Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

የወሮሞ መስተዳድር በማያገባው ገብቶ ገደል እየገባ ነው

Post by Jirta » 10 Feb 2023, 06:15

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ እየገባ እንደ አገር ያለንበትን ችግር ውስብስብ እያደረገው ይገኛል አለ።