Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

ከፍርድ ቤት የወጣ ትእዛዝ በሌለበት፣ መንግስትን ህግ ያስከብር የሚል የእብዶች ሰልፍ!!

Post by gearhead » 09 Feb 2023, 15:44

ለነገሩማ እብዷ የአማራ ቤተ አመጽ በአጼ ሀይለስላሴ ዘመን ከነበራት የሲሶ አስገባሪነት ሌላ ያደሰችውም ህጋዊ እውቅናም ስለሌላት ይመስላል፣ የፍርድ ቤትን ጎዳና ረግጣ፣ ለራሷ ህግ ሆና፣ መንግስት የኔ አሽከር ሆኖ፣ እኔ የፈረጅኩትን ይጨፍጭፍልኝ የሚል፣ የእብደት ጥግነት የያዘ፣ የመንግስት ግልበጣ ሰልፍ ጠርታለች!!

እብደትን እንደመብት አጎናጽፎ የሰበሰባት አብይ የፌደራሊዝምን ትግል እሄን ያህል አዋርዶት ይቀጥላል???

gearhead
Member+
Posts: 5605
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: ከፍርድ ቤት የወጣ ትእዛዝ በሌለበት፣ መንግስትን ህግ ያስከብር የሚል የእብዶች ሰልፍ!!

Post by gearhead » 09 Feb 2023, 15:59

አዲስ አበቤ በነዚህ በመሬት ደላሎች ፓለቲካ እና በአብይ አህመድ፣ የደደብ ሰው ሰራሽ dialectics ተውጠህ ካለው በላይ እራስህ ላይ የኑሮ ውድነት አትጨምር ብለን እንመክራለን!!

የሚንቀጠቀጥ ነገር ቢኖር ያንተ ኪስ ብቻ መሆኑን አገናዝበህ ካዋጣህ፣ በሁከት ቦታ ተገኝ!!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13246
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ከፍርድ ቤት የወጣ ትእዛዝ በሌለበት፣ መንግስትን ህግ ያስከብር የሚል የእብዶች ሰልፍ!!

Post by DefendTheTruth » 09 Feb 2023, 16:58

gearhead wrote:
09 Feb 2023, 15:44
ለነገሩማ እብዷ የአማራ ቤተ አመጽ በአጼ ሀይለስላሴ ዘመን ከነበራት የሲሶ አስገባሪነት ሌላ ያደሰችውም ህጋዊ እውቅናም ስለሌላት ይመስላል፣ የፍርድ ቤትን ጎዳና ረግጣ፣ ለራሷ ህግ ሆና፣ መንግስት የኔ አሽከር ሆኖ፣ እኔ የፈረጅኩትን ይጨፍጭፍልኝ የሚል፣ የእብደት ጥግነት የያዘ፣ የመንግስት ግልበጣ ሰልፍ ጠርታለች!!

እብደትን እንደመብት አጎናጽፎ የሰበሰባት አብይ የፌደራሊዝምን ትግል እሄን ያህል አዋርዶት ይቀጥላል???
መንግስት አሽከር መሆን ይችላል፣ ለአሽከርነቱ ግን ክፊያ አለዉ፣ በነጻ ማገልገል የለም። እንዳዚህ አይነቱን ጥያቄ ማቅረብ እብደት ብቻ ሳይሆን ድንቁርናም ጭምር ነዉ።

የድንቁርና ሚና ደግሞ ወደ የጭለማ ዘመንን (dark age) መልሶ ለማመጣት መጣር ነዉ።

ይለያል ዘንድሮ!

Misraq
Senior Member
Posts: 17851
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ከፍርድ ቤት የወጣ ትእዛዝ በሌለበት፣ መንግስትን ህግ ያስከብር የሚል የእብዶች ሰልፍ!!

Post by Misraq » 09 Feb 2023, 17:06

It is so bizarre that you folks haven't learnt from TPLF. I fear the country's defense force will not take order from this crazy man called abiy


Abere
Senior Member
Posts: 15443
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ከፍርድ ቤት የወጣ ትእዛዝ በሌለበት፣ መንግስትን ህግ ያስከብር የሚል የእብዶች ሰልፍ!!

Post by Abere » 09 Feb 2023, 17:27

This crazy man, Aby Ahmed, has to be handcuffed and arrested. How many more million people have to die, how many lives cut short just to satisfy the ego of this blood thirsty mercenary?

Misraq wrote:
09 Feb 2023, 17:06
It is so bizarre that you folks haven't learnt from TPLF. I fear the country's defense force will not take order from this crazy man called abiy


Post Reply