ከወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ ጫጫታ፥ ለምን፤ በዛ፤
በኢትዮጵያ፥ ጦር፥ ታዝሎ፥ ወልቃይትና፥ ራያ፥ ከገቡ፥ በኻላ፥ አልወጣም፥ ብሎ፥ማንገራገር፤ ምን፥ የሚሉት፥ ኢትዮጵያዊነት፥ነው። አንድ፥ ጉዳይ፥ በህግ፥ ይፈታ፥ ከተባለ፥ የህግ፥ አግባቡ፥ ምን፥ ይምሰል፥በድምፅ፥ ብልጫ፥ ትግራይ፥ ክልል፥ ሁነው፥ እንዲቀጥሉ፤ ከተባለ፥ እዛው፥ የሚኖረው፥ ያአማራ፥ ህዝብ፥ ምን፥ መብት፥ ይኑረው? በሚለው፥ ላይ፥ መደራደር፥ ያስፈልጋል፥ ማንም፥ ግን፥ ከህግ፥ በላይ፥ መሆን፥ አይችልም፥ ኢትዮጵያን፥ ለማፍረስ፥ካልሆነ። የግዳ፥ የተፈናቀሉት፥ ኢትዮጵያውያን፥ በፍጥነት፥ ተመልሰው፥ ወደ፥ ቀያቸው፥ እንዲቋቋሙ፥ ማድረግም፥ የእያንዳአንዱ፥ ኢትዮጵያዊ፥ ሃላፊነት፥ ነው።
Re: ከወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ ጫጫታ፥ ለምን፤ በዛ፤
Herman J. Cohen
@CohenOnAfrica
The French and German foreign ministers about to visit #Ethiopia must arrange for the #TPLF to be dissolved for peace to be consolidated. In this regard, they should also visit #Eritrea.
@CohenOnAfrica
The French and German foreign ministers about to visit #Ethiopia must arrange for the #TPLF to be dissolved for peace to be consolidated. In this regard, they should also visit #Eritrea.
Re: ከወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ ጫጫታ፥ ለምን፤ በዛ፤
የዐደባባይ ጅል ነሽ መሰለኝ - ዐይናችሁን ጨፍኑ ላሙኛችሁ ባይ። ለምን ወያኔ የማንነት እና የወሰን ጉዳይ ተብሎ ዐብይ አህመድ ያቋቋመውን ቡድን እምበየው አላውቀውም ብላ ጦርነት ገብታ 3/4ኛ የሚሆነውን የወያኔ መንጋ በጦርነት አስጨረሰች። ወያኔ አላውቀውም አልፈልገውም ፤ፓርላማም ምክር ቤትም አላውቅም በጉልበት ይዠዋለሁ እቀጥላለሁ ብላ ነበር እኮ። ታዲያ አማራ በጉልበቱ በመስዋዕትነቱ ያስመለሰውን ዐጽመ እርስት በምን አግባብ ነው የሚጭበረበረው። ማንም ምንም አያገባውም ወልቃይት እና ራያ አማራ ነው። የታገለውም እራሱ ነው። አቅም ካላችሁ መሞከር ብቻ ነው ያላችሁ ዕድል።አማራ መቃወም ብቻ አይደለም ገና እግራችሁን ይሰብረዋል። ሸልመጥማጥ ወያኔ በአማራ ምድር ከእንግድህ የቀራት ህይወት የለም። ዐብይ አህመድ ለእራሱም አይሆን እንኳን የበሰበሰ ወያኔ ሊያስጠልል፡
Axumezana wrote: ↑05 Jan 2023, 19:55በኢትዮጵያ፥ ጦር፥ ታዝሎ፥ ወልቃይትና፥ ራያ፥ ከገቡ፥ በኻላ፥ አልወጣም፥ ብሎ፥ማንገራገር፤ ምን፥ የሚሉት፥ ኢትዮጵያዊነት፥ነው። አንድ፥ ጉዳይ፥ በህግ፥ ይፈታ፥ ከተባለ፥ የህግ፥ አግባቡ፥ ምን፥ ይምሰል፥በድምፅ፥ ብልጫ፥ ትግራይ፥ ክልል፥ ሁነው፥ እንዲቀጥሉ፤ ከተባለ፥ እዛው፥ የሚኖረው፥ ያአማራ፥ ህዝብ፥ ምን፥ መብት፥ ይኑረው? በሚለው፥ ላይ፥ መደራደር፥ ያስፈልጋል፥ ማንም፥ ግን፥ ከህግ፥ በላይ፥ መሆን፥ አይችልም፥ ኢትዮጵያን፥ ለማፍረስ፥ካልሆነ። የግዳ፥ የተፈናቀሉት፥ ኢትዮጵያውያን፥ በፍጥነት፥ ተመልሰው፥ ወደ፥ ቀያቸው፥ እንዲቋቋሙ፥ ማድረግም፥ የእያንዳአንዱ፥ ኢትዮጵያዊ፥ ሃላፊነት፥ ነው።
Re: ከወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ ጫጫታ፥ ለምን፤ በዛ፤
ከእንጊድስ፥ የምትዋጉት፥ ህግን፥ መጠበቅ፥ ካለበት፥ ከመንግስት፥ ጋር፥ ነው።
ወያኔ፥ ትጥቅ፥ የሚፈታው፥ህገ፥ መንግስቱ፥ ትጥቅ፥ እንዲዝ፥ ስለማይፈቅድለትና፥በህገ፥መንግስቱ፥ ለመዳኙት፥ ነው።
ወያኔ፥ ትጥቅ፥ የሚፈታው፥ህገ፥ መንግስቱ፥ ትጥቅ፥ እንዲዝ፥ ስለማይፈቅድለትና፥በህገ፥መንግስቱ፥ ለመዳኙት፥ ነው።
Re: ከወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ ጫጫታ፥ ለምን፤ በዛ፤
TILL you hit a brick wall you guys are in the habit of mistaking a roaring for screaming.