Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by gearhead » 22 Feb 2023, 19:55

የፌደራል ሀይሎች እንደእብድ አማራ፣ የሰው ሙሴም ሆነ የሰው የሰው ሰይጣን አለ ብለን አናምንም!!

ብቸኛ እብደት፣ ቋንቋን እንደፈለጉ ማሸርሞጥ የመሳሰሉት ባህላቱ ዘጠኝ ለአንድ የተዘረረውን አማራን ካስደሰቱት ግን የብቸኝነት እብደቱን እስከመገንጠል ድረስ እንደግፈዋለን!! :lol: :lol: :lol:

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by TGAA » 22 Feb 2023, 20:10

gearhead wrote:
22 Feb 2023, 19:55
የፌደራል ሀይሎች እንደእብድ አማራ፣ የሰው ሙሴም ሆነ የሰው የሰው ሰይጣን አለ ብለን አናምንም!!

ብቸኛ እብደት፣ ቋንቋን እንደፈለጉ ማሸርሞጥ የመሳሰሉት ባህላቱ ዘጠኝ ለአንድ የተዘረረውን አማራን ካስደሰቱት ግን የብቸኝነት እብደቱን እስከመገንጠል ድረስ እንደግፈዋለን!! :lol: :lol: :lol:
አማራ የፌደራል ሀይሎች ጋር በአንድነት ይቆማል ፤ የሚፍልገው ግን ሁሉም ብሄረሰቦች በህዝባቸው ብዛት የፌደራል ተወካይነት እንዲኖረው ይታገላል ፤ አማራ ተናጋሪ ሳይሆን አማራ የሆነ መለት ነው ፤ ከዚያ በኋላ 5% ብሄረሰብ የሚይዘው ቦታ 5% ይሆንል ማለት ነው ፤ ይህ ከሆነ ሁላችንም በደስታ እንኖራለን ማለት ነው ፡፡ አማራን በግራም በቀኝም ብትል ልትነቀንቀው አትችልም ፡ ሶቁ አንተ ላይ ነው የሚሆነው ፤

gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by gearhead » 22 Feb 2023, 21:29

እኩልነት የሚፈልገው አማራ 80 % ከያዘው የመንግስት ቢሮክራሲ ማንም ሳይነቀንቀው ነው?? መርህ የሌለው ደካማ፣ ዛቻ ይወዳል!! በደም የተገኘው የፌደራሊስቶች ሀይል የማይነቀንቀው የትእቢት ሀይል አለመኖሩ መርሆዋዊ እምነታችን ነው!!

መርሆ የሌለው ቀኑ እየጨለመበት ሁሉ ነገር ድብብቆሽ ሰለሚሆንበት ይዝታል!!

TesfaNews
Member+
Posts: 8150
Joined: 14 Feb 2020, 22:23
Location: Mesob Agezi

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by TesfaNews » 22 Feb 2023, 21:34

:lol: :lol: Chigeregna Adwa Agame ye Telacha Gemed !!
Please wait, video is loading...

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by TGAA » 22 Feb 2023, 22:10

gearhead wrote:
22 Feb 2023, 21:29
እኩልነት የሚፈልገው አማራ 80 % ከያዘው የመንግስት ቢሮክራሲ ማንም ሳይነቀንቀው ነው?? መርህ የሌለው ደካማ፣ ዛቻ ይወዳል!! በደም የተገኘው የፌደራሊስቶች ሀይል የማይነቀንቀው የትእቢት ሀይል አለመኖሩ መርሆዋዊ እምነታችን ነው!!

መርሆ የሌለው ቀኑ እየጨለመበት ሁሉ ነገር ድብብቆሽ ሰለሚሆንበት ይዝታል!!
አማራና አማርኛ ተናጋሪ አታምታታ ፤ አንተ አሁን አማራ ነኝ ብትል አማራ ትሆናለህ ተንኮልህን ስትሸርብ ደግሞ ትግሬ ትሆናለህ ፤ ስለዚህ ነው 80% ቢሮክራሲ የምትለው እኩል በእኩል አማርኛ ተናጋሪ የሌላና ድብልቅ ህዝብ ነው ፤ ስለዚህ አማራ ቦታ ብዙ ይዞል ለማለት ኦሮሞውም ትግሬውም ሌላውም አማርኝ ስለሚናገር አማራ ይሆናል ፤ ስልጣኑን ለመውሰድ ስትቅበጠበጥ ደግሞ ትግሬ ኦሮሞ ትሆናለህ ፤ ይህ ብልጣ ብልጥነት እንዲያቆም ፤ ሁሉም ግልጽ በሆነ ብሄሩ ከተወጥቀ አማራ የድርሻውን ካገኝ ከዚያ በኋላ ማቀርሸቱ ይቆማል ማለት ነው፡፡

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by sun » 23 Feb 2023, 01:04

TGAA wrote:
22 Feb 2023, 22:10
gearhead wrote:
22 Feb 2023, 21:29
እኩልነት የሚፈልገው አማራ 80 % ከያዘው የመንግስት ቢሮክራሲ ማንም ሳይነቀንቀው ነው?? መርህ የሌለው ደካማ፣ ዛቻ ይወዳል!! በደም የተገኘው የፌደራሊስቶች ሀይል የማይነቀንቀው የትእቢት ሀይል አለመኖሩ መርሆዋዊ እምነታችን ነው!!

