ያለነሱ ህሊናዊ ዝግጅ አቻኩሎ ኢትዮጵያ የምትባል እጅግ ታላቅ፣ እጅግ ጥንታዊና እጅግ ውስብስብ (ኮምፕሌክስ) ሕዝብ ላይ ወደ ስልጣን አወጣቸው ! በሰው ያምር ሲዙት ያደናግር ነውና አሁን የኦሮሞ ኤሊትና ስልጣን ፈላጊ ኢትዮጵያን ለመጀምሪያ ግዜ ዲስከቭደር እያደርጓት ነው። They are just discovering the true nature of ይህቺ ቅኔ የሆነች አገርና እንደ ባህር የጠለቀ ሕዝብ!

እዚህ ኢ አር ላይ ፎቶ ቅርጠው የሚቀጥሉ እረኞች ጋር እኔ ግዜ አላጠፋም ። ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ሕዝብ በታወቀው ጥበብና ትግስቱ አሽቶ በልቶ ትቢያ ይከታቸዋል ። አሁን ላይ እንዲህ ባለ የብርሃን ፍጥነት ኦሮሞ የሚለውን ቃል መናገር እስከ ሚያስጠላ ድረስ መዝቀቱ ማደናገጥ አይደለም ከጎግኒሽናቸው ከግንዛቤያቸው በላይ ሆኖባቸው የጦጣ ፎቶ በመለጠፍ የሰው አስተሳሰብና ውሳኔ የሚያስቀይሩ ይመስላቸዋል ። ያም ዞሮ ዞሮ የድንቁርና ውጤት ስለሆነ!

አንተ ያልከው ያማራ፣ ጉራጌ፣ ሲዳማ ፣ ጉጂ ንቅናቄ ሙል ስዕል አይደለም! ዛሬ ይህን እያልን በአዲሱ የደቡብ ተብዬ ምርጫ 500 ሚሊዮን ብር ካፈሰሱ በኋላ የወላይታ ምርጫ 100% ተስርዟል ! ጋሞን በኃይላን በመግደል እስከ ዛሬ በኦሮሞ ታፍኖ ነው ያለው ። ትግሉ ሲቀጣጠል መላ የኦሞ ሕዝብ፣ እውነተኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባመጽ እንደ ሚነሱ ጠብቅ ።

ስለዚህ ይህን ቸፍቻፋ ሹክሻክ የኦሮሙማ አላዋቂ ንፍጥ ለቅላቂ አሁን ከሚቃዥበት ምናቡ እንደ ሚነቃ ጠብቅ! ከአድምስ ባሻገር በሚታየው ደመና የሚዘንበው ዝናብ ማወቅ ይቻላል ፈረንጅ ሲተርት! በኦሮሙማ ላይ ሊዘንብ እደመነ ያለው ዝናብ ብዙዎቻችን እያየነው ስለሆነ እዚህ ፎረም ላይ ከማንም ሃሬ እረኛ ጋር አፍ አንካፈትም !

ትግሉ አቅጣጫና ቅርጽ እየያዘ ስለ ሆነ! ታላቁ የፈረንሳይ ሶሺያ ሂስቶሪያን ጆርጅ ሩዴ ሕዝቡ አምጾ ይነሳና አሸንፎም ተሸንፎም ሊመለስ ይችላል ። ነገር ግን ይላል፣ ያ ሕዝብ አምጾ በመንግስት ላይ በመነሳቱ ብቻ እራሱን ላንዴም ለሁሌም ይለውጣል፣ የተለወጠ ሕዝብ ፣ የተለወጠ ሃይል ይሆናል ይላል ።

ዛሬ በጉራጌ የምታየው ያ ነው! አው ዛሬ ላይ ጉርጌዎች ብልጽግናን አሸንፈው አልገቡም! ግን ልክ ሩዴ እንዳለው ጉራጌ ላንዴም ለሁሌም ተለውጧል! አማራም እየሆነ ያለው ያ ነው! የመጀምሪያ ያብዮቱ ግብ አብቅቷል ! አሁን የቀረን ዲክታተሮቹን ከዙፋናቸው ማወረድ ነው ! ለዚያ ደሞ ግዜ አለው! ግዜ ለኩልክሙ ! ዞሮ ዞሮ ! In the end, The people and the People alone are the Makers of History !

