Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 37481
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Horus » 15 Jan 2023, 16:31

እኔ ሆረስ ዐይነ ብርሃን ከዛሬ ሁለት አመት በፊት ነበር አቢይ ሺመልስን ማባረር አለበት ያልኩት ! ሃቅን ስለተደብቅነው አይጠፋም! አበቅቴ ግን ወቅቱን አይስትም!


Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Union » 15 Jan 2023, 17:13

አንተ የጨለመብህ ድንጋይ እራስ የሆንክ ሰው ነህ።

ይሄ ሁሉ ወንጀል ሲፈፀም ፀጥ ያለው አብይ እራሱ አስገዳዩ ስለሆነ መሆኑን ሽምጥጥ አድርገህ ክደህ በሽመልስ ለማሳበብ ስትፍጨረጨር ማየት ይዘገንናል።

ሰዎች ማናቸው የሚለውን ጥያቄ ቁልጭ አድርጎ ያሳያን ዘመን ከች በማለቱ እኔ ፈንድቄአለሁ!


ተመስገን አምላኬ!!

Abere
Senior Member
Posts: 13994
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Abere » 15 Jan 2023, 17:20

ዐብይ አህመድ አሁን ሽመልስ አብዲሳን የሚያባርረው ከሆነ ዋና ምክንያት ሊሆን የሚችለው ኦነግ በሚፈልገው መጠን ጥፋት ባለማድረሱ ወይም ሽመልስ የተለሳለሰ አቋም እያሳየ መጥቷል ማለት ነው። ህዝብ መዘናጋት የሌለበት አንድ ነገር ኦነግ ያው ኦነግ ነው - ገና ያፈናቅላል፤ይገድላል፤ ይጨፈልቃል። የግለሰቦች ሁኔታ አይደለም የኦነግ ጉዳይ ነው። ሽመልስ የሚፈጽማቸው ሁሉ የአብይ አህመድ ኦሮሙማ አጀንዳዎች ናቸው። አበይ አህመድን በአንድም ነገር ላለማመውን ለማቆም ካልተዘጋጀን ገና በርካታ ኦነጋዊ ትወና እናያለንው።

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Union » 15 Jan 2023, 18:04

ወንድም አበረ ትክክል ብለሀል።

ምክንያቶቹም:

፩፣ እንዳልከው የተለሳለሰ አቋም ይዟል

፪፣ እያደር ፍርሀት እየወረሰው መጥቷል። አላማው
በውሸት ትርክት ላይ ተመስርቶ ስለሆነ ካምፓቸው
እየተናደ እና እየተጋለጡ በመምጣታቸው ምክንያት

፫፣ ሌላ ሽመልስ የሚተካ ገዳይ ስላስፈለገ እና ትንሽ
ህዝቡን ማዘናጋት የሚችሉ ከሆነ መሞከር

፬፣ አሻንጉሊት የሆነ የሌላ ብሄር ሰው ማምጣት እና
ዘረፈና ወረራውን በፍጥነት ማጧጧፍ


Abere wrote:
15 Jan 2023, 17:20
ዐብይ አህመድ አሁን ሽመልስ አብዲሳን የሚያባርረው ከሆነ ዋና ምክንያት ሊሆን የሚችለው ኦነግ በሚፈልገው መጠን ጥፋት ባለማድረሱ ወይም ሽመልስ የተለሳለሰ አቋም እያሳየ መጥቷል ማለት ነው። ህዝብ መዘናጋት የሌለበት አንድ ነገር ኦነግ ያው ኦነግ ነው - ገና ያፈናቅላል፤ይገድላል፤ ይጨፈልቃል። የግለሰቦች ሁኔታ አይደለም የኦነግ ጉዳይ ነው። ሽመልስ የሚፈጽማቸው ሁሉ የአብይ አህመድ ኦሮሙማ አጀንዳዎች ናቸው። አበይ አህመድን በአንድም ነገር ላለማመውን ለማቆም ካልተዘጋጀን ገና በርካታ ኦነጋዊ ትወና እናያለንው።
Last edited by Union on 15 Jan 2023, 19:01, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 37481
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Horus » 15 Jan 2023, 18:41

