እነሽመልስ አዲሳባ ሲልከሰከሱና ኦሮሞን ሲያሸብሩ፣ አማራ በቱሪዝም ($$$) አብጣ ልትፈነዳ ነው!
ሽመልስ አብዲሳ አዲሳባ ተወሽቆ፣ ህዝቡ ከኦሮሚያ እንዲሸሽ፣ የሀገሩ ቱሪዝምም እንዲነጥፍ ሲያደርግ፣ አማራ በፍቅር ዓለምን እያስተናገደች ነው።
Re: እነሽመልስ አዲሳባ ሲልከሰከሱና ኦሮሞን ሲያሸብሩ፣ አማራ በቱሪዝም ($$$) አብጣ ልትፈነዳ ነው!
For a long time, I have maintained that Gonder is probably our only liberated zone - a free land from the anti-Ethiopian tribal occupation. Now people who want to experience their Ethiopian soul go to Gonder and this will continue to be the trend until the Oromuma problem solves itself. Who want to go to a place called Oromuma, the land of hate, disorder, chaos, fear, and lawlessness!
Re: እነሽመልስ አዲሳባ ሲልከሰከሱና ኦሮሞን ሲያሸብሩ፣ አማራ በቱሪዝም ($$$) አብጣ ልትፈነዳ ነው!
እስከዛሬ ድረስ፣ በተለያየ ምክንያት ከአማራ በላይ የኦሮሞን የኢትዮዽያ ክፍል ነበር በይበልጥ ያየሁት። ዕድሜ ለነሽመልስ ከሰላም ይልቅ፣ ጥላቻና ሜንጫን አስፋፍተው፣ የተረፈውን የኦሮሙማ አፒታይቴን ጥርቅም አድርገው ዘጉት። የኢትዮዽያ መካ መዲናን ጎንደርንም እንድጎበኝ አነሳሱኝ። ከእንግዲህ ሶደሬ ኢንጂሩ፣ ገዳ ኢንጂሩ፣ ቆጭቆጫ ኢንጂሩ፣ ያባሎም ኢንጂሩ፤ በሚቀጥለው ወደ ታሪክ እምብርቷ ፋሲለደስ ሄጄ ጠጄን ማንቆርቆርና በፍቅር መታደስ ነው።
Horus wrote: ↑21 Jan 2023, 01:37For a long time, I have maintained that Gonder is probably our only liberated zone - a free land from the anti-Ethiopian tribal occupation. Now people who want to experience their Ethiopian soul go to Gonder and this will continue to be the trend until the Oromuma problem solves itself. Who want to go to a place called Oromuma, the land of hate, disorder, chaos, fear, and lawlessness!
Re: እነሽመልስ አዲሳባ ሲልከሰከሱና ኦሮሞን ሲያሸብሩ፣ አማራ በቱሪዝም ($$$) አብጣ ልትፈነዳ ነው!
Whereas Shimeles & Co.:
Last edited by Selam/ on 21 Jan 2023, 17:54, edited 1 time in total.
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13728
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: እነሽመልስ አዲሳባ ሲልከሰከሱና ኦሮሞን ሲያሸብሩ፣ አማራ በቱሪዝም ($$$) አብጣ ልትፈነዳ ነው!
Selam\
የሰሜን ሸዋ ልብ... እንደ ቴዎድሮስ ሀውልት
ለሰሜን ሸዋ ንጉስ ሃውልት ሰራን።
የሰሜን ሸዋን ክብር እንድንመልስ የድል መንፈስ ይርዳን
የሰሜን ሸዋ ልብ... እንደ ቴዎድሮስ ሀውልት
ለሰሜን ሸዋ ንጉስ ሃውልት ሰራን።
የሰሜን ሸዋን ክብር እንድንመልስ የድል መንፈስ ይርዳን
Re: እነሽመልስ አዲሳባ ሲልከሰከሱና ኦሮሞን ሲያሸብሩ፣ አማራ በቱሪዝም ($$$) አብጣ ልትፈነዳ ነው!
ጥምቀት በኦሮሙማ በወያኔ እይታ: