Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች።

Post by Abere » 05 Jan 2023, 15:00

በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን በትግራይ ላይ አሳይታለች። የስብዕና እና አላማ ጽናት አብነት። Looking at the ሸሌ P/CM at Addis Ababa he is left disgraced waiting for his time to say good bye.

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 05 Jan 2023, 16:36

The difference is wasp (የውሻ-ንብ) TPLF does not make honey, only the bee makes honey. The wasp gives off annoying noise and stings. In the end, the Tigray people did not harvest honey from the wasp TPLF, but misery, humiliations and death of 1 million. The bottom-line separates the wasp from the hard-working honey bee. It is very unfortunate my country Ethiopia is ill-fated to live with a wasp.


ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10045
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by ethiopianunity » 05 Jan 2023, 17:34

You are right and l have commented this way before you said it today. Every loser Ethiopian on ER, except 90% Eritrean commenters acting as Shabos, Tigrayans, Gurages, Amaras, Oromos who obviously have reason to be in er, but loser Ethiopians talking with them in er with no objective do not see this loss on the war. Indeed, you have to get rid of the bad apple in this case for Ethiopia it is only beneficial in strong nation to get rid of bad elements that affect nation. So in normal situation, war with Tigray would be shooting yourself as Ethiopia fighting in your region. However in Tigray and Oromo region unfortunately war is necessary as these regions are self destructive for the nation. But still war for a nation means regression, depopulation. In Eritreans case, they are not fighting on their land, they are now in Ethiopia benefiting, not just also take over of Badme but also Ethiopia. By supporting the government, it will instantly be first class citizen in Ethiopia while the rest become second class citizen.

Regarding Tigrayans being honey bees. For whom, for themselves or for the nation, absolutely not! But honey bees for Tplf, only, yes. They became useful tools until they are no longer needed.

The war partially benefited Ethiopia by stopping Tplf' s agression, return of Amara and Afar land. This would only continue to materialize if Tplf completely destroyed and peace is set between Tigray, it's Ethiopian neighbors. However, it looks like Ethiopias weakness and Etitreas strong hold in Tigray region, Oromiya, and government, it will not happen. Because Eritrea will constantly feel insecure. It now has the upper hand more now than during Tplf rule. In reality, Ethiopia or Eritrea must no longer threaten each other as Eritrea now is independent and recognized internationally. I am afraid, Eritrea is now more emboldened than ever, rather will reverse Ethiopia's power to itself and in fact can subdue Ethiopia entirely as it wants. Why? Because Eritrea is now colonists part of commonwealth and has both West and Arab support. Don't be deceived by Eritrea it is against West, or Arab, no it is not. Ask yourself, how a tiny nation like Eritrea will feel secure by lashing out against Western nation, esp against USA? It is to avoid suspicion, Eritrea in fact is the one who brought Ethiopia to it's knees for the West. I always say Eritrea because, Tplf is part of Eritrea, because Debre Tsion is the right hand of Shabia in Tplf, nothing happened to those Eritrea descendants in Tplf cabinet.

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 06 Jan 2023, 10:36

--- በመጀመርያ የወያኔ እና የኢሳያስ አፈውርቂን ገጸ-ባህርያት ጥርት ባለ መልኩ ለማስቀመጥ ያህል። በእኔ እይት ወያኔ ትግሬ ( የውሻ ንብ/wasp ) ሲሆን ኢሳያስ አፈወርቅ ግን በውጤት ሲለካ ንብ/bee/ ነው - ማር ያፈራል ማለት ነው። እንጅ ትግሬ-ወያኔ ማር አይሰራም - መከራ-ስቃይ ውድመት ስደት ውርደት - አገር መገንጠል አገር ማስገንጠል ነው። እኔ ስለ ትግሬ ወያኔ ኢትዮጵያዊነት ሲወራ ይደንቀኛል። መገንጠል፤ማስገንጠል ምኑ ላይ ነው ኢትዮጵያዊ የሚያስብላቸው? የሚቀየር ባህርይ አይደለም - በአገር ላይ ዝሙት የሚፈጽም ባህርይ አላቸው።ከዚህ ላይ ኢትዮጵያዊ ብለን ሳናወራ የተሳሳተ እምነት እና ግንዛቤ አለን ማለት ነው። ይህን ስም ለጎጅ አላማ እየተጠቀሙበት ነው።

--- --- እኔ ኢሳይያስ አፈወርቅን ለምን መኮነን አስፈለገ? ኢትዮጵያዊያን ለምን እራሳቸውን አይኮንኑም? ኢሳያስ አፈወርቅ የብሄር ብሄረሰብ ቅራቅንቦ ህገ-መንግስት ጠፍጥፎ ለኢትዮጵያ አልሰጠ። የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን መምራት የማይችል ህዝብ ነው ማለት ነው ወይስ የእራስን ደካማነት በሌሎች ማላከክ አለብን? በእርግጥ ሻዕብያ የኦነግ እና የወያኔ ሸሪክ -ነበር። ግን በፓለቲካ ውስጥ ዘላቂ ጓደኛ የለም። ኤርትራም ከ31 አመታት ቀደም ብላ ከዚህ ካልተቀደሰ ሽርክና የከሰበችውን ችግር እና ግፍ አይታ ከግፉአን ጋር የቆመች ይመስለኛል። ለዚያ ነው ወያኔ አርዳ ጨርሳ የተረፉት የመከላከያ ሰራዊት እርቃናቸውን አባራቸው ኤርትራ አልብሳ እና አጉርሳ የተቀበለቻቸው።

አሁንም በድንጋይ ዘመን የጥላቻ እና የመከፋፈል የፓለቲካ ግልሙትና በመጫወት እና በማጫረት ሳይሆን ባህላዊ፤ታሪካዊ፤ትውልዳዊ ትሥስር ያለው የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ህዝብ ግንኙነት ከማንም መሪ እና ግለሰብ በላይ ነው። እራሳችን ኢትዮጵያዊያን የእራሳችንን ቤት እሳት ጭረን ካቃጠልን በኋላ ሌላ አቃጠለብን ማለት ሞኝነት ነው። 51 አመታት እኮ ትግሬ ወያኔ ኢትዮጵያን ሲያቃጥል የኖረ ጸረ-ኢትዮጵያ ነው። ኢትዮጵያዊ ሳይሆኑ ሱዳናዊ ነን ብለው ግን ኢትዮጵያን እየጋጡ እያደሙ ያሉ ናቸው። መጀመሪያ ይህን ችግር ነው መፍታት ያለብን። አህያ ጋር የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ መጣች እንድሉ ዛሬ ኦነግ አገር የማስገንጠል ትብብር ማህበር ለምን የሚጠጣ ይመስልሃል? የትግሬ ወያኔ ነው የችግሮች ሁሉ መንስዔ።


ethiopianunity wrote:
05 Jan 2023, 17:34
You are right and l have commented this way before you said it today. Every loser Ethiopian on ER, except 90% Eritrean commenters acting as Shabos, Tigrayans, Gurages, Amaras, Oromos who obviously have reason to be in er, but loser Ethiopians talking with them in er with no objective do not see this loss on the war. Indeed, you have to get rid of the bad apple in this case for Ethiopia it is only beneficial in strong nation to get rid of bad elements that affect nation. So in normal situation, war with Tigray would be shooting yourself as Ethiopia fighting in your region. However in Tigray and Oromo region unfortunately war is necessary as these regions are self destructive for the nation. But still war for a nation means regression, depopulation. In Eritreans case, they are not fighting on their land, they are now in Ethiopia benefiting, not just also take over of Badme but also Ethiopia. By supporting the government, it will instantly be first class citizen in Ethiopia while the rest become second class citizen.

Regarding Tigrayans being honey bees. For whom, for themselves or for the nation, absolutely not! But honey bees for Tplf, only, yes. They became useful tools until they are no longer needed.

The war partially benefited Ethiopia by stopping Tplf' s agression, return of Amara and Afar land. This would only continue to materialize if Tplf completely destroyed and peace is set between Tigray, it's Ethiopian neighbors. However, it looks like Ethiopias weakness and Etitreas strong hold in Tigray region, Oromiya, and government, it will not happen. Because Eritrea will constantly feel insecure. It now has the upper hand more now than during Tplf rule. In reality, Ethiopia or Eritrea must no longer threaten each other as Eritrea now is independent and recognized internationally. I am afraid, Eritrea is now more emboldened than ever, rather will reverse Ethiopia's power to itself and in fact can subdue Ethiopia entirely as it wants. Why? Because Eritrea is now colonists part of commonwealth and has both West and Arab support. Don't be deceived by Eritrea it is against West, or Arab, no it is not. Ask yourself, how a tiny nation like Eritrea will feel secure by lashing out against Western nation, esp against USA? It is to avoid suspicion, Eritrea in fact is the one who brought Ethiopia to it's knees for the West. I always say Eritrea because, Tplf is part of Eritrea, because Debre Tsion is the right hand of Shabia in Tplf, nothing happened to those Eritrea descendants in Tplf cabinet.

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10045
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by ethiopianunity » 09 Jan 2023, 02:25

Abere aka, pretending to be Amara shabo,

Go worship Shabia then.

Idiot, who constructed the ethnic constitution in 1991? Who trained and created Tplf? Are you blaming Tigray who was controlled both by Tplf and Shabia who turned Tigray against Ethiopia. If you still blame Tigray then why don't you blame yourself for allowing yourself be controlled for almost 30 years by tiny minority and Tplf? This is the same case in Tigray in fact, if 100 million people were controlled by Tplf for 30 years, then would it not be easy for Tplf to control Tigray turn it against Ethiopia? Why did you not have the will to get rid of Tplf before dividing the society earlier on?

Please read the assassinated Assefa Chabos book.

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 09 Jan 2023, 10:24

Again ኢሳይያስ አፈወርቅን ለምን መኮነን አስፈለገ? ኢትዮጵያዊያን ለምን እራሳቸውን አይኮንኑም? የኢትዮጵያ ህዝብ እራሱን መምራት የማይችል ህዝብ ነው ማለት ነው ወይስ የእራስን ደካማነት በሌሎች ማላከክ አለብን? የኢትዮጵያ ህዝብ የማንን ጎፈሬ ያበጥር ነበር? ትግሬ የማንን ጎፈሬ ነበር ሲያበጥር የነበረው? በአንተ ቤት የተሻልክ ኢትዮጵያዊ ሁነህ ለመታየት ታጭበረብራለህ። በመሰረቱ አንተ ቀንደኛ የኦነግ ደጋፊ ነህ። ተገንጣይ እና አስገንጣይ ደጋፊ ነህ ማለት ነው። የትግራይ ህዝብ ወዶ እና ፈቅዶ ነው እንጅ በወያኔ የተደፈረው ወያኔ አስገድዶ አልደፈረውም። ወደህ እግርህን ከሰቀልክ በኋላ ተደፈርኩ ማለት ያስቃል። :lol:

Why would I blame Eritrea while there were bunch of cr@p movement organizations in Ethiopia that acted the same way or worse than Shabia when it comes disintegrating Ethiopia the same time Shabia was born? This is lame excuse. Have you watched the interview that Isaisa rejected Meles Zenawi's proposal of the now illegal constitution. He did not even finish it proof reading, per the interview. Don't put your own weakness on others, what have Ethiopians doing?


ethiopianunity wrote:
09 Jan 2023, 02:25
Abere aka, pretending to be Amara shabo,

Go worship Shabia then.

Idiot, who constructed the ethnic constitution in 1991? Who trained and created Tplf? Are you blaming Tigray who was controlled both by Tplf and Shabia who turned Tigray against Ethiopia. If you still blame Tigray then why don't you blame yourself for allowing yourself be controlled for almost 30 years by tiny minority and Tplf? This is the same case in Tigray in fact, if 100 million people were controlled by Tplf for 30 years, then would it not be easy for Tplf to control Tigray turn it against Ethiopia? Why did you not have the will to get rid of Tplf before dividing the society earlier on?

Please read the assassinated Assefa Chabos book.

Fiyameta
Senior Member
Posts: 17628
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Fiyameta » 09 Jan 2023, 12:02

We Eritreans were forced to enter the war in response to TPLF's unprovoked multiple rocket attacks on densely populated areas of Eritrea. It was not a war to get Badme, as Badme had already been decided to be a sovereign Eritrean territory 20 years ago. It was a war of self-defense which we executed with surgical precision to eliminate the threat forever.

But in the grand scheme of things, the war was an exercise in self-defense against a Neo-colonial proxy war waged against all of us using the mindless TPLF as expendable pawns to destabilize the Horn of Africa region. In the end, the people of the Horn region came out of the war victorious to determine their own fate and create their own destiny, however a new Neo-colonial war by other means has been waged on the region, of which the principal weapon is media propaganda, manufactured ethnic conflicts, and economic strangulation.



Meleket
Member
Posts: 4545
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Meleket » 10 Jan 2023, 03:04

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 10 Jan 2023, 11:13

እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 10 Jan 2023, 11:13

እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 10 Jan 2023, 11:13

እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Weyane.is.dead » 10 Jan 2023, 21:22

Do not waste your time on him. He is a weyanay rodent. You're 200% right. HE president Isaias Afwerki is the absolute winner. We Eritreans are all cheering for him. We thank him for destroying our enemy weyane rodents once and for all. I wasn't a fan of our Issu a while back. But now it's another story. Long live Isaias Afwerki. The killer of weyane vermin king of horn of Africa.
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .

