Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

አዲስ አበባ ካለው ሲኖዶስ ጋር የነበረንን ግንኙነት እንደተቆረጠ ከዚህ በፊት በይፋ ገልጸናል፣ የሚቀያየር አቋም የለንም - የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቤተክህነት ሰብሳቢ

Post by sarcasm » 09 Feb 2023, 18:53

የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክስርስቲያን ጋር የተቋረጠዉ ግንኙነት እንዲቀጥል በደብዳቤ ጠየቃለች። የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች ከኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነቱን ማቋረጣቸው ያስታወቁት ባለፈው ዓመት ነበር። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትሪያክ ብፁዕ አቡነ ማቲያስ የፈረሙበት ግንኙነቱ ዳግም እንዲጀመር የሚጠይቀዉ ደብዳቤ ከደረሳቸዉ አንዱ የዓዲግራት ሀገረስብከት ሊቀጳጳስ ብፁእ አባ መርሐክርስቶስ ዛሬ ለዶቸ ቬለ «የሚቀያየር አቋም የለንም» ብለዋል።

ዶይቸ ቬለ Deutsche Welle

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... a-64658460



Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: አዲስ አበባ ካለው ሲኖዶስ ጋር የነበረንን ግንኙነት እንደተቆረጠ ከዚህ በፊት በይፋ ገልጸናል፣ የሚቀያየር አቋም የለንም - የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቤተክህነት ሰብ

Post by Sam Ebalalehu » 09 Feb 2023, 21:50

ለምን ቢባል Eden ? በ ኦርቶዶክስ እምነታችን ልዩነት አለን ማለት አያዋጣም። በፓለቲካ አንስማማም ማለት ደሞ ነገር ያዘባርቃል ምክንያቱም ሀይማኖት እና መንግስት መንገዳቸው ለየብቻ ነው የሚባለው። ያ የ ስልሳዎቹ " ተራማጆች " አድሀሪ የሚሉት ሀይለስላሴ ያንን ቀድሞ ተገንዝቦአል። What is going on, Eden ?

Post Reply