መርሆ የሌለው ቀኑ እየጨለመበት ሁሉ ነገር ድብብቆሽ ሰለሚሆንበት ይዝታል!!
አማራና አማርኛ ተናጋሪ አታምታታ ፤ አንተ አሁን አማራ ነኝ ብትል አማራ ትሆናለህ ተንኮልህን ስትሸርብ ደግሞ ትግሬ ትሆናለህ ፤ ስለዚህ ነው 80% ቢሮክራሲ የምትለው እኩል በእኩል አማርኛ ተናጋሪ የሌላና ድብልቅ ህዝብ ነው ፤ ስለዚህ አማራ ቦታ ብዙ ይዞል ለማለት ኦሮሞውም ትግሬውም ሌላውም አማርኝ ስለሚናገር አማራ ይሆናል ፤ ስልጣኑን ለመውሰድ ስትቅበጠበጥ ደግሞ ትግሬ ኦሮሞ ትሆናለህ ፤ ይህ ብልጣ ብልጥነት እንዲያቆም ፤ ሁሉም ግልጽ በሆነ ብሄሩ ከተወጥቀ አማራ የድርሻውን ካገኝ ከዚያ በኋላ ማቀርሸቱ ይቆማል ማለት ነው፡፡
F@GGAA,
gearhead speaks for himself but his comment is spot-on 100% exposes and summarizes you and your buddy zealot's pathological endless lies . That is also why you jumped and tried to slander instead of addressing the issue. This kind of twerking and stripteasing qererto bullsh!t non stop garbage talks can not be accepted even if you and your buddies keep singing that Oromos have become bale tera /Terenya while in practice holding 80% of the share means trying to lie big, fool and cheat the hell out of Oromos and others.
:twisted:

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by TGAA » 23 Feb 2023, 01:14

sun wrote:
23 Feb 2023, 01:04
TGAA wrote:
22 Feb 2023, 22:10
gearhead wrote:
22 Feb 2023, 21:29
እኩልነት የሚፈልገው አማራ 80 % ከያዘው የመንግስት ቢሮክራሲ ማንም ሳይነቀንቀው ነው?? መርህ የሌለው ደካማ፣ ዛቻ ይወዳል!! በደም የተገኘው የፌደራሊስቶች ሀይል የማይነቀንቀው የትእቢት ሀይል አለመኖሩ መርሆዋዊ እምነታችን ነው!!

መርሆ የሌለው ቀኑ እየጨለመበት ሁሉ ነገር ድብብቆሽ ሰለሚሆንበት ይዝታል!!
አማራና አማርኛ ተናጋሪ አታምታታ ፤ አንተ አሁን አማራ ነኝ ብትል አማራ ትሆናለህ ተንኮልህን ስትሸርብ ደግሞ ትግሬ ትሆናለህ ፤ ስለዚህ ነው 80% ቢሮክራሲ የምትለው እኩል በእኩል አማርኛ ተናጋሪ የሌላና ድብልቅ ህዝብ ነው ፤ ስለዚህ አማራ ቦታ ብዙ ይዞል ለማለት ኦሮሞውም ትግሬውም ሌላውም አማርኝ ስለሚናገር አማራ ይሆናል ፤ ስልጣኑን ለመውሰድ ስትቅበጠበጥ ደግሞ ትግሬ ኦሮሞ ትሆናለህ ፤ ይህ ብልጣ ብልጥነት እንዲያቆም ፤ ሁሉም ግልጽ በሆነ ብሄሩ ከተወጥቀ አማራ የድርሻውን ካገኝ ከዚያ በኋላ ማቀርሸቱ ይቆማል ማለት ነው፡፡
F@GGAA,
gearhead speaks for himself but his comment is spot-on 100% exposes sand summarizes you and your buddy zealots pathological lies . THat is also why you jumped and tried to slander instead of addressing the issue. This kind of twerking and stripteasing qererto bush!t non stop talks can not be accepted even if you and your buddies keep singing that Oromos have become bale tera /Terenya while in practice holding 80% of the share means trying lie, fool and cheat all the hell out of Oromos and others.
Birds of the same feather flock together. what a surprise :!: You can echo each other till the cows come back home --- you fool no one.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by sun » 23 Feb 2023, 01:47

TGAA wrote:
23 Feb 2023, 01:14
sun wrote:
23 Feb 2023, 01:04
TGAA wrote:
22 Feb 2023, 22:10
gearhead wrote:
22 Feb 2023, 21:29
እኩልነት የሚፈልገው አማራ 80 % ከያዘው የመንግስት ቢሮክራሲ ማንም ሳይነቀንቀው ነው?? መርህ የሌለው ደካማ፣ ዛቻ ይወዳል!! በደም የተገኘው የፌደራሊስቶች ሀይል የማይነቀንቀው የትእቢት ሀይል አለመኖሩ መርሆዋዊ እምነታችን ነው!!