Meleket
Member
Posts: 4545
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Meleket » 11 Jan 2023, 05:22

ወዳጃችን Abere ሓሳብህ ገብቶናል። ቢሆንም ግን ቅሉ የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ (የባድመም ጭምር) በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ኣይደለም። ጉልበት ፍርድ እንደማይሰጥማ እኮ፡ የወያኔዎች የ27 ዓመታት ‘ኣመራር’ ፍንትው አድርጎ ኣሳይቶናል። ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የሚለውን ኣባባል ተከትለህ ጉልበትና ኃይል ኣለኝ ያለ ሁሉ ያሻውን እንዲያደርግ ዕድል ከሰጠሀውና ከፈቀድክለትማ ምንም ዓይነት ስርዓተኝነት ሊኖር ኣይችልም።

ወፈፌው ፑቲን የሰው አገር ገብቶ የራሱ ሊያደርግ ሲሟሟት እያየነውን ነው፤ መጨረሻው ምን እንደሚሆን በሂደት እናያለን "የሰው ወርቅ ኣያደምቅ" ነው ነገሩ። ትልቁ መጸሓፉም “የሰው አትመኝ” ይላል። ሕግ ይኖራል ተተክሎ፡ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ እንዲሉ የራስ መተማመንና በጎ ኣመለካከት ላላቸው ሁሉ ሕግ የሁሉም ማሰሪያ ነው። ማን እንደኔ የሚል ሃይለኛ ዞሮ ዞሮ ኣመሻሹ ላይም ቢሆን ከትዕቢቱና ከኃይለኝነት ኣባዜውና ስካሩ ሲተነፍስ ምን እንደሚሆን ደርጉም ወያኔም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው . . . ሕግ ግን ተተክሎና ጸንቶ ይኖራል።

ደግሞስ ኃይል ያለው ያሻውን እንዲያደርግ ከፈቀድክ እኮ፡ ወያኖች በወልቃይትም በጸገዴም በራያም ያደርጉት የነበረውን መስፋፋት እንደ በጎና ቅቡል ተግባር አድርገህ እውቅና እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ወዳጄ። ከቅዱስ መጸሓፍ የጠቀስከውን ጥቅስና ምሳሌም እስኪ ከነገራዊነትና ቁሳዊነት ወጣ ባለ በመንፈሳዊ ጎኑ ከዚህ ጥልቀትም ጭምር ለማየት ሞክር https://www.catholicworldreport.com/201 ... e-talents/

እንዳተ ኣመለካከት የወያኔዋ ኢትዮጵያ ከሃገራችን ከኤርትራ ጋር ባደረገችው ወረራና ጦርነት፡ በዶ/ር ተቀዳ ኣለሙ ኣፍ እንደዘባረቀችው፡ በለስ ቀንቷት ዓሰብን ብትይዝ ኖሮ፡ በዚህኛው ምልከታህ መሰረት ዋናው ኣጫፋሪና ኣዳማቂ ሳትሆን ኣትቀርም ነበር።

"ዐብይ ኣህመድ የድንበርን ጉዳይ ለመፍታት መብት የለውም ችሎታም የለውም" ማለትህ የሰላሙን ተሸላሚ ያገርህን መሪ እንዴት ብትንቀው ነው ጃል! :mrgreen: ዐብይ ኣህመድ እኮ የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊትን፡ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከወያኖች እኩይ ተግባር ያድኑ ዘንድ የተማጸነና፡ ለበጎው ተግባራችን ለኤርትራውያን በመላ ምስጋና ያቀረበ፡ ገና ከማለዳውም የወያኔዎቹ መሪዎች የፈረሙበት ይግባኝ የማይባልበትን የድንበር ብይን እተገብራለሁ ያለ ቆፍጣና ያገራችሁ መሪ ነው። በምን ሂሳብ ነው ቃሉን ለመተግበር መብት የሌለው? ለምንስ ነው ችሎታ የለውም የምትለው? እንዴ ህዝብ የመረጠው የ120 ሚልዬን ህዝብ መሪ ኣይደለም እንዴ? ከኤርትራችን መሪዎች ጋር በጋራና በስምምነት በሰላም መንፈስ "ፊዚካል ዲማርኼሽንን" ለመተግበር ምን ያግደዋል? :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች “በህግ የበላይነት እናምናለን”። ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ መንግስትና ሰራዊት “በህግ የበላይነት እናምናለን!” ይህ ማለት ግን እንደ ስንፍና ወይ ትንሽነት ወይም ህዳጣንነት ሊያስቆጥር እንደማይችል ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ ታውቁታላችሁ። ምክንያቱም “ኤርትራዉያን ወደር በሌለው መስዋእትነት ኢትዮጵያንና ሰራዊቷን ባይታደጉ ኖሮ፡ አሁን ላይ ምን ትሆኑ እንደነበር መቼም አትስቱትምና ነው"፡ ዐብዪም ሬድዋንም ፋኖም ወዘተም ይህንን ኣልሳቱትም።
:mrgreen:
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .
146ቱ የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦቻችን፡ የዘላቂ ሰላማችን ዋስትኖች እንዲሁም ቋሚ ሓወልቶቻችን ናቸው! "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣሁኑኑ!https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857& :mrgreen:

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 11 Jan 2023, 11:31

ይህ የአንተ አይነት አረዳድ አይድያሊ /idealist/ እንጅ ሪያሊዝም (realism) ላይ የተመረኮዘ አይመስለኝ። የህግ የበላይነትን እኮ የሚጠላ ማህበረሰብ የለም። እውነታው ግን አለም በጉልበት ነው ስትኖር ያየናት። ህግ እና ውል በጉልበት ሊሻር ይችላል። አንጻራዊ ነው።ለምሳሌ UN ድምጽን በድምጽ የመሻር መብት ተመልከት። በህግ የተሰጠ መብት አይደለም - በጉልበት የተገኘ መብት ነው። አንተ የምታወሳው ህግ ካልጣማቸው ህገ-ወጥ ይሆናል። የአገራት ድንበርም በጉልበት ሰው ልጅ ላይ የተጫነ የመብት ጥሰት ነው። የሰው ልጅ ነጽ ሁኖ ተወልዶ በነጻ አለም እንድኖር ነው እግዜር የፈጠረው - እንደሌላው ፍጡር። ጉልቤዎች ግን አጥር እና ድንበር ሰሩ - ገዥዎች ማለት ነው። ጉልበትን ጉልበት ነው የሚያስቆመው። ለዚያ ነው መከላከያ ሰራዊት የተፈጠረው።በህግ የተመለሰ አገር አላየንም በጉልበት እንጅ ወይም በገንዘብ የተሸጠ አገር እንጅ።

እኔ ኢሳያስን በ አላማ ጽናቱ እንጅ በአርበኝነቱ አይደለ ለማድነቅ የምፈልገው። ወያኔን የምኮንናት በአላማ-ቢስ ነቷ እና ሸለመጥማጥ ተላላኪ በመሆኗ ነው። አላማ ስለሌላት እንደ አመድ ቡን አለች።

ኤርትራ ሶስት ጊዜ በእኔ እድሜ ጦርነት ገብታለች።
1ኛ፡ በዘመነ ደርግ ከወያኔ እና ኦነግ ጋር በመተባበር ደርግን በህብረት በማስወገድ።
2ኛ) በዘመነ-ወያኔ በዚህ ጦርነት ኤርትራ ብቻዋን ነበር የገጠመችው። በጦርነት ተሸነፈች በፍርድ ቤት ግን ረታች። የባድመ ጉዳይ ግን ላም አለኝ በሰማይ እንጅ የሚቀመስ አለነበረም። ለኤርትራ በጦርነት መሸነፍ ምክንያት የአማራ ሌሎች ሃይሎች በወያኔ ተሰብከው በመሰለፋቸው ነው

3ኛ) በዘመነ ብልጽግና-ኦነግ። ይህ ኤርትራ በህቡዕ/በድብቅ/ የተሳተፈችበት ነው። ከአማራ ሃልይ ጋር በመተባበር ወያኔ ድል የነሳችበት ሲሆን። ኤርትራ 100% አሸንፊ ናት ያልኩበት ይህን ነው። ይህ ደግሞ በቀላል ሂሳብ የሚታሰብ ነው።

