Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42810
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by Horus » 09 Feb 2023, 22:47

ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በምን ምክንያት ነው ይህን የሰማይ ስባሪ የሚያክል ስህተት ሊፈጽም የቻለው?
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥ ግዜያችሁን አላባክንም! በቀጥታ የዲክታተሩን ችግር በስሙ እጠራዋለሁ፣ በዳቦ ስሞቹ ሳይሆን።

ነጥብ 1፣
ዲክታተሩ የተበላ ዕቁብ ሕግን መግደፉ ነው ። የተበላ ዕቁብ ሕግ ማለት አንድ ዲክታተር ወይም ተንኮለኛ ከዚህ ቀደም የተጠቀመበትን ዘዴ መላልሶ ለመጠቀም መሞከር ጂልነት ነው፤ ስልቱ ወይም ብልጠቱ ሁሉም ስላወቀው ማለት ነው። አቢይ ሊያደርግ የሞከረው መለስ ዜናዌ ያደረገውን ብቻ ሳይሆን እራሱ አቢይ በሙስሊም መጅሊስ ላይ ያደረገውን ደባ ነው በኦርቶዶክስ ላይ ሊያደርግም ሲምክር እጅ ከፍንጅ የተያዘው!

ነጥብ 2፣
አቢይ አህመድ ናርሲሲስት ራስ አምላኪ ዲክታተር ስለሆነ ነው ። የዲክታተሩ እጅግ መሰረታዊ እና መውደቂያ በሽታው እራሱን ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን አዋቂ፣ ስለሁሉን ሰውና ሕዝብ አውቅላችኋለሁ ባይ የራሱን ምናብና ቅዠት እንደ ነባራዊ ሪያሊቲ የሚያምን ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ይህ ደሞ የሳይኮሎጂ በሽታ ነው ።

ነጥብ 3፣
በነጥብ 2 መሰረት ራሱን ያገነነው ራስ አምላኪ የኦርቶዶክስን ጥልቀት፣ ግዝፈት፣ ኃይል፣ የሰው የውቀት፣ ክህሎትና የቁስ ሃብት፣ የኦርቶዶክስን ዝናና ክብር ልክ ፈጽሞ ያልተገነዘበ የሚመኘውን የሚያምን በራሱ ምናብ ውስጥ የሚመላለስ ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ኦርቶዶክስ እጅግ እጅግ ግዙፍና እንደ አለት የጸናች ሓያል እምነትና ተቋም ናት ።

ዲክታተር አቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ላይ ያሳየው የእብሪት፣ የንቀት፣ የድፍረትና እዩኝ እዩኝ ባይነት የዚህ የራሱ ልብ ወለድ ራስ አምላኪነት በሽታ ውጤት ነው ። በሳይኮሎጂ አነጋገር ከሪያሊቲ ጋር የተፋታ ሳኮቲክ ማለት ነው ።

ነጥብ 4፣
ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በእውነተኛ ውስጠ ልቡ የኦሮሞ ብሄረተኛ እንጂ ኢትዮጵያዊ አይደለም፤ የስልጣን እና ዝና ነጋዴ እንጂ ክርስቲያንም አይደለም ። ይህ ሌላው ትልቁ የአቢይ አህመድ መውደቂያ ነው ። በዚህም ምክንያት የዲክታተሩ ቃላት ኢትዮጵያ የሚል ድምጽ ሲያስተጋቡ፣ የዲክታተሩ ተግባር ግን ኦሮሙማ የሚል ሃቅ ያበራሉ ። ይህ መጣረስ ደሞ የዲክታተሩ ውድቀት ሰበብ ነው ።

ሌሎችም ብዙ ምክኛቶች ስላሉ ጨምሩበት!

ሆረስ ዐይነ ብርህን ዘኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ላዕለ ኩሉ ኢትዮጵያ ዘላለማዊ!!!
Last edited by Horus on 10 Feb 2023, 01:17, edited 5 times in total.


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by TGAA » 09 Feb 2023, 23:41

Abiy's Oromuma mogassist titanic ship hit the Ethiopia iceberg, the Ethiopia Orthodox Twahdo Chruch.


Right
Member
Posts: 4820
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by Right » 09 Feb 2023, 23:55

The ship is taking water so fast and heading to the bottom.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by sun » 10 Feb 2023, 00:50

Horus wrote:
09 Feb 2023, 22:47
ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በምን ምክንያት ነው ይህን የሰማይ ስባሪ የሚያክል ስህተት ሊፈጽም የቻለው?
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥ ግዜያችሁን አላባክንም! በቀጥታ የዲክታተሩን ችግር በስሙ እጠራዋለሁ፣ በዳቦ ስሞቹ ሳይሆን።

ነጥብ 1፣
ዲክታተሩ የተበላ ዕቁብ ሕግን መግደፉ ነው ። የተበላ ዕቁብ ሕግ ማለት አንድ ዲክታተር ወይም ተንኮለኛ ከዚህ ቀደም የተጠቀመበትን ዘዴ መላልሶ ለመጠቀም መሞከር ጂልነት ነው፤ ስልቱ ወይም ብልጠቱ ሁሉም ስላወቀው ማለት ነው። አቢይ ሊያደርግ የሞከረው መለስ ዜናዌ ያደረገውን ብቻ ሳይሆን እራሱ አቢይ በሙስሊም መጅሊስ ላይ ያደረገውን ደባ ነው በኦርቶዶክስ ላይ ሊደግም ሲምክር እጅ ከፍንጅ የተያዘው!