Abere wrote:
15 Jan 2023, 17:20
ዐብይ አህመድ አሁን ሽመልስ አብዲሳን የሚያባርረው ከሆነ ዋና ምክንያት ሊሆን የሚችለው ኦነግ በሚፈልገው መጠን ጥፋት ባለማድረሱ ወይም ሽመልስ የተለሳለሰ አቋም እያሳየ መጥቷል ማለት ነው። ህዝብ መዘናጋት የሌለበት አንድ ነገር ኦነግ ያው ኦነግ ነው - ገና ያፈናቅላል፤ይገድላል፤ ይጨፈልቃል። የግለሰቦች ሁኔታ አይደለም የኦነግ ጉዳይ ነው። ሽመልስ የሚፈጽማቸው ሁሉ የአብይ አህመድ ኦሮሙማ አጀንዳዎች ናቸው። አበይ አህመድን በአንድም ነገር ላለማመውን ለማቆም ካልተዘጋጀን ገና በርካታ ኦነጋዊ ትወና እናያለንው።
አበረ፣
እኔ በኢክቶበር 5 2020 የጻፍኩት ይህን ነው ። አንተ የምታነሳው ነጥብን እኔ የምለው ነገር የተለያዩ ናችው፤ ስለ ታከለ ያልኩትም ትክክል ነበር !

"የሆረስ ትንቢት፤ ሺመልስ አብዲሳ በቅርቡ ኮሮሞ ፕሬዚዳንትነት ይነሳል

Post by Horus » 05 Oct 2020, 23:54

ለምን ብሉኝ?

አንደኛ፣ በጣም ዘረኛ ነው፤ በተለይ አማራን በጣም ይጠላል።

ሁለተኛ፣ ለአቢይ አህመድ ያለው ድጋፍ ግማሽ ልብ ነው ።

ሶስተኛ፣ በነበቀለ ና ጃዋር ቃሊቲ መማቀቅ በጣም አዝኗል ።

አራተኛ፣ ያልበስለ ያልሰከነ ስሜተኛ መሪ ነው፣ መሪ ከተባለ ።

አንስተኛ፣ ሺመልስ በትውልድ ሸዋ ኦሮሞ ሆነ እንጂ በልቡ ያሩሲ ኦሮሞ አይነት ነው ፤ የሸዋ ፖለቲካ ጥበብም የለውም፤ የሸዋ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊነትም የለውም ።

ስድስተኛ፣ ስለሆንም እነ አቢይ እነ ታዬ ደንዳ የያዙት ስራ ከሚያበላሹት አንዱ ሺመልስ ነው ልክ እንድ ታክለ ....

እንድ እኔ ፣ እንደ እኔ ሺመልስ ማለት ማስክ ማያደርግ ወጠጤ ትንሹ ትራምፕ ማለት ነው :lol: :lol: :lol:"

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=233203

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Union » 15 Jan 2023, 19:06

ይሄ ሆረስ የሚባል ዲፕረሳም :lol: አንዴ የኦሮሞ ብልፅግና ሰባት ቤት እና ሶዶን እና ሌሎችንም ጉራጌዎች መለስ ስልጤን እንደገነጠለው አብይ እየበታተነን ነው ይለንና ያለቅስ እና ዞር ብሎ ደግሞ አብይን አትንኩብኝ ሽመልስን ብቻ ውሰድልኝ ይለናል :lol: :lol: :lol: :lol:


What's going on in this world, folks? :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 37481
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Horus » 15 Jan 2023, 19:35

The Dictator's Handbook ውስጥ ያሉት ተዋንያን ሶስት ናቸው ፤ (1) ቁልፍ ደጋፊ፣ (2) ተጽኖ ፈጣሪና (3) መራጭ ። እነዚህ ሶስት ምሰሶውች ናቸው ያቢይ ስልጣን መቆሚያ ። ዛሬ ተጽኖ ፈጣሪዎች ውስጥ የተወሰነ መከፋፈል እንዳለ ስናይ ነበር ። አሁን ደሞ ቁልፍ ደጋፊዎች ውስጥ ያለውን ፉክቻ እያየን ነው ። ሺለምስ ታከለን በጥቁር ገበያ መክሰሱና አቢይ ሁለቱንም ሊያነሳ መሆኑ ስናይ በሪጂሙ ቁልፍ ደጋፊዎች ውስጥ ያለውን መታመስ ያሳያል ። አቢይ በንግግሩ ያንን ሽኩቻ ነው የነገረን! ቁልፍፎቹ ከባለሃብት ጋር ሆነው ተጽኖ ፈጣሪን ገዙት ይላል ። ስንት የውስጥ ቡድኖች እንዳሉ ግን እስካሁን የተነተነ ሚዲያ የለም! እስቲ ኤርሚያ ለገሰን እንጠብቃለን!