ሌላው ስለ አብይ አህመድ የምታቀርበው ውዳሴ ከንቱ ነው። አብይ አህመድ እራሱ ከእውነተኛው ልቡ ቢጠየቅ በህዝብ እንዳልተመረጠ ይመሰክራል። የወረቀት ላይ ውሸት እያነበቡ ከነበሩ እውነት ጋር እንደ መጣለት አድርጌ አየዋለሁ። ሽልማት ስታነሳ ደግሞ በሳቅ ልሞት ነበር። እስኪ የወለጋን አማራ፥የማይካድራን አማራ፥ የአድስ አበባን ህዝብ፥ የትግራይን ህዝብ የወሎ እና ጎንደርን ህዝብ ጠይቃቸው? ምን እንደሚገባው ይነግሩሃል። የሁለት አለማት ሰዎች ነን ብየ አላስብም ነበር እስከ አሁን።


Meleket wrote:
11 Jan 2023, 05:22
ወዳጃችን Abere ሓሳብህ ገብቶናል። ቢሆንም ግን ቅሉ የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ (የባድመም ጭምር) በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ኣይደለም። ጉልበት ፍርድ እንደማይሰጥማ እኮ፡ የወያኔዎች የ27 ዓመታት ‘ኣመራር’ ፍንትው አድርጎ ኣሳይቶናል። ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የሚለውን ኣባባል ተከትለህ ጉልበትና ኃይል ኣለኝ ያለ ሁሉ ያሻውን እንዲያደርግ ዕድል ከሰጠሀውና ከፈቀድክለትማ ምንም ዓይነት ስርዓተኝነት ሊኖር ኣይችልም።

ወፈፌው ፑቲን የሰው አገር ገብቶ የራሱ ሊያደርግ ሲሟሟት እያየነውን ነው፤ መጨረሻው ምን እንደሚሆን በሂደት እናያለን "የሰው ወርቅ ኣያደምቅ" ነው ነገሩ። ትልቁ መጸሓፉም “የሰው አትመኝ” ይላል። ሕግ ይኖራል ተተክሎ፡ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ እንዲሉ የራስ መተማመንና በጎ ኣመለካከት ላላቸው ሁሉ ሕግ የሁሉም ማሰሪያ ነው። ማን እንደኔ የሚል ሃይለኛ ዞሮ ዞሮ ኣመሻሹ ላይም ቢሆን ከትዕቢቱና ከኃይለኝነት ኣባዜውና ስካሩ ሲተነፍስ ምን እንደሚሆን ደርጉም ወያኔም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው . . . ሕግ ግን ተተክሎና ጸንቶ ይኖራል።

ደግሞስ ኃይል ያለው ያሻውን እንዲያደርግ ከፈቀድክ እኮ፡ ወያኖች በወልቃይትም በጸገዴም በራያም ያደርጉት የነበረውን መስፋፋት እንደ በጎና ቅቡል ተግባር አድርገህ እውቅና እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ወዳጄ። ከቅዱስ መጸሓፍ የጠቀስከውን ጥቅስና ምሳሌም እስኪ ከነገራዊነትና ቁሳዊነት ወጣ ባለ በመንፈሳዊ ጎኑ ከዚህ ጥልቀትም ጭምር ለማየት ሞክር https://www.catholicworldreport.com/201 ... e-talents/

እንዳተ ኣመለካከት የወያኔዋ ኢትዮጵያ ከሃገራችን ከኤርትራ ጋር ባደረገችው ወረራና ጦርነት፡ በዶ/ር ተቀዳ ኣለሙ ኣፍ እንደዘባረቀችው፡ በለስ ቀንቷት ዓሰብን ብትይዝ ኖሮ፡ በዚህኛው ምልከታህ መሰረት ዋናው ኣጫፋሪና ኣዳማቂ ሳትሆን ኣትቀርም ነበር።

"ዐብይ ኣህመድ የድንበርን ጉዳይ ለመፍታት መብት የለውም ችሎታም የለውም" ማለትህ የሰላሙን ተሸላሚ ያገርህን መሪ እንዴት ብትንቀው ነው ጃል! :mrgreen: ዐብይ ኣህመድ እኮ የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊትን፡ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከወያኖች እኩይ ተግባር ያድኑ ዘንድ የተማጸነና፡ ለበጎው ተግባራችን ለኤርትራውያን በመላ ምስጋና ያቀረበ፡ ገና ከማለዳውም የወያኔዎቹ መሪዎች የፈረሙበት ይግባኝ የማይባልበትን የድንበር ብይን እተገብራለሁ ያለ ቆፍጣና ያገራችሁ መሪ ነው። በምን ሂሳብ ነው ቃሉን ለመተግበር መብት የሌለው? ለምንስ ነው ችሎታ የለውም የምትለው? እንዴ ህዝብ የመረጠው የ120 ሚልዬን ህዝብ መሪ ኣይደለም እንዴ? ከኤርትራችን መሪዎች ጋር በጋራና በስምምነት በሰላም መንፈስ "ፊዚካል ዲማርኼሽንን" ለመተግበር ምን ያግደዋል? :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች “በህግ የበላይነት እናምናለን”። ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ መንግስትና ሰራዊት “በህግ የበላይነት እናምናለን!” ይህ ማለት ግን እንደ ስንፍና ወይ ትንሽነት ወይም ህዳጣንነት ሊያስቆጥር እንደማይችል ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ ታውቁታላችሁ። ምክንያቱም “ኤርትራዉያን ወደር በሌለው መስዋእትነት ኢትዮጵያንና ሰራዊቷን ባይታደጉ ኖሮ፡ አሁን ላይ ምን ትሆኑ እንደነበር መቼም አትስቱትምና ነው"፡ ዐብዪም ሬድዋንም ፋኖም ወዘተም ይህንን ኣልሳቱትም።
:mrgreen:
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .
146ቱ የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦቻችን፡ የዘላቂ ሰላማችን ዋስትኖች እንዲሁም ቋሚ ሓወልቶቻችን ናቸው! "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣሁኑኑ!https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857& :mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 4545
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Meleket » 12 Jan 2023, 04:04

ወዳጄ Abere መቼም እውነታው ደህና ኣድርጎ ገብቶሃል። እንደምታውቀው በጉልበት የማመን ኣባዜ እኮ ነው "የወለጋ ኣማራ፡ የማይካድራ ኣማራ፡ የአዲስ አበባ ህዝብ የትግራይ ህዝብ የወሎ ና የጎንደር ህዝብ የጉራጌ ህዝብ የወዘተ ህዝብ ጭምር ደርሶበታል ያልከው ግፍ" እንዲደርስ ያስገደደው። “ተረኝነት ማለት እኮ ሌላ ምንም ማለት ኣይደለም፡ በጉልበት የማመን ኣባዜ ማለት ነው፡” በዚህ እርኩስ እምነት የተለከፈ ሰው ከበዛ ደግሞ፡ ይህን መሰሉ ግፍ ኣይቀሬ ይሆናል። ኣይደለም እንዴ? ያገራችሁ መሪ ከጅምራቸው አንስተው ህግ አክብሩ እያሉ የተማጸኑ፡ እምቢተኞችንም ከዓላማ ኣጋሮቻቸው ጋር በመሆን ማረሚያ ቤት ለማስገባት እዬጣሩ እንደሆኑ እናውቃለን። ሽልማታቸውን ያነሳንብህ ደግሞ እንድትስቅም ፈልገን ነው።

