ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በምን ምክንያት ነው ይህን የሰማይ ስባሪ የሚያክል ስህተት ሊፈጽም የቻለው?
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥ ግዜያችሁን አላባክንም! በቀጥታ የዲክታተሩን ችግር በስሙ እጠራዋለሁ፣ በዳቦ ስሞቹ ሳይሆን።
ነጥብ 1፣
ዲክታተሩ የተበላ ዕቁብ ሕግን መግደፉ ነው ። የተበላ ዕቁብ ሕግ ማለት አንድ ዲክታተር ወይም ተንኮለኛ ከዚህ ቀደም የተጠቀመበትን ዘዴ መላልሶ ለመጠቀም መሞከር ጂልነት ነው፤ ስልቱ ወይም ብልጠቱ ሁሉም ስላወቀው ማለት ነው። አቢይ ሊያደርግ የሞከረው መለስ ዜናዌ ያደረገውን ብቻ ሳይሆን እራሱ አቢይ በሙስሊም መጅሊስ ላይ ያደረገውን ደባ ነው በኦርቶዶክስ ላይ ሊያደርግም ሲምክር እጅ ከፍንጅ የተያዘው!
ነጥብ 2፣
አቢይ አህመድ ናርሲሲስት ራስ አምላኪ ዲክታተር ስለሆነ ነው ። የዲክታተሩ እጅግ መሰረታዊ እና መውደቂያ በሽታው እራሱን ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን አዋቂ፣ ስለሁሉን ሰውና ሕዝብ አውቅላችኋለሁ ባይ የራሱን ምናብና ቅዠት እንደ ነባራዊ ሪያሊቲ የሚያምን ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ይህ ደሞ የሳይኮሎጂ በሽታ ነው ።
ነጥብ 3፣
በነጥብ 2 መሰረት ራሱን ያገነነው ራስ አምላኪ የኦርቶዶክስን ጥልቀት፣ ግዝፈት፣ ኃይል፣ የሰው የውቀት፣ ክህሎትና የቁስ ሃብት፣ የኦርቶዶክስን ዝናና ክብር ልክ ፈጽሞ ያልተገነዘበ የሚመኘውን የሚያምን በራሱ ምናብ ውስጥ የሚመላለስ ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ኦርቶዶክስ እጅግ እጅግ ግዙፍና እንደ አለት የጸናች ሓያል እምነትና ተቋም ናት ።
ዲክታተር አቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ላይ ያሳየው የእብሪት፣ የንቀት፣ የድፍረትና እዩኝ እዩኝ ባይነት የዚህ የራሱ ልብ ወለድ ራስ አምላኪነት በሽታ ውጤት ነው ። በሳይኮሎጂ አነጋገር ከሪያሊቲ ጋር የተፋታ ሳኮቲክ ማለት ነው ።
ነጥብ 4፣
ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በእውነተኛ ውስጠ ልቡ የኦሮሞ ብሄረተኛ እንጂ ኢትዮጵያዊ አይደለም፤ የስልጣን እና ዝና ነጋዴ እንጂ ክርስቲያንም አይደለም ። ይህ ሌላው ትልቁ የአቢይ አህመድ መውደቂያ ነው ። በዚህም ምክንያት የዲክታተሩ ቃላት ኢትዮጵያ የሚል ድምጽ ሲያስተጋቡ፣ የዲክታተሩ ተግባር ግን ኦሮሙማ የሚል ሃቅ ያበራሉ ። ይህ መጣረስ ደሞ የዲክታተሩ ውድቀት ሰበብ ነው ።
ሌሎችም ብዙ ምክኛቶች ስላሉ ጨምሩበት!
ሆረስ ዐይነ ብርህን ዘኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ላዕለ ኩሉ ኢትዮጵያ ዘላለማዊ!!!
የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!
Last edited by Horus on 10 Feb 2023, 01:17, edited 5 times in total.
Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!
Abiy's Oromuma mogassist titanic ship hit the Ethiopia iceberg, the Ethiopia Orthodox Twahdo Chruch.
Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!
The ship is taking water so fast and heading to the bottom.
Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!
Pathological barking dirty Dog. Keep pretending as a narcissist b!tch! Everybody knows that only money is what is glittering in your eyes never religion because your religion and God is only money.Horus wrote: ↑09 Feb 2023, 22:47ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በምን ምክንያት ነው ይህን የሰማይ ስባሪ የሚያክል ስህተት ሊፈጽም የቻለው?