Abere
Senior Member
Posts: 13994
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Abere » 15 Jan 2023, 20:03

ሆረስ

--- አርዕስቱ የቆየ መሆኑን ተገንዝቤያለሁ። አርዕስቱ ወቅታዊ ይሁን የቆየ አሁን ብዙዎቻችን ስለ ዐብይ አህመድ እና ስለ ኦሮሙማ ፓርቲው ጠንቅቀን የምናውቅ ይመስለኛል። ስለዚህ ዐብይ አህመድ ይህን ቀየረ ያን ተካ የሚለው እንድሁ የዜና ቀለብ ካልሆነ በስተቀር ምንም አይጠቅምም።

--- ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅመው አብይ አህመድ እራሱ በማን ተቀየረ ይመስለኛል። እርሱ ኢትዮጵያን የሚጠቅም እና ከልቡ ትክክለኛ አገር ወዳድ ቢሆን ሰው እንደ ጉልቻ ሳይሆን የሚቀይረው የወያኔን ኢ-ሀገ መንግስት እና የጎሳ ክልል እንድቀየር ይሰራ ነበር።

--- ሌላው በጣም ግርም የሚለኝ የህዝብ ንቃተ-ህሌና የቱን ያህል እንደ ዘቀጠ ነው። በየትኛው አገር ነው አንድ ፕሬዚዳንት ወይም ጠ/ሚር የአንድን ስቴት ፕሬዚዳንት/አስተዳደር/ የሚሾም የሚሽረው?

---የኦነጎች የውስጥ ሽኩቻ አህያ ለአህያ ቢራገጥ ጥርስ አይሳበርም። ይህ አይነት ችግር ባህርዳር ቢፈጠር መፈንቀለ መንግስት ተሞከረብኝ ብሎ የሚሊታሪ ዩኒፎርም ለብሶ ይፎክር ነበር። አብይ አህመድ የኦነግ-ብልጽግና ፓርቲ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚ/ር ሁኖ ከሽመልስ አብድሳ የበለጠ ኦነግ እንጅ ያነሰ አይሆንም።



Horus wrote:
15 Jan 2023, 18:41

አበረ፣
እኔ በኢክቶበር 5 2020 የጻፍኩት ይህን ነው ። አንተ የምታነሳው ነጥብን እኔ የምለው ነገር የተለያዩ ናችው፤ ስለ ታከለ ያልኩትም ትክክል ነበር !

"የሆረስ ትንቢት፤ ሺመልስ አብዲሳ በቅርቡ ኮሮሞ ፕሬዚዳንትነት ይነሳል

Post by Horus » 05 Oct 2020, 23:54

ለምን ብሉኝ?

አንደኛ፣ በጣም ዘረኛ ነው፤ በተለይ አማራን በጣም ይጠላል።

ሁለተኛ፣ ለአቢይ አህመድ ያለው ድጋፍ ግማሽ ልብ ነው ።

ሶስተኛ፣ በነበቀለ ና ጃዋር ቃሊቲ መማቀቅ በጣም አዝኗል ።

አራተኛ፣ ያልበስለ ያልሰከነ ስሜተኛ መሪ ነው፣ መሪ ከተባለ ።

አንስተኛ፣ ሺመልስ በትውልድ ሸዋ ኦሮሞ ሆነ እንጂ በልቡ ያሩሲ ኦሮሞ አይነት ነው ፤ የሸዋ ፖለቲካ ጥበብም የለውም፤ የሸዋ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊነትም የለውም ።

ስድስተኛ፣ ስለሆንም እነ አቢይ እነ ታዬ ደንዳ የያዙት ስራ ከሚያበላሹት አንዱ ሺመልስ ነው ልክ እንድ ታክለ ....

እንድ እኔ ፣ እንደ እኔ ሺመልስ ማለት ማስክ ማያደርግ ወጠጤ ትንሹ ትራምፕ ማለት ነው :lol: :lol: :lol:"

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=233203

Horus
Senior Member+
Posts: 37481
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Horus » 15 Jan 2023, 20:43

አበረ፣
ያንተን አላውቅም፣ እኔ በዘመኔ የፖለቲካ ፕራክቲስ ውስጥ ተካፍዬ አውቃለሁ ። ዛሬ እዚህ ፎረም ላይ የፖለቲካ ኦብዘርቨርና ኮሜንታተር እንጂ ተግባሪ ታጋይ አይደለሁም። ያ ማለት ደሞ በአንድ የፖለቲካ አሰላለፍ ውስጥ ብዙ አይነት ተቃራኒን ተፎካካሪ ተባባሪና ባላንጣ ባለደንታዎች እንዳሉ አያለሁ፣ አውቃለሁ። እነሱን ኦብሰርቭ ማድረግ፣ ለያይቶ መመልከትና እያንዳንዱ ፖለቲከኛ ባህሪ ከምን እንደሚመነጭ መተንተን፣ መለየት ነው ፖሊቲካል ኖሌጅ የሚባለው። ስለዚህ በወዳጅና ጠላት ካምፕ ያለውን ፍትጊያ ብቻ ሳሆን በጠላትና በተፎካካሪዎች ካምፕ ያለውም ፍትጊያ ማስተዋል ሌላው ትልቁ የፖለቲካ እውቀት ነው ። The universe is not one dimensional reality ስለሆነም ሺመልስና ታከለን የሚያጋጫቸው ጥቅም ካለ ምን እንደ ሆነ ማወቅ እፈልጋለሁ!