ሥልጣን የመያዝ ዕድሉ የገጠመው መሃይም ሁሉ በህግ ሳይሆን በጉልበት ብቻ ያሻውን ለማድረግ ወደኋላ የማይል ከሆነ ኢትዮጵያውያን የምትጠየፉት “ተረኝነት” የተባለው አባዜ ይበልጥ ስር ይሰዳል። ይህ እንዳይሆንም ኣንድ የተማረ ኣካል ኣብነትና ምሳሌ መሆን ይገባዋል። በአውሮፓው ዓለም ያሉት አብዛኞቹ ድንበሮች ምን ዓይነት ሰላማዊ ሁኔታ ላይ እንዳሉ መቼም ኣትስተውም፡ ይህ የጉልበት ወይ የኃይል ውጤት ሳይሆን ህግን የማክበርና የንቃተኅሊና ውጤት ነው። ዘላቂ ሰላም በጉልበት ሳይሆን ህግን በነጻነትና በቅን ልቦና በማክበር ነው የሚገኘው። ህግን በሚጥሱ ዕብሪተኛ አካላት ላይ ግን በጉልበትም ኣደብ ማስገዛት ያባት ነው።

2ኛ ብለህ በጠቀስከው በዘመነ -ወያኔ፡ ኤርትራ ከወያኔዋ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገችው ፍልሚያ ተሸንፋለች የሚል ኣረዳድ ካለህ፡ “ዶክተር ተቀዳ ዓለሙንና ለኢትዮጵያውያን የዲያስፖራው ማኅበረሰብ ‘በቅርቡ ስለዓሰብ የድል ብስራት ትሰማላችሁ!’” በማለት በይፋ የለፈፉትንና የደነፉበትን ዲስኩር አልሰማህም ማለት ነው። ለመሆኑ ዶ/ር ተቀዳ ትግሬ ናቸው ወይስ ኣማራ ወይስ ኦሮሞ ብለን ዘራቸውን አንጠይቅም. . . ሆዳም በህግ ልዕልና የማያምኑና በጉልበት ያሻቸውን ማድረግ ቀላል የሚመስላቸው ያልበላቸው ቦታ ላይ የሚያኩ የሰው-ኣሳማ ሳይሆኑ ኣይቀሩም ብለን ግን እንገምታለን። ታድያ የወያኔዋ ኢትዮጵያ ብታሸንፍ ኖሮ ወያኖችንና እነ ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙን ራስ ገምቦ ላይ እንይፏልሉና ፈረሶቻቸውን ቀይ ባህር ላይ ውሃ እንዳያጠጡ ማን ከለከላቸው ወዳጄ? :mrgreen: ጉዳዩ ኤርትራ ግዙፉን የወያኔ ሃይል (ትግሬውንም ኣማራውንም ኦሮሞውንም ወዘተውንም ወያኖቹን ከነ የምዕራብ ሃገራት ድጋፋቸው ጭምር እንዲሁም ኤርትራ ላይ አላግባብ ከተወሰነባት የተንኮል ማዕቀብ ጭምር) በብርቱ ክንዷና በህዝቧ ጽናቷ መክታ ድል ማድረጓ ነው። ምክንያቱም ህጋዊና ልዑላዊ መብቷን የማስከበር ሞራላዊ ብቃት ስለነበራትና ህግ አልገዛው ያለን ወራሪ ኃይልን ለመኮርኮምና አደብ ለማስገዛት ጉልበቱም መንፈሳዊ ብቃቱም ስለነበራት ነው። ኣሁንም ቢሆን ህግ ያልገዛውን ጉልበት ይገዛዋል እንዲሉ ወያኖች በዕብሪተኝነት ተነሳስተው በህግ አንገዛም ሲሉ ምን እንደሆኑ ጠንቅቀህ ታውቀዋለህ። ይህን ለመከወንም የኤርትራችን ሚና “ዘይትነገር” እንዲሉ ዕጹብ ድንቅነቱን እንኳ ፕሪቶሪያና ናይሮቢም ሳይቀሩ የተሰበሰቡ አካላት በሙሉ “በዝምታ በአርምሞና በድማሜ” ነው የገለጹት። . . . ይህን ሓቅ በርካቶቹ ኢትዮጵያውያን ሃይሎች ማለትም ብልጽግናም ወያኔም ፋኖም ወዘተም ገብቷቸዋል . . . አንተም በሂደት ይገባሃል “ሕግ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” . . . “ሕግ ያልገዛውን ደግሞ ጉልበት ይገዛዋል!” ብለን እናምናለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደ መላው የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊት፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen:
Abere wrote:
11 Jan 2023, 11:31
ይህ የአንተ አይነት አረዳድ አይድያሊ /idealist/ እንጅ ሪያሊዝም (realism) ላይ የተመረኮዘ አይመስለኝ። የህግ የበላይነትን እኮ የሚጠላ ማህበረሰብ የለም። እውነታው ግን አለም በጉልበት ነው ስትኖር ያየናት። ህግ እና ውል በጉልበት ሊሻር ይችላል። አንጻራዊ ነው።ለምሳሌ UN ድምጽን በድምጽ የመሻር መብት ተመልከት። በህግ የተሰጠ መብት አይደለም - በጉልበት የተገኘ መብት ነው። አንተ የምታወሳው ህግ ካልጣማቸው ህገ-ወጥ ይሆናል። የአገራት ድንበርም በጉልበት ሰው ልጅ ላይ የተጫነ የመብት ጥሰት ነው። የሰው ልጅ ነጽ ሁኖ ተወልዶ በነጻ አለም እንድኖር ነው እግዜር የፈጠረው - እንደሌላው ፍጡር። ጉልቤዎች ግን አጥር እና ድንበር ሰሩ - ገዥዎች ማለት ነው። ጉልበትን ጉልበት ነው የሚያስቆመው። ለዚያ ነው መከላከያ ሰራዊት የተፈጠረው።በህግ የተመለሰ አገር አላየንም በጉልበት እንጅ ወይም በገንዘብ የተሸጠ አገር እንጅ።

እኔ ኢሳያስን በ አላማ ጽናቱ እንጅ በአርበኝነቱ አይደለ ለማድነቅ የምፈልገው። ወያኔን የምኮንናት በአላማ-ቢስ ነቷ እና ሸለመጥማጥ ተላላኪ በመሆኗ ነው። አላማ ስለሌላት እንደ አመድ ቡን አለች።