እኔ ሆረስ ቃላት በመፍለጥ ግዜያችሁን አላባክንም! በቀጥታ የዲክታተሩን ችግር በስሙ እጠራዋለሁ፣ በዳቦ ስሞቹ ሳይሆን።
ነጥብ 1፣
ዲክታተሩ የተበላ ዕቁብ ሕግን መግደፉ ነው ። የተበላ ዕቁብ ሕግ ማለት አንድ ዲክታተር ወይም ተንኮለኛ ከዚህ ቀደም የተጠቀመበትን ዘዴ መላልሶ ለመጠቀም መሞከር ጂልነት ነው፤ ስልቱ ወይም ብልጠቱ ሁሉም ስላወቀው ማለት ነው። አቢይ ሊያደርግ የሞከረው መለስ ዜናዌ ያደረገውን ብቻ ሳይሆን እራሱ አቢይ በሙስሊም መጅሊስ ላይ ያደረገውን ደባ ነው በኦርቶዶክስ ላይ ሊደግም ሲምክር እጅ ከፍንጅ የተያዘው!
ነጥብ 2፣
አቢይ አህመድ ናርሲሲስት ራስ አምላኪ ዲክታተር ስለሆነ ነው ። የዲክታተሩ እጅግ መሰረታዊ እና መውደቂያ በሽታው እራሱን ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን አዋቂ፣ ስለሁሉን ሰውና ሕዝብ አውቅላችኋለሁ ባይ የራሱን ምናብና ቅዠት እንደ ነባራዊ ሪያሊቲ የሚያምን ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ይህ ደሞ የሳይኮሎጂ በሽታ ነው ።
ነጥብ 3፣
በነጥብ 2 መሰረት ራሱን ያገነነው ራስ አምላኪ የኦርቶዶክስን ጥልቀት፣ ግዝፈት፣ ኃይል፣ የሰው የውቀት፣ ክህሎትና የቁስ ሃብት፣ የኦርቶዶክስን ዝናና ክብር ልክ ፈጽሞ ያልተገነዘበ የሚመኘውን የሚያምን በራሱ ምናብ ውስጥ የሚመላለስ ግብዝ ራስ አምላኪ ስለሆነ ነው። ኦርቶዶክስ እጅግ እጅግ ግዙፍና እንደ አለት የጸና ሓያል እምነትና ተቋም ነው ።
ዲክታተር አቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ላይ ያሳየው የእብሪት፣ የንቀት፣ የድፍረትና እዩኝ እዩኝ ባይነት የዚህ የራሱ ልብ ወለድ ራስ አምላኪነት በሽታ ውጤት ነው ። በሳይኮሎጂ አነጋገር ከሪያሊቲ ጋር የተፋታ ሳኮቲክ ማለት ነው ።
ነጥብ 4፣
ዲክታተር አቢይ አህመድ አሊ በእውነተኛ ውስጠ ልቡ የኦሮሞ ብሄረተኛ እንጂ ኢትዮጵያዊ አይደለም፤ የስልጣን እና ዝና ነጋዴ እንጂ ክርስቲያንም አይደለም ። ይህ ሌላው ትልቁ የአቢይ አህመድ መውደቂያ ነው ። በዚህም ምክንያት የዲክታተሩ ቃላት ኢትዮጵያ የሚል ድምጽ ሲያስተጋቡ፣ የዲክታተሩ ተግባር ግን ኦሮሙማ የሚል ሃቅ ያበራሉ ። ይህ መጣረስ ደሞ የዲክታተሩ ውድቀት ሰበብ ነው ።
ሌሎችም ብዙ ምክኛቶች ስላሉ ጨንሩበት!
ሆረስ ዐይነ ብርህን ዘዚትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ላዕለ ኩሉ ኢትዮጵያ ዘላለማዊ!!!

Re: የተበላ ዕቁብ ሕግ እና የዲክታተሩ ስሌት ግዙፍ ስህተት!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ት ዕዛዝ ከቅዱስ ሲኖዶስ እንጂ ከቆሻሻው ብል"ጽ"ግና አይቀበልም! በቃ አበቃ!