Digital Weyane
Member+
Posts: 9709
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Digital Weyane » 15 Jan 2023, 20:54

ኡዚህ መረጃ ፎሩም ላይ Abdisa በተባለ ኒክ ኔም የሚታውቀው ሙክንያታዊ አስተሳሰብ ያለው፣ በዕውቀት የበለፀገ፣ ተፅእኖ ፈጣሪና ሞጋች ሰው፣ ለረዥም ጊዜ አቢይ አህመድ ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ። ጥርጣሬዬ ተረጋገጠ!! :roll: :roll:

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Union » 15 Jan 2023, 21:11

ተጭኖ ፈጣሪ ነው? :lol:

Digital Weyane wrote:
15 Jan 2023, 20:54
ኡዚህ መረጃ ፎሩም ላይ Abdisa በተባለ ኒክ ኔም የሚታውቀው ሙክንያታዊ አስተሳሰብ ያለው፣ በዕውቀት የበለፀገ፣ ተፅእኖ ፈጣሪና ሞጋች ሰው፣ ለረዥም ጊዜ አቢይ አህመድ ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ። ጥርጣሬዬ ተረጋገጠ!! :roll: :roll:

Horus
Senior Member+
Posts: 37481
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Horus » 15 Jan 2023, 21:33

Digital Weyane wrote:
15 Jan 2023, 20:54
ኡዚህ መረጃ ፎሩም ላይ Abdisa በተባለ ኒክ ኔም የሚታውቀው ሙክንያታዊ አስተሳሰብ ያለው፣ በዕውቀት የበለፀገ፣ ተፅእኖ ፈጣሪና ሞጋች ሰው፣ ለረዥም ጊዜ አቢይ አህመድ ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ። ጥርጣሬዬ ተረጋገጠ!! :roll: :roll:
እንዴት ነው ነገሩ? :lol: አቢይማ ተጽኖ ፈጣሪ ሊሆን አይችል! ተጽኖ ፈጣሪ የሚባሉት መራጩን ሕዝብ የሚያነቁ፣ ሚቀሰቅሱ፣ ኮንቪንስ የሚያደርጉ ለምሳሌ ስዩም ተሾመ፣ ኢትዮ360፣ ቴዲ አፍሮ ፣ መስከረም አበራ እንደ ማለት ነው ። መራጭ ማለት አንድን መሪ ወይም ዲክታተር በድምጽ ወደ ስልጣን የሚያመጡ ማለት ነው ለምሳሌ ተራው ሕዝብና የፓርቲ ተራ አባላት ። ቁልፍ ደጋፊ ማለት ከፍተኛ የፓርቲ፣ የጦር የፖሊስና ሴኩሪትይ መሪዎች፣ ከፍተኛ ባለ ሃብቶች ዲክታተሩን በሃይል፣ በጦርና በገንዘብ የሚደግፉት ማለት ነው። አቢይማ ዋናው ዲክታተሩ ነው! የሱ Handbook ደሞ 'መደመር' ይባላል!

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by sun » 15 Jan 2023, 21:41

Horus wrote:
15 Jan 2023, 16:31
እኔ ሆረስ ዐይነ ብርሃን ከዛሬ ሁለት አመት በፊት ነበር አቢይ ሺመልስን ማባረር አለበት ያልኩት ! ሃቅን ስለተደብቅነው አይጠፋም! አበቅቴ ግን ወቅቱን አይስትም!