ኤርትራ ሶስት ጊዜ በእኔ እድሜ ጦርነት ገብታለች።
1ኛ፡ በዘመነ ደርግ ከወያኔ እና ኦነግ ጋር በመተባበር ደርግን በህብረት በማስወገድ።
2ኛ) በዘመነ-ወያኔ በዚህ ጦርነት ኤርትራ ብቻዋን ነበር የገጠመችው። በጦርነት ተሸነፈች በፍርድ ቤት ግን ረታች። የባድመ ጉዳይ ግን ላም አለኝ በሰማይ እንጅ የሚቀመስ አለነበረም። ለኤርትራ በጦርነት መሸነፍ ምክንያት የአማራ ሌሎች ሃይሎች በወያኔ ተሰብከው በመሰለፋቸው ነው

3ኛ) በዘመነ ብልጽግና-ኦነግ። ይህ ኤርትራ በህቡዕ/በድብቅ/ የተሳተፈችበት ነው። ከአማራ ሃልይ ጋር በመተባበር ወያኔ ድል የነሳችበት ሲሆን። ኤርትራ 100% አሸንፊ ናት ያልኩበት ይህን ነው። ይህ ደግሞ በቀላል ሂሳብ የሚታሰብ ነው።

ሌላው ስለ አብይ አህመድ የምታቀርበው ውዳሴ ከንቱ ነው። አብይ አህመድ እራሱ ከእውነተኛው ልቡ ቢጠየቅ በህዝብ እንዳልተመረጠ ይመሰክራል። የወረቀት ላይ ውሸት እያነበቡ ከነበሩ እውነት ጋር እንደ መጣለት አድርጌ አየዋለሁ። ሽልማት ስታነሳ ደግሞ በሳቅ ልሞት ነበር። እስኪ የወለጋን አማራ፥የማይካድራን አማራ፥ የአድስ አበባን ህዝብ፥ የትግራይን ህዝብ የወሎ እና ጎንደርን ህዝብ ጠይቃቸው? ምን እንደሚገባው ይነግሩሃል። የሁለት አለማት ሰዎች ነን ብየ አላስብም ነበር እስከ አሁን።


Meleket wrote:
11 Jan 2023, 05:22
ወዳጃችን Abere ሓሳብህ ገብቶናል። ቢሆንም ግን ቅሉ የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ (የባድመም ጭምር) በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ኣይደለም። ጉልበት ፍርድ እንደማይሰጥማ እኮ፡ የወያኔዎች የ27 ዓመታት ‘ኣመራር’ ፍንትው አድርጎ ኣሳይቶናል። ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የሚለውን ኣባባል ተከትለህ ጉልበትና ኃይል ኣለኝ ያለ ሁሉ ያሻውን እንዲያደርግ ዕድል ከሰጠሀውና ከፈቀድክለትማ ምንም ዓይነት ስርዓተኝነት ሊኖር ኣይችልም።

ወፈፌው ፑቲን የሰው አገር ገብቶ የራሱ ሊያደርግ ሲሟሟት እያየነውን ነው፤ መጨረሻው ምን እንደሚሆን በሂደት እናያለን "የሰው ወርቅ ኣያደምቅ" ነው ነገሩ። ትልቁ መጸሓፉም “የሰው አትመኝ” ይላል። ሕግ ይኖራል ተተክሎ፡ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ እንዲሉ የራስ መተማመንና በጎ ኣመለካከት ላላቸው ሁሉ ሕግ የሁሉም ማሰሪያ ነው። ማን እንደኔ የሚል ሃይለኛ ዞሮ ዞሮ ኣመሻሹ ላይም ቢሆን ከትዕቢቱና ከኃይለኝነት ኣባዜውና ስካሩ ሲተነፍስ ምን እንደሚሆን ደርጉም ወያኔም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው . . . ሕግ ግን ተተክሎና ጸንቶ ይኖራል።

ደግሞስ ኃይል ያለው ያሻውን እንዲያደርግ ከፈቀድክ እኮ፡ ወያኖች በወልቃይትም በጸገዴም በራያም ያደርጉት የነበረውን መስፋፋት እንደ በጎና ቅቡል ተግባር አድርገህ እውቅና እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ወዳጄ። ከቅዱስ መጸሓፍ የጠቀስከውን ጥቅስና ምሳሌም እስኪ ከነገራዊነትና ቁሳዊነት ወጣ ባለ በመንፈሳዊ ጎኑ ከዚህ ጥልቀትም ጭምር ለማየት ሞክር https://www.catholicworldreport.com/201 ... e-talents/

እንዳተ ኣመለካከት የወያኔዋ ኢትዮጵያ ከሃገራችን ከኤርትራ ጋር ባደረገችው ወረራና ጦርነት፡ በዶ/ር ተቀዳ ኣለሙ ኣፍ እንደዘባረቀችው፡ በለስ ቀንቷት ዓሰብን ብትይዝ ኖሮ፡ በዚህኛው ምልከታህ መሰረት ዋናው ኣጫፋሪና ኣዳማቂ ሳትሆን ኣትቀርም ነበር።

"ዐብይ ኣህመድ የድንበርን ጉዳይ ለመፍታት መብት የለውም ችሎታም የለውም" ማለትህ የሰላሙን ተሸላሚ ያገርህን መሪ እንዴት ብትንቀው ነው ጃል! :mrgreen: ዐብይ ኣህመድ እኮ የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊትን፡ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከወያኖች እኩይ ተግባር ያድኑ ዘንድ የተማጸነና፡ ለበጎው ተግባራችን ለኤርትራውያን በመላ ምስጋና ያቀረበ፡ ገና ከማለዳውም የወያኔዎቹ መሪዎች የፈረሙበት ይግባኝ የማይባልበትን የድንበር ብይን እተገብራለሁ ያለ ቆፍጣና ያገራችሁ መሪ ነው። በምን ሂሳብ ነው ቃሉን ለመተግበር መብት የሌለው? ለምንስ ነው ችሎታ የለውም የምትለው? እንዴ ህዝብ የመረጠው የ120 ሚልዬን ህዝብ መሪ ኣይደለም እንዴ? ከኤርትራችን መሪዎች ጋር በጋራና በስምምነት በሰላም መንፈስ "ፊዚካል ዲማርኼሽንን" ለመተግበር ምን ያግደዋል? :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች “በህግ የበላይነት እናምናለን”። ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ መንግስትና ሰራዊት “በህግ የበላይነት እናምናለን!” ይህ ማለት ግን እንደ ስንፍና ወይ ትንሽነት ወይም ህዳጣንነት ሊያስቆጥር እንደማይችል ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ ታውቁታላችሁ። ምክንያቱም “ኤርትራዉያን ወደር በሌለው መስዋእትነት ኢትዮጵያንና ሰራዊቷን ባይታደጉ ኖሮ፡ አሁን ላይ ምን ትሆኑ እንደነበር መቼም አትስቱትምና ነው"፡ ዐብዪም ሬድዋንም ፋኖም ወዘተም ይህንን ኣልሳቱትም።
:mrgreen:
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .
146ቱ የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦቻችን፡ የዘላቂ ሰላማችን ዋስትኖች እንዲሁም ቋሚ ሓወልቶቻችን ናቸው! "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣሁኑኑ!https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857& :mrgreen:

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 14 Jan 2023, 16:32

አሁንም እውነታውን አልተረዳኸውም ወይም አደባብሰህ ለማለፍ ሞከርክ ልበል ይሆን?

