Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by TGAA » 25 Feb 2023, 11:50

ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል !

ብልፅግና ኦሮሞነትን ወደ አፀያፊ ማንነት ባይቀይረዉ ኖሮ ኦሮምኛ አምጡ ተብላችሁ የምታስተምሩት ቋንቋ ይሆን ነበር።

በዚህ ዘመን ሰዉ ከፍሎ እንግሊዘኛ ይማራል፣ ፈረንሳይኛን ለመማስተማር ለልጁ አሰጠኝ የሚቀጥር ወላጅ አለ፣ ጀርመንኛንና አረብኛን አቀላጥፎ ለመናገር የሚፈልገዉ ወጣት በርካታ ነዉ።

ቻይንኛን መናገር ትልቅ የአስተርጓሚነት የስራ እድል የሆነባት መዲና ናት ሰዉ ግን ኦሮሚኛን ማወቅ ይፀየፋል። ባህሉንም ላለመዉረስ ያምፃል። ምክንያቱ ግልፅ ነዉ! ብልፅግናዎች ኦሮሞነትን ወደ አፀያፊ ማንነት ቀይራችሁታል።

በናንተ ዘመን ኦሮሞነትን ሁሉን ልብላ ባይ ስግብግብነት አርጋችሁታል። አለም አቀፍ ከተማን ኬኛ ብላችኋል
ሚዲያችሁን ጥላቻ መትፊያ ተቋም አርጋችሁታል።

ፍቅር ሰባኪ ኦሮሞን ከሚዲያችሁ ነቅላችኋል
ሰዉ ከኦሮሞ ጋር እንዳይደሰት ለኢሬቻ ተሳደባችሁ፣
ሰዉ ከኦሮሞ ጋር እንዳያዝን በሀጫሉ ሞት ንፁሀንን አሳረዳችሁ።
ዛሬ ሰዉ ኦሮሞነትን ጠላ፣ ቋንቋዉን ተፀየፈ፣ ባህሉን ሸሸ።
ሰዉን የኔን ቋንቋና ባህል ዉሰድ ብሎ ከማስገደድ በፊት እኔ ኦሮሞነትን ምን አርጌ ፃፍኩት ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነዉ።

በቋንቋዉ ፍቅርን ስበኩበት፣ በባህሉ መተቃቀፍን አስተምሩበት፣በስልጣናችሁ ሰዉ ማረድ ትታችሁ አራጅን ቅጡበት፣ በሚዲያችሁ ኬኛ እያሉ ማላዘንን ተዉና! የሁላችን ብላችሁ ፍቅርን ዝሩ።

ወጣቶቻቻችሁን የጥላቻ ሀዉልት ገንቢና የድል ሀዉልት አፍራሽ ደናቁርት አታርጓቸዉ።
ያንግዜ ኦሮሞነት በአጣና የምታስተምሩት ሳይሆን አምጡ ተብላችሁ የምትሰጡት፣ የታለ ተብላችሁ የምታሳዩት ተፈላጊ ማንነት ታረጉታላችሁ።

ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ!!!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13243
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by DefendTheTruth » 25 Feb 2023, 14:44

አይዞህ፣ ዘና በል ጃል፣ በዚህች ቪዶዎ ራስህን ትንሽ ዛና ኣርግ!

ይህች street girl sherሙጣ የእስክንድር ሚስት ተብዬዋ ኦሮሙማን ለቀቅ ታድርግ፣ ለመቃወም ከፈለገች ከመንግስት ጋር ትጋፈጥ፡ ስድ!


Right
Member
Posts: 4819
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by Right » 25 Feb 2023, 14:59

ይህች street girl sherሙጣ የእስክንድር ሚስት ተብዬዋ [/quote

Kebte Gala.
you will be called by your name if you don’t focus on substances.

Tiago
Member
Posts: 3332
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by Tiago » 25 Feb 2023, 22:49

ይህች street girl sherሙጣ የእስክንድር ሚስት ተብዬዋ
DDT


outward manifestation of low-life ,narrow-minded ጎሰኛ ጥንብ ጋላ

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13243
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by DefendTheTruth » 26 Feb 2023, 05:02

Tiago wrote:
25 Feb 2023, 22:49
ይህች street girl sherሙጣ የእስክንድር ሚስት ተብዬዋ
DDT


outward manifestation of low-life ,narrow-minded ጎሰኛ ጥንብ ጋላ
idiot!

ጎሰኛ?

ኦሮሙማ ብለሽ አፍሽን የከፍትሽዉ፣ ምንም የማትባልሽ መስሎሽ ነበር?

ድንቁርና፣ ወደር የለሽ!


Right
Member
Posts: 4819
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by Right » 26 Feb 2023, 10:55

Melat Kelemework - that is a beautiful biblical Amharic name. Remember she has chosen the name and no body forced her to be named Kelemework. Don’t take your frustrations on the innocent and vulnerable people, killing them savagely by cutting their throats, as they have nothing to do with this.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13243
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by DefendTheTruth » 26 Feb 2023, 11:03

One more idiot!

He rashes to the conclusion that she is an Oromo but chose a name from the bible.

I don't know her ethnic background, I don't know if she chose the name by herself or given it by somebody else.

I decided to share the link after watching it and found impressive for its multi-lingual music single.

እናንተ ፍረዱኝ፣ እዚህ ላይ ማን ዘረኛ እንደሆነ፡

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by Wedi » 26 Feb 2023, 11:08

DefendTheTruth wrote:
25 Feb 2023, 14:44
አይዞህ፣ ዘና በል ጃል፣ በዚህች ቪዶዎ ራስህን ትንሽ ዛና ኣርግ!

ይህች street girl sherሙጣ የእስክንድር ሚስት ተብዬዋ ኦሮሙማን ለቀቅ ታድርግ፣ ለመቃወም ከፈለገች ከመንግስት ጋር ትጋፈጥ፡ ስድ!

She is Amhara, Not subhuman savage Galla..

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13243
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ብልፅግና የተከበረውን የኦሮሞ ማንነት ወደ አፀያፊ ማንነት አውርዶታል ! – ድምፃዊ ጃንቦ ጆቴ

Post by DefendTheTruth » 26 Feb 2023, 11:45

Wedi wrote:
26 Feb 2023, 11:08

She is Amhara, Not subhuman savage Galla..
Look at this, here is how it has been all along!

I expressed my view on a single individual, who deserved it in my view because she lump summed the whole people by bad-mouthing them instead of critizing the body she may think is responsible for her misery, if it is not her own making.

The internet foot-soldier of the same also repeats the same business as usual and name call the great people of Oromo of 40 million with his/her filthy mouth.

That has been the way it has been for long time.

But there are many so called Amhara activists on this forum, who consider the thug called Iskinder Nega, anti peace agent, their political god-father and they claim, when asked that they have nothing against the Oromo people, but here when the foot-soldier of their god-father lump sum the whole people derogatively, they simpl+y mute.

At the same time they never shame themselves when they claim they have nothing against the Oromo people.

Shame!

Post Reply