Fanddiyyawu horear$$

Keep whistling and twerking through your greasy back hole and cursed stinky front hole and through that make us laugh over and over again and again. :lol: :lol:




sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by sun » 15 Jan 2023, 21:50

Abere the dimwitted dirty mad bull,

Based on your hateful and satanic comments you are simply possessed by the devil and will also die at the hands of the devil as a liar devil.
:lol: :lol:






quote=Abere post_id=1358590 time=1673827387 user_id=51466]
ሆረስ

--- አርዕስቱ የቆየ መሆኑን ተገንዝቤያለሁ። አርዕስቱ ወቅታዊ ይሁን የቆየ አሁን ብዙዎቻችን ስለ ዐብይ አህመድ እና ስለ ኦሮሙማ ፓርቲው ጠንቅቀን የምናውቅ ይመስለኛል። ስለዚህ ዐብይ አህመድ ይህን ቀየረ ያን ተካ የሚለው እንድሁ የዜና ቀለብ ካልሆነ በስተቀር ምንም አይጠቅምም።

--- ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅመው አብይ አህመድ እራሱ በማን ተቀየረ ይመስለኛል። እርሱ ኢትዮጵያን የሚጠቅም እና ከልቡ ትክክለኛ አገር ወዳድ ቢሆን ሰው እንደ ጉልቻ ሳይሆን የሚቀይረው የወያኔን ኢ-ሀገ መንግስት እና የጎሳ ክልል እንድቀየር ይሰራ ነበር።

--- ሌላው በጣም ግርም የሚለኝ የህዝብ ንቃተ-ህሌና የቱን ያህል እንደ ዘቀጠ ነው። በየትኛው አገር ነው አንድ ፕሬዚዳንት ወይም ጠ/ሚር የአንድን ስቴት ፕሬዚዳንት/አስተዳደር/ የሚሾም የሚሽረው?

---የኦነጎች የውስጥ ሽኩቻ አህያ ለአህያ ቢራገጥ ጥርስ አይሳበርም። ይህ አይነት ችግር ባህርዳር ቢፈጠር መፈንቀለ መንግስት ተሞከረብኝ ብሎ የሚሊታሪ ዩኒፎርም ለብሶ ይፎክር ነበር። አብይ አህመድ የኦነግ-ብልጽግና ፓርቲ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚ/ር ሁኖ ከሽመልስ አብድሳ የበለጠ ኦነግ እንጅ ያነሰ አይሆንም።



Horus wrote:
15 Jan 2023, 18:41

አበረ፣
እኔ በኢክቶበር 5 2020 የጻፍኩት ይህን ነው ። አንተ የምታነሳው ነጥብን እኔ የምለው ነገር የተለያዩ ናችው፤ ስለ ታከለ ያልኩትም ትክክል ነበር !

"የሆረስ ትንቢት፤ ሺመልስ አብዲሳ በቅርቡ ኮሮሞ ፕሬዚዳንትነት ይነሳል

Post by Horus » 05 Oct 2020, 23:54

ለምን ብሉኝ?

አንደኛ፣ በጣም ዘረኛ ነው፤ በተለይ አማራን በጣም ይጠላል።

ሁለተኛ፣ ለአቢይ አህመድ ያለው ድጋፍ ግማሽ ልብ ነው ።

ሶስተኛ፣ በነበቀለ ና ጃዋር ቃሊቲ መማቀቅ በጣም አዝኗል ።

አራተኛ፣ ያልበስለ ያልሰከነ ስሜተኛ መሪ ነው፣ መሪ ከተባለ ።

አንስተኛ፣ ሺመልስ በትውልድ ሸዋ ኦሮሞ ሆነ እንጂ በልቡ ያሩሲ ኦሮሞ አይነት ነው ፤ የሸዋ ፖለቲካ ጥበብም የለውም፤ የሸዋ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊነትም የለውም ።

ስድስተኛ፣ ስለሆንም እነ አቢይ እነ ታዬ ደንዳ የያዙት ስራ ከሚያበላሹት አንዱ ሺመልስ ነው ልክ እንድ ታክለ ....

እንድ እኔ ፣ እንደ እኔ ሺመልስ ማለት ማስክ ማያደርግ ወጠጤ ትንሹ ትራምፕ ማለት ነው :lol: :lol: :lol:"

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=233203
[/quote]

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by sun » 15 Jan 2023, 21:57

Horus wrote:
15 Jan 2023, 21:44

hworeara$$

Take the holy shower being offered by the holy dog so that you may get cleansed from pathological hate mongering and non stop stinky garbage ranting.




Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Union » 15 Jan 2023, 22:02

Anbeta

Stop pretending oromo. Agame :lol:
sun wrote:
15 Jan 2023, 21:50
Abere the dimwitted dirty mad bull,

Based on your hateful and satanic comments you are simply possessed by the devil and will also die at the hands of the devil as a liar devil.
:lol: :lol:






quote=Abere post_id=1358590 time=1673827387 user_id=51466]
ሆረስ

--- አርዕስቱ የቆየ መሆኑን ተገንዝቤያለሁ። አርዕስቱ ወቅታዊ ይሁን የቆየ አሁን ብዙዎቻችን ስለ ዐብይ አህመድ እና ስለ ኦሮሙማ ፓርቲው ጠንቅቀን የምናውቅ ይመስለኛል። ስለዚህ ዐብይ አህመድ ይህን ቀየረ ያን ተካ የሚለው እንድሁ የዜና ቀለብ ካልሆነ በስተቀር ምንም አይጠቅምም።

--- ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅመው አብይ አህመድ እራሱ በማን ተቀየረ ይመስለኛል። እርሱ ኢትዮጵያን የሚጠቅም እና ከልቡ ትክክለኛ አገር ወዳድ ቢሆን ሰው እንደ ጉልቻ ሳይሆን የሚቀይረው የወያኔን ኢ-ሀገ መንግስት እና የጎሳ ክልል እንድቀየር ይሰራ ነበር።

--- ሌላው በጣም ግርም የሚለኝ የህዝብ ንቃተ-ህሌና የቱን ያህል እንደ ዘቀጠ ነው። በየትኛው አገር ነው አንድ ፕሬዚዳንት ወይም ጠ/ሚር የአንድን ስቴት ፕሬዚዳንት/አስተዳደር/ የሚሾም የሚሽረው?

---የኦነጎች የውስጥ ሽኩቻ አህያ ለአህያ ቢራገጥ ጥርስ አይሳበርም። ይህ አይነት ችግር ባህርዳር ቢፈጠር መፈንቀለ መንግስት ተሞከረብኝ ብሎ የሚሊታሪ ዩኒፎርም ለብሶ ይፎክር ነበር። አብይ አህመድ የኦነግ-ብልጽግና ፓርቲ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚ/ር ሁኖ ከሽመልስ አብድሳ የበለጠ ኦነግ እንጅ ያነሰ አይሆንም።



Horus wrote:
15 Jan 2023, 18:41

አበረ፣
እኔ በኢክቶበር 5 2020 የጻፍኩት ይህን ነው ። አንተ የምታነሳው ነጥብን እኔ የምለው ነገር የተለያዩ ናችው፤ ስለ ታከለ ያልኩትም ትክክል ነበር !

"የሆረስ ትንቢት፤ ሺመልስ አብዲሳ በቅርቡ ኮሮሞ ፕሬዚዳንትነት ይነሳል

Post by Horus » 05 Oct 2020, 23:54

ለምን ብሉኝ?

አንደኛ፣ በጣም ዘረኛ ነው፤ በተለይ አማራን በጣም ይጠላል።

ሁለተኛ፣ ለአቢይ አህመድ ያለው ድጋፍ ግማሽ ልብ ነው ።

ሶስተኛ፣ በነበቀለ ና ጃዋር ቃሊቲ መማቀቅ በጣም አዝኗል ።

አራተኛ፣ ያልበስለ ያልሰከነ ስሜተኛ መሪ ነው፣ መሪ ከተባለ ።

አንስተኛ፣ ሺመልስ በትውልድ ሸዋ ኦሮሞ ሆነ እንጂ በልቡ ያሩሲ ኦሮሞ አይነት ነው ፤ የሸዋ ፖለቲካ ጥበብም የለውም፤ የሸዋ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊነትም የለውም ።

ስድስተኛ፣ ስለሆንም እነ አቢይ እነ ታዬ ደንዳ የያዙት ስራ ከሚያበላሹት አንዱ ሺመልስ ነው ልክ እንድ ታክለ ....

እንድ እኔ ፣ እንደ እኔ ሺመልስ ማለት ማስክ ማያደርግ ወጠጤ ትንሹ ትራምፕ ማለት ነው :lol: :lol: :lol:"

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=233203
[/quote]

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by sun » 15 Jan 2023, 22:04

union wrote:
15 Jan 2023, 19:06
ይሄ ሆረስ የሚባል ዲፕረሳም :lol: አንዴ የኦሮሞ ብልፅግና ሰባት ቤት እና ሶዶን እና ሌሎችንም ጉራጌዎች መለስ ስልጤን እንደገነጠለው አብይ እየበታተነን ነው ይለንና ያለቅስ እና ዞር ብሎ ደግሞ አብይን አትንኩብኝ ሽመልስን ብቻ ውሰድልኝ ይለናል :lol: :lol: :lol: :lol:


What's going on in this world, folks? :lol:
horus seems to be suffering from a split personality schizophrenic disorder perhaps due to too much sniffing and too much smoking and as a result may not know what is rational or irrational.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by sun » 15 Jan 2023, 22:07