1ኛ) የህግ የበላይነት የሚረጋገጠው ተመጣጣኝ ወይም አቻ ሃይል ሲኖር ብቻ ነው። በወለጋ ወዘተ የሚሰማው እንድሁ የሃይል ዕጦት ነው። ጉልበት ያስፈልጋል።

2ኛ) በዘመነ ወያኔ ባድመ ጦርነት ኤርትራ አልተሸነፈችም በውጊያ አንጻር ካልክ አሁንም ተሳስተሃል። በጦርነት ተሸንፋለች በፍርድ ቤት ግን ወያኔን እረታዋለች። ከዚህ ውጭ ምንም ተአምራዊ ማብራርያ የለውም። እኔ ስለግለሰብ አመለካከት ምንም ማለት አልችልም ግን ስለነበረው ገሀዳዊ እውነት የአደባባይ ምስጢር ነው።



Meleket wrote:
12 Jan 2023, 04:04
ወዳጄ Abere መቼም እውነታው ደህና ኣድርጎ ገብቶሃል። እንደምታውቀው በጉልበት የማመን ኣባዜ እኮ ነው "የወለጋ ኣማራ፡ የማይካድራ ኣማራ፡ የአዲስ አበባ ህዝብ የትግራይ ህዝብ የወሎ ና የጎንደር ህዝብ የጉራጌ ህዝብ የወዘተ ህዝብ ጭምር ደርሶበታል ያልከው ግፍ" እንዲደርስ ያስገደደው። “ተረኝነት ማለት እኮ ሌላ ምንም ማለት ኣይደለም፡ በጉልበት የማመን ኣባዜ ማለት ነው፡” በዚህ እርኩስ እምነት የተለከፈ ሰው ከበዛ ደግሞ፡ ይህን መሰሉ ግፍ ኣይቀሬ ይሆናል። ኣይደለም እንዴ? ያገራችሁ መሪ ከጅምራቸው አንስተው ህግ አክብሩ እያሉ የተማጸኑ፡ እምቢተኞችንም ከዓላማ ኣጋሮቻቸው ጋር በመሆን ማረሚያ ቤት ለማስገባት እዬጣሩ እንደሆኑ እናውቃለን። ሽልማታቸውን ያነሳንብህ ደግሞ እንድትስቅም ፈልገን ነው።

ሥልጣን የመያዝ ዕድሉ የገጠመው መሃይም ሁሉ በህግ ሳይሆን በጉልበት ብቻ ያሻውን ለማድረግ ወደኋላ የማይል ከሆነ ኢትዮጵያውያን የምትጠየፉት “ተረኝነት” የተባለው አባዜ ይበልጥ ስር ይሰዳል። ይህ እንዳይሆንም ኣንድ የተማረ ኣካል ኣብነትና ምሳሌ መሆን ይገባዋል። በአውሮፓው ዓለም ያሉት አብዛኞቹ ድንበሮች ምን ዓይነት ሰላማዊ ሁኔታ ላይ እንዳሉ መቼም ኣትስተውም፡ ይህ የጉልበት ወይ የኃይል ውጤት ሳይሆን ህግን የማክበርና የንቃተኅሊና ውጤት ነው። ዘላቂ ሰላም በጉልበት ሳይሆን ህግን በነጻነትና በቅን ልቦና በማክበር ነው የሚገኘው። ህግን በሚጥሱ ዕብሪተኛ አካላት ላይ ግን በጉልበትም ኣደብ ማስገዛት ያባት ነው።

2ኛ ብለህ በጠቀስከው በዘመነ -ወያኔ፡ ኤርትራ ከወያኔዋ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገችው ፍልሚያ ተሸንፋለች የሚል ኣረዳድ ካለህ፡ “ዶክተር ተቀዳ ዓለሙንና ለኢትዮጵያውያን የዲያስፖራው ማኅበረሰብ ‘በቅርቡ ስለዓሰብ የድል ብስራት ትሰማላችሁ!’” በማለት በይፋ የለፈፉትንና የደነፉበትን ዲስኩር አልሰማህም ማለት ነው። ለመሆኑ ዶ/ር ተቀዳ ትግሬ ናቸው ወይስ ኣማራ ወይስ ኦሮሞ ብለን ዘራቸውን አንጠይቅም. . . ሆዳም በህግ ልዕልና የማያምኑና በጉልበት ያሻቸውን ማድረግ ቀላል የሚመስላቸው ያልበላቸው ቦታ ላይ የሚያኩ የሰው-ኣሳማ ሳይሆኑ ኣይቀሩም ብለን ግን እንገምታለን። ታድያ የወያኔዋ ኢትዮጵያ ብታሸንፍ ኖሮ ወያኖችንና እነ ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙን ራስ ገምቦ ላይ እንይፏልሉና ፈረሶቻቸውን ቀይ ባህር ላይ ውሃ እንዳያጠጡ ማን ከለከላቸው ወዳጄ? :mrgreen: ጉዳዩ ኤርትራ ግዙፉን የወያኔ ሃይል (ትግሬውንም ኣማራውንም ኦሮሞውንም ወዘተውንም ወያኖቹን ከነ የምዕራብ ሃገራት ድጋፋቸው ጭምር እንዲሁም ኤርትራ ላይ አላግባብ ከተወሰነባት የተንኮል ማዕቀብ ጭምር) በብርቱ ክንዷና በህዝቧ ጽናቷ መክታ ድል ማድረጓ ነው። ምክንያቱም ህጋዊና ልዑላዊ መብቷን የማስከበር ሞራላዊ ብቃት ስለነበራትና ህግ አልገዛው ያለን ወራሪ ኃይልን ለመኮርኮምና አደብ ለማስገዛት ጉልበቱም መንፈሳዊ ብቃቱም ስለነበራት ነው። ኣሁንም ቢሆን ህግ ያልገዛውን ጉልበት ይገዛዋል እንዲሉ ወያኖች በዕብሪተኝነት ተነሳስተው በህግ አንገዛም ሲሉ ምን እንደሆኑ ጠንቅቀህ ታውቀዋለህ። ይህን ለመከወንም የኤርትራችን ሚና “ዘይትነገር” እንዲሉ ዕጹብ ድንቅነቱን እንኳ ፕሪቶሪያና ናይሮቢም ሳይቀሩ የተሰበሰቡ አካላት በሙሉ “በዝምታ በአርምሞና በድማሜ” ነው የገለጹት። . . . ይህን ሓቅ በርካቶቹ ኢትዮጵያውያን ሃይሎች ማለትም ብልጽግናም ወያኔም ፋኖም ወዘተም ገብቷቸዋል . . . አንተም በሂደት ይገባሃል “ሕግ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” . . . “ሕግ ያልገዛውን ደግሞ ጉልበት ይገዛዋል!” ብለን እናምናለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደ መላው የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊት፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen:
Abere wrote:
11 Jan 2023, 11:31
ይህ የአንተ አይነት አረዳድ አይድያሊ /idealist/ እንጅ ሪያሊዝም (realism) ላይ የተመረኮዘ አይመስለኝ። የህግ የበላይነትን እኮ የሚጠላ ማህበረሰብ የለም። እውነታው ግን አለም በጉልበት ነው ስትኖር ያየናት። ህግ እና ውል በጉልበት ሊሻር ይችላል። አንጻራዊ ነው።ለምሳሌ UN ድምጽን በድምጽ የመሻር መብት ተመልከት። በህግ የተሰጠ መብት አይደለም - በጉልበት የተገኘ መብት ነው። አንተ የምታወሳው ህግ ካልጣማቸው ህገ-ወጥ ይሆናል። የአገራት ድንበርም በጉልበት ሰው ልጅ ላይ የተጫነ የመብት ጥሰት ነው። የሰው ልጅ ነጽ ሁኖ ተወልዶ በነጻ አለም እንድኖር ነው እግዜር የፈጠረው - እንደሌላው ፍጡር። ጉልቤዎች ግን አጥር እና ድንበር ሰሩ - ገዥዎች ማለት ነው። ጉልበትን ጉልበት ነው የሚያስቆመው። ለዚያ ነው መከላከያ ሰራዊት የተፈጠረው።በህግ የተመለሰ አገር አላየንም በጉልበት እንጅ ወይም በገንዘብ የተሸጠ አገር እንጅ።