ነጥብ 2፣
አቢይ አህመድ ናርሲሲስት ራስ አምላኪ ዲክታተር ስለሆነ ነው ። የዲክታተሩ እጅግ መሰረታዊ እና መውደቂያ በሽታው እራሱን ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን አዋቂ፣ ስለሁሉን ሰውና ሕዝብ አውቅላችኋለሁ ባይ የራሱን ምናብና ቅዠት እንደ ነባራዊ ሪያሊቲ የሚያምን ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ይህ ደሞ የሳይኮሎጂ በሽታ ነው ።

ነጥብ 3፣
በነጥብ 2 መሰረት ራሱን ያገነነው ራስ አምላኪ የኦርቶዶክስን ጥልቀት፣ ግዝፈት፣ ኃይል፣ የሰው የውቀት፣ ክህሎትና የቁስ ሃብት፣ የኦርቶዶክስን ዝናና ክብር ልክ ፈጽሞ ያልተገነዘበ የሚመኘውን የሚያምን በራሱ ምናብ ውስጥ የሚመላለስ ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ኦርቶዶክስ እጅግ እጅግ ግዙፍና እንደ አለት የጸና ሓያል እምነትና ተቋም ነው ።

ዲክታተር አቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ላይ ያሳየው የእብሪት፣ የንቀት፣ የድፍረትና እዩኝ እዩኝ ባይነት የዚህ የራሱ ልብ ወለድ ራስ አምላኪነት በሽታ ውጤት ነው ። በሳይኮሎጂ አነጋገር ከሪያሊቲ ጋር የተፋታ ሳኮቲክ ማለት ነው ።

ነጥብ 4፣
ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በእውነተኛ ውስጠ ልቡ የኦሮሞ ብሄረተኛ እንጂ ኢትዮጵያዊ አይደለም፤ የስልጣን እና ዝና ነጋዴ እንጂ ክርስቲያንም አይደለም ። ይህ ሌላው ትልቁ የአቢይ አህመድ መውደቂያ ነው ። በዚህም ምክንያት የዲክታተሩ ቃላት ኢትዮጵያ የሚል ድምጽ ሲያስተጋቡ፣ የዲክታተሩ ተግባር ግን ኦሮሙማ የሚል ሃቅ ያበራሉ ። ይህ መጣረስ ደሞ የዲክታተሩ ውድቀት ሰበብ ነው ።

ሌሎችም ብዙ ምክኛቶች ስላሉ ጨንሩበት!

ሆረስ ዐይነ ብርህን ዘዚትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ላዕለ ኩሉ ኢትዮጵያ ዘላለማዊ!!!
Pathological barking dirty Dog. Keep pretending as a narcissist b!tch! Everybody knows that only money is what is glittering in your eyes never religion because your religion and God is only money.


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by sun » 10 Feb 2023, 00:58

TGAA wrote:
09 Feb 2023, 23:41
Abiy's Oromuma mogassist titanic ship hit the Ethiopia iceberg, the Ethiopia Orthodox Twahdo Chruch.



Horus
Senior Member+
Posts: 42810
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by Horus » 10 Feb 2023, 01:05

የኢትዮጵያ ሕዝብ ት ዕዛዝ ከቅዱስ ሲኖዶስ እንጂ ከቆሻሻው ብል"ጽ"ግና አይቀበልም! በቃ አበቃ!

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by sun » 10 Feb 2023, 01:11

Horus wrote:
10 Feb 2023, 01:05
የኢትዮጵያ ሕዝብ ት ዕዛዝ ከቅዱስ ሲኖዶስ እንጂ ከቆሻሻው ብል"ጽ"ግና አይቀበልም! በቃ አበቃ!


Up in to your ar$$...!
:P


Selam/
Senior Member
Posts: 17891
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!

Post by Selam/ » 10 Feb 2023, 01:43

አይ ፎቶህ ማማሩ ልጅ ፀሃይ - የሰው ልጅ እንዴት አድርጎ ቢያበሳጭህ ነው የባለጌ ጣት ማውጣት የተለማመድከው?

በቀደም ያልኩት እኮ ትክክል ነው። እንኳን ጨረቃ ላይ ልትወጣ ይቅርና፣ ገና ከጫካ ያልተላቀቅህ ድብዳብ አውሬ ነህ።

sun wrote:
10 Feb 2023, 01:11
Horus wrote:
10 Feb 2023, 01:05
የኢትዮጵያ ሕዝብ ት ዕዛዝ ከቅዱስ ሲኖዶስ እንጂ ከቆሻሻው ብል"ጽ"ግና አይቀበልም! በቃ አበቃ!


Up in to your ar$$...!
:P


Post Reply