I don't even need to be an Oromo to spank hard your cursed filthy greasy behind. It is enough that I am good human being! :mrgreen:
union wrote:
15 Jan 2023, 22:02
Anbeta

Stop pretending oromo. Agame :lol:
sun wrote:
15 Jan 2023, 21:50
Abere the dimwitted dirty mad bull,

Based on your hateful and satanic comments you are simply possessed by the devil and will also die at the hands of the devil as a liar devil.
:lol: :lol:






quote=Abere post_id=1358590 time=1673827387 user_id=51466]
ሆረስ

--- አርዕስቱ የቆየ መሆኑን ተገንዝቤያለሁ። አርዕስቱ ወቅታዊ ይሁን የቆየ አሁን ብዙዎቻችን ስለ ዐብይ አህመድ እና ስለ ኦሮሙማ ፓርቲው ጠንቅቀን የምናውቅ ይመስለኛል። ስለዚህ ዐብይ አህመድ ይህን ቀየረ ያን ተካ የሚለው እንድሁ የዜና ቀለብ ካልሆነ በስተቀር ምንም አይጠቅምም።

--- ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅመው አብይ አህመድ እራሱ በማን ተቀየረ ይመስለኛል። እርሱ ኢትዮጵያን የሚጠቅም እና ከልቡ ትክክለኛ አገር ወዳድ ቢሆን ሰው እንደ ጉልቻ ሳይሆን የሚቀይረው የወያኔን ኢ-ሀገ መንግስት እና የጎሳ ክልል እንድቀየር ይሰራ ነበር።

--- ሌላው በጣም ግርም የሚለኝ የህዝብ ንቃተ-ህሌና የቱን ያህል እንደ ዘቀጠ ነው። በየትኛው አገር ነው አንድ ፕሬዚዳንት ወይም ጠ/ሚር የአንድን ስቴት ፕሬዚዳንት/አስተዳደር/ የሚሾም የሚሽረው?

---የኦነጎች የውስጥ ሽኩቻ አህያ ለአህያ ቢራገጥ ጥርስ አይሳበርም። ይህ አይነት ችግር ባህርዳር ቢፈጠር መፈንቀለ መንግስት ተሞከረብኝ ብሎ የሚሊታሪ ዩኒፎርም ለብሶ ይፎክር ነበር። አብይ አህመድ የኦነግ-ብልጽግና ፓርቲ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚ/ር ሁኖ ከሽመልስ አብድሳ የበለጠ ኦነግ እንጅ ያነሰ አይሆንም።



Horus wrote:
15 Jan 2023, 18:41

አበረ፣
እኔ በኢክቶበር 5 2020 የጻፍኩት ይህን ነው ። አንተ የምታነሳው ነጥብን እኔ የምለው ነገር የተለያዩ ናችው፤ ስለ ታከለ ያልኩትም ትክክል ነበር !

"የሆረስ ትንቢት፤ ሺመልስ አብዲሳ በቅርቡ ኮሮሞ ፕሬዚዳንትነት ይነሳል

Post by Horus » 05 Oct 2020, 23:54

ለምን ብሉኝ?

አንደኛ፣ በጣም ዘረኛ ነው፤ በተለይ አማራን በጣም ይጠላል።

ሁለተኛ፣ ለአቢይ አህመድ ያለው ድጋፍ ግማሽ ልብ ነው ።

ሶስተኛ፣ በነበቀለ ና ጃዋር ቃሊቲ መማቀቅ በጣም አዝኗል ።

አራተኛ፣ ያልበስለ ያልሰከነ ስሜተኛ መሪ ነው፣ መሪ ከተባለ ።

አንስተኛ፣ ሺመልስ በትውልድ ሸዋ ኦሮሞ ሆነ እንጂ በልቡ ያሩሲ ኦሮሞ አይነት ነው ፤ የሸዋ ፖለቲካ ጥበብም የለውም፤ የሸዋ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊነትም የለውም ።

ስድስተኛ፣ ስለሆንም እነ አቢይ እነ ታዬ ደንዳ የያዙት ስራ ከሚያበላሹት አንዱ ሺመልስ ነው ልክ እንድ ታክለ ....

እንድ እኔ ፣ እንደ እኔ ሺመልስ ማለት ማስክ ማያደርግ ወጠጤ ትንሹ ትራምፕ ማለት ነው :lol: :lol: :lol:"

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=233203
[/quote]

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በመጨረሻ አቢይ አህመድ የሆረስን ምክር ሰማ! ሺመልስ አብዲሳ ይባረራል!!