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10966
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by ethiopianunity » 06 Mar 2023, 18:22

ዕርግጠኛ ነኝ፣ ጎጃሜዎች ከህዋሃት ጋር ይሰሩ ስለነበር ዕንደ ወርቁ ኣይተነው የመሰሉ የሸዋ ተቃዋሚ ነው ለምን ሁሉም በዘርፉ ለቂም በቀል የተነሳነው።

ኣስታውሱ የኣዲስ ኣበባውች በራሳቸው ከተማ ውጪ መጫውትና መቆም ኣይፈቀድላቸውም ነበር ግን ወያኔ ከጎጃሜዎች ጋር ተስማምቶ ይሆን ጎጄ የሚባሉ ብርድ ልብስ የሚለብሱ ብዙ ጎጃም ወጣቶች በየ ኣዲስ ኣበባ መንደር ነበሩ ለህዋሃት ዕየሰለሉ። የሆነ ገንኙነት ከጎጃም ጋር ህዋሃት ኣለው። መለስ ለጎጃምች ኣያቴ ጎጃም ነው በማለት፣ ጎጃመዎች ተጠቅመዋል በህዋህት ግዜ። ግን ኣልተጠቀመም ዕላልሁ ለምን ኣሁን ታዋቂውን ጣና ሃይቅን ወዳጅ በሚመስሉ ነጮች ኣስረክበውታል ለምርመራ። ለምን። በደርግ ጊዜም ኣብዛኛው ደርግ ከመሪው መንግስቱ ባለቤት ጭምር ደርግ ውስጥ ተጽኖ ፈጣሪ ነበሩ ግን በሚስጥር ነው። ስለዚህ ጎጃም ወደ የት፧

ኣብዛኛው መሪዎችም ከጎጃም ናቸው። ያሉት የጎንደርም ሆነ የ ወሎ መሪዎች ተገድለዋል። በዶምቦስኮ ኣብዛኛው ወጣት ሀዋሃት ያሰለጠነው ጎጃሞችን ነበር። በወህኒ ውስጥ ህዝብን ሲያሰቃዩ የነበሩት ከወያኔወች ብልተናነሰ ጎጃሞች ነበሩ ይባላል። ኣሁንም ከኦሮምያ ጋር የሚሰማጠሩት ጎጃሞች ናቸው።

Selam/
Senior Member
Posts: 17885
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በንጉሥ ምኒልክ የሚመራው በአድዋ ድል የተወለደው አብዮት!

Post by Selam/ » 06 Mar 2023, 20:36

ወዳጄ - ለማጣላት ብለህ ነው? እስክንድር ነጋን ከአውሬዎች አፍ ነጥቆ ባህርዳር ያስቀረው እኮ ጎጃም ነው። በላይ ዘለቀ እኮ ጎጃሜ ነው። ሀዲስ አለማየሁ፣ አቤ ጎበኛ፣ አለቃ አያሌው፣ ጌትነት እንየው፣ በዕውቀቱ ስዮም፣… ልቀጥል እንዴ?

ጉድፍ የምትመዝ ከሆነ፣ ባንዳና ለሆዱ አዳሪ ሁሉም ህብረተሰብ ውስጥ አለ። ግን ጎጃሜ እንዲህ ነው፣ ኦሮሞ እንዲያ ነው የሚባል አሉባልታ በጣም ያለፈበትና የወረደ አስተሳሰብ ነው።



ethiopianunity wrote:
06 Mar 2023, 18:22
ዕርግጠኛ ነኝ፣ ጎጃሜዎች ከህዋሃት ጋር ይሰሩ ስለነበር ዕንደ ወርቁ ኣይተነው የመሰሉ የሸዋ ተቃዋሚ ነው ለምን ሁሉም በዘርፉ ለቂም በቀል የተነሳነው።

ኣስታውሱ የኣዲስ ኣበባውች በራሳቸው ከተማ ውጪ መጫውትና መቆም ኣይፈቀድላቸውም ነበር ግን ወያኔ ከጎጃሜዎች ጋር ተስማምቶ ይሆን ጎጄ የሚባሉ ብርድ ልብስ የሚለብሱ ብዙ ጎጃም ወጣቶች በየ ኣዲስ ኣበባ መንደር ነበሩ ለህዋሃት ዕየሰለሉ። የሆነ ገንኙነት ከጎጃም ጋር ህዋሃት ኣለው። መለስ ለጎጃምች ኣያቴ ጎጃም ነው በማለት፣ ጎጃመዎች ተጠቅመዋል በህዋህት ግዜ። ግን ኣልተጠቀመም ዕላልሁ ለምን ኣሁን ታዋቂውን ጣና ሃይቅን ወዳጅ በሚመስሉ ነጮች ኣስረክበውታል ለምርመራ። ለምን። በደርግ ጊዜም ኣብዛኛው ደርግ ከመሪው መንግስቱ ባለቤት ጭምር ደርግ ውስጥ ተጽኖ ፈጣሪ ነበሩ ግን በሚስጥር ነው። ስለዚህ ጎጃም ወደ የት፧

ኣብዛኛው መሪዎችም ከጎጃም ናቸው። ያሉት የጎንደርም ሆነ የ ወሎ መሪዎች ተገድለዋል። በዶምቦስኮ ኣብዛኛው ወጣት ሀዋሃት ያሰለጠነው ጎጃሞችን ነበር። በወህኒ ውስጥ ህዝብን ሲያሰቃዩ የነበሩት ከወያኔወች ብልተናነሰ ጎጃሞች ነበሩ ይባላል። ኣሁንም ከኦሮምያ ጋር የሚሰማጠሩት ጎጃሞች ናቸው።

Post Reply