Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የኢትዮጵያ ብሔራዊ/ንግድ ባንክ ሰራተኞች በጓሮ በኩል 1 ዶላር በ115 ብር በጥቁር ገቢያ እየቸበቸቡ ነው!! WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 03 Mar 2023, 16:17

የኢትዮጵያ ብሔራዊ/ንግድ ባንክ ሰራተኞች በጓሮ በኩል 1 ዶላር በ115 ብር በጥቁር ገቢያ እየቸበቸቡ ነው!! WEEY GUUD!!

በጥቁር ገበያ አንድ ዶላር 100 ብር ገብቷል:: ዶላር የሚፈልግ ሰው ከባንኮች በአንድ ዶላር 115 ብር በላይ ነው የሚከፈው:: እርሱም ፍቅድ ካገኘ::
ይህ ማለት ደሞዙ 5 ሺህ የነበረ ሰው አሁን ደሞዙ 2500 ብር እንደወረደ ነው ማሰብ ያለበት:: ለምን የብር የመግዛት አቅም ከአጥፍ በላይ ቀንሷል::
እንግዲህ የኦህዴድ/ኦነግ ብልፅግናዎች አመጣን የሚሉት ብልፅግና ይሄ ነው::



Wazema Radio ዋዜማ ሬዲዮ

ዶላር በባንኮች በኩል እስከ 115 ብር እየተሸጠ ነው ።

አሁን ባንኮች እያቀረቡበት ያለው ዋጋ ከጥቁር ገበያውም የበለጠ ሆኗል። ዝርዝሩን ያንብቡት-

https://bit.ly/3kATBPn

:!: :!:
Please wait, video is loading...

Right
Member
Posts: 4818
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የኢትዮጵያ ብሔራዊ/ንግድ ባንክ ሰራተኞች በጓሮ በኩል 1 ዶላር በ115 ብር በጥቁር ገቢያ እየቸበቸቡ ነው!! WEEY GUUD!!

Post by Right » 03 Mar 2023, 17:29

የኢትዮጵያ ብሔራዊ/ንግድ ባንክ ሰራተኞች በጓሮ በኩል 1 ዶላር በ115 ብር በጥቁር ገቢያ እየቸበቸቡ ነው!! WEEY GUUD!!

The Economy. You can’t talk and print out of the trouble of the economy. Reality is staring at the Oromuma thugs. They have been given generously the chance to govern Ethiopia but their focus is on Emiye Menlyik, a heroic figure that passed away a century ago.

People are hungry, homeless and malnourished.
The economy will swallow the Oromuma thugs alive.

Post Reply