Post by Union » 15 Jan 2023, 22:10

Stop pretending oromo. Qorchame :lol:

sun wrote:
15 Jan 2023, 22:07
I don't even need to be an Oromo to spank hard your cursed filthy greasy behind. It is enough that I am good human being! :mrgreen:
union wrote:
15 Jan 2023, 22:02
Anbeta

Stop pretending oromo. Agame :lol:
sun wrote:
15 Jan 2023, 21:50
Abere the dimwitted dirty mad bull,

Based on your hateful and satanic comments you are simply possessed by the devil and will also die at the hands of the devil as a liar devil.
:lol: :lol:






quote=Abere post_id=1358590 time=1673827387 user_id=51466]
ሆረስ

--- አርዕስቱ የቆየ መሆኑን ተገንዝቤያለሁ። አርዕስቱ ወቅታዊ ይሁን የቆየ አሁን ብዙዎቻችን ስለ ዐብይ አህመድ እና ስለ ኦሮሙማ ፓርቲው ጠንቅቀን የምናውቅ ይመስለኛል። ስለዚህ ዐብይ አህመድ ይህን ቀየረ ያን ተካ የሚለው እንድሁ የዜና ቀለብ ካልሆነ በስተቀር ምንም አይጠቅምም።

--- ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚጠቅመው አብይ አህመድ እራሱ በማን ተቀየረ ይመስለኛል። እርሱ ኢትዮጵያን የሚጠቅም እና ከልቡ ትክክለኛ አገር ወዳድ ቢሆን ሰው እንደ ጉልቻ ሳይሆን የሚቀይረው የወያኔን ኢ-ሀገ መንግስት እና የጎሳ ክልል እንድቀየር ይሰራ ነበር።

--- ሌላው በጣም ግርም የሚለኝ የህዝብ ንቃተ-ህሌና የቱን ያህል እንደ ዘቀጠ ነው። በየትኛው አገር ነው አንድ ፕሬዚዳንት ወይም ጠ/ሚር የአንድን ስቴት ፕሬዚዳንት/አስተዳደር/ የሚሾም የሚሽረው?

---የኦነጎች የውስጥ ሽኩቻ አህያ ለአህያ ቢራገጥ ጥርስ አይሳበርም። ይህ አይነት ችግር ባህርዳር ቢፈጠር መፈንቀለ መንግስት ተሞከረብኝ ብሎ የሚሊታሪ ዩኒፎርም ለብሶ ይፎክር ነበር። አብይ አህመድ የኦነግ-ብልጽግና ፓርቲ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚ/ር ሁኖ ከሽመልስ አብድሳ የበለጠ ኦነግ እንጅ ያነሰ አይሆንም።



Horus wrote:
15 Jan 2023, 18:41

አበረ፣
እኔ በኢክቶበር 5 2020 የጻፍኩት ይህን ነው ። አንተ የምታነሳው ነጥብን እኔ የምለው ነገር የተለያዩ ናችው፤ ስለ ታከለ ያልኩትም ትክክል ነበር !

"የሆረስ ትንቢት፤ ሺመልስ አብዲሳ በቅርቡ ኮሮሞ ፕሬዚዳንትነት ይነሳል

Post by Horus » 05 Oct 2020, 23:54

ለምን ብሉኝ?

አንደኛ፣ በጣም ዘረኛ ነው፤ በተለይ አማራን በጣም ይጠላል።

ሁለተኛ፣ ለአቢይ አህመድ ያለው ድጋፍ ግማሽ ልብ ነው ።

ሶስተኛ፣ በነበቀለ ና ጃዋር ቃሊቲ መማቀቅ በጣም አዝኗል ።

አራተኛ፣ ያልበስለ ያልሰከነ ስሜተኛ መሪ ነው፣ መሪ ከተባለ ።

አንስተኛ፣ ሺመልስ በትውልድ ሸዋ ኦሮሞ ሆነ እንጂ በልቡ ያሩሲ ኦሮሞ አይነት ነው ፤ የሸዋ ፖለቲካ ጥበብም የለውም፤ የሸዋ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊነትም የለውም ።

ስድስተኛ፣ ስለሆንም እነ አቢይ እነ ታዬ ደንዳ የያዙት ስራ ከሚያበላሹት አንዱ ሺመልስ ነው ልክ እንድ ታክለ ....

እንድ እኔ ፣ እንደ እኔ ሺመልስ ማለት ማስክ ማያደርግ ወጠጤ ትንሹ ትራምፕ ማለት ነው :lol: :lol: :lol:"

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=233203
[/quote]

Post Reply