እኔ ኢሳያስን በ አላማ ጽናቱ እንጅ በአርበኝነቱ አይደለ ለማድነቅ የምፈልገው። ወያኔን የምኮንናት በአላማ-ቢስ ነቷ እና ሸለመጥማጥ ተላላኪ በመሆኗ ነው። አላማ ስለሌላት እንደ አመድ ቡን አለች።

ኤርትራ ሶስት ጊዜ በእኔ እድሜ ጦርነት ገብታለች።
1ኛ፡ በዘመነ ደርግ ከወያኔ እና ኦነግ ጋር በመተባበር ደርግን በህብረት በማስወገድ።
2ኛ) በዘመነ-ወያኔ በዚህ ጦርነት ኤርትራ ብቻዋን ነበር የገጠመችው። በጦርነት ተሸነፈች በፍርድ ቤት ግን ረታች። የባድመ ጉዳይ ግን ላም አለኝ በሰማይ እንጅ የሚቀመስ አለነበረም። ለኤርትራ በጦርነት መሸነፍ ምክንያት የአማራ ሌሎች ሃይሎች በወያኔ ተሰብከው በመሰለፋቸው ነው

3ኛ) በዘመነ ብልጽግና-ኦነግ። ይህ ኤርትራ በህቡዕ/በድብቅ/ የተሳተፈችበት ነው። ከአማራ ሃልይ ጋር በመተባበር ወያኔ ድል የነሳችበት ሲሆን። ኤርትራ 100% አሸንፊ ናት ያልኩበት ይህን ነው። ይህ ደግሞ በቀላል ሂሳብ የሚታሰብ ነው።

ሌላው ስለ አብይ አህመድ የምታቀርበው ውዳሴ ከንቱ ነው። አብይ አህመድ እራሱ ከእውነተኛው ልቡ ቢጠየቅ በህዝብ እንዳልተመረጠ ይመሰክራል። የወረቀት ላይ ውሸት እያነበቡ ከነበሩ እውነት ጋር እንደ መጣለት አድርጌ አየዋለሁ። ሽልማት ስታነሳ ደግሞ በሳቅ ልሞት ነበር። እስኪ የወለጋን አማራ፥የማይካድራን አማራ፥ የአድስ አበባን ህዝብ፥ የትግራይን ህዝብ የወሎ እና ጎንደርን ህዝብ ጠይቃቸው? ምን እንደሚገባው ይነግሩሃል። የሁለት አለማት ሰዎች ነን ብየ አላስብም ነበር እስከ አሁን።


Meleket wrote:
11 Jan 2023, 05:22
ወዳጃችን Abere ሓሳብህ ገብቶናል። ቢሆንም ግን ቅሉ የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ (የባድመም ጭምር) በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ኣይደለም። ጉልበት ፍርድ እንደማይሰጥማ እኮ፡ የወያኔዎች የ27 ዓመታት ‘ኣመራር’ ፍንትው አድርጎ ኣሳይቶናል። ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የሚለውን ኣባባል ተከትለህ ጉልበትና ኃይል ኣለኝ ያለ ሁሉ ያሻውን እንዲያደርግ ዕድል ከሰጠሀውና ከፈቀድክለትማ ምንም ዓይነት ስርዓተኝነት ሊኖር ኣይችልም።

ወፈፌው ፑቲን የሰው አገር ገብቶ የራሱ ሊያደርግ ሲሟሟት እያየነውን ነው፤ መጨረሻው ምን እንደሚሆን በሂደት እናያለን "የሰው ወርቅ ኣያደምቅ" ነው ነገሩ። ትልቁ መጸሓፉም “የሰው አትመኝ” ይላል። ሕግ ይኖራል ተተክሎ፡ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ እንዲሉ የራስ መተማመንና በጎ ኣመለካከት ላላቸው ሁሉ ሕግ የሁሉም ማሰሪያ ነው። ማን እንደኔ የሚል ሃይለኛ ዞሮ ዞሮ ኣመሻሹ ላይም ቢሆን ከትዕቢቱና ከኃይለኝነት ኣባዜውና ስካሩ ሲተነፍስ ምን እንደሚሆን ደርጉም ወያኔም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው . . . ሕግ ግን ተተክሎና ጸንቶ ይኖራል።

ደግሞስ ኃይል ያለው ያሻውን እንዲያደርግ ከፈቀድክ እኮ፡ ወያኖች በወልቃይትም በጸገዴም በራያም ያደርጉት የነበረውን መስፋፋት እንደ በጎና ቅቡል ተግባር አድርገህ እውቅና እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ወዳጄ። ከቅዱስ መጸሓፍ የጠቀስከውን ጥቅስና ምሳሌም እስኪ ከነገራዊነትና ቁሳዊነት ወጣ ባለ በመንፈሳዊ ጎኑ ከዚህ ጥልቀትም ጭምር ለማየት ሞክር https://www.catholicworldreport.com/201 ... e-talents/

እንዳተ ኣመለካከት የወያኔዋ ኢትዮጵያ ከሃገራችን ከኤርትራ ጋር ባደረገችው ወረራና ጦርነት፡ በዶ/ር ተቀዳ ኣለሙ ኣፍ እንደዘባረቀችው፡ በለስ ቀንቷት ዓሰብን ብትይዝ ኖሮ፡ በዚህኛው ምልከታህ መሰረት ዋናው ኣጫፋሪና ኣዳማቂ ሳትሆን ኣትቀርም ነበር።

"ዐብይ ኣህመድ የድንበርን ጉዳይ ለመፍታት መብት የለውም ችሎታም የለውም" ማለትህ የሰላሙን ተሸላሚ ያገርህን መሪ እንዴት ብትንቀው ነው ጃል! :mrgreen: ዐብይ ኣህመድ እኮ የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊትን፡ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከወያኖች እኩይ ተግባር ያድኑ ዘንድ የተማጸነና፡ ለበጎው ተግባራችን ለኤርትራውያን በመላ ምስጋና ያቀረበ፡ ገና ከማለዳውም የወያኔዎቹ መሪዎች የፈረሙበት ይግባኝ የማይባልበትን የድንበር ብይን እተገብራለሁ ያለ ቆፍጣና ያገራችሁ መሪ ነው። በምን ሂሳብ ነው ቃሉን ለመተግበር መብት የሌለው