መርሆ የሌለው ቀኑ እየጨለመበት ሁሉ ነገር ድብብቆሽ ሰለሚሆንበት ይዝታል!!
አማራና አማርኛ ተናጋሪ አታምታታ ፤ አንተ አሁን አማራ ነኝ ብትል አማራ ትሆናለህ ተንኮልህን ስትሸርብ ደግሞ ትግሬ ትሆናለህ ፤ ስለዚህ ነው 80% ቢሮክራሲ የምትለው እኩል በእኩል አማርኛ ተናጋሪ የሌላና ድብልቅ ህዝብ ነው ፤ ስለዚህ አማራ ቦታ ብዙ ይዞል ለማለት ኦሮሞውም ትግሬውም ሌላውም አማርኝ ስለሚናገር አማራ ይሆናል ፤ ስልጣኑን ለመውሰድ ስትቅበጠበጥ ደግሞ ትግሬ ኦሮሞ ትሆናለህ ፤ ይህ ብልጣ ብልጥነት እንዲያቆም ፤ ሁሉም ግልጽ በሆነ ብሄሩ ከተወጥቀ አማራ የድርሻውን ካገኝ ከዚያ በኋላ ማቀርሸቱ ይቆማል ማለት ነው፡፡
F@GGAA,
gearhead speaks for himself but his comment is spot-on 100% exposes sand summarizes you and your buddy zealots pathological lies . THat is also why you jumped and tried to slander instead of addressing the issue. This kind of twerking and stripteasing qererto bush!t non stop talks can not be accepted even if you and your buddies keep singing that Oromos have become bale tera /Terenya while in practice holding 80% of the share means trying lie, fool and cheat all the hell out of Oromos and others.
Birds of the same feather flock together. what a surprise :!: You can echo each other till the cows come back home --- you fool no one.
Neither you! Why don't you burst in to tears and join your fake terrorist buddies in the forest saying that you are suffering from not having your fair share including all the hens and the mountain hares. Anyway, You are proof that evolution can go backwards.


gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by gearhead » 23 Feb 2023, 15:37

Need I say more? እየተውረገረጉ አማራ ነን የሚሉትን 80% የቢሮክራሲ አማሮችን ሽምጥጥ አርገው የሚክዱ: አማራ purist ነን የሚሉ የአዲስ አበባ ደላላዊ ፓለቲከኞች መፈጠራቸው ምን ያሳያል?

ለነገሩማ፥ እሜቴ ምናምንምት <<እኛኛ ተቆጥረን የኢትዮጵያ ህዝብ 500>> ካሉ አማራው ስንት ነው ማለታቸው ይሆን??

ለነገሩ...የብሄር ብሄረሰቦች ኢንስቲቲውት እንዳጠናውና prof. Mesfin, lapiso et.al እንደተናዘዙት አማራ የሚባል ቋንቋና ብሂል እንጂ ዘውግ የለም!! ዘውግ ካልሆነ ደግሞ 3 ቆጥሮ ሌላ ዘውግ ነው ማለት ነው!! ያ ደሞ ዘጠኝ ለ አንዱም አጠያያቂ ነው ማለት ነው

በሉ ኑ ሀቁ እየመረራችሁ ተሳደቡ!! ከሌለ እብድ ምን ይጠበቃል?

gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: አማራ በአብይን ሙሴ አርጎ ሊረሳው የፈለገው የዘጠኝ ለአንድ አናሳነቱ ቦግ ብሎ ሲታየው ተፍረከረከ!!

Post by gearhead » 23 Feb 2023, 16:43

ለመሆኑ ብሄራዊ መግባባት ተብሎ የሚኳተነውስ እሄን በዘውግነት የሌለ፣ በጥምቀት በደመራው ሌሎቹን ዘጠኝ ክልሎች እገዛለሁ ብሎ በግልጽ ፋሽስታዊ ዲስኩር በአደባባይ የሚለቅን አካል አይደለ??

ወስነው እሄን ቅንዝረኛ ፋሽስት የማያዳግም ቅጣት በመቅጣት ፋንታ ቀን ከሌሊት ለማግባባት የሚያረጉትን ሁሉ ጥረት እየተፋበት ቀጥሏል!!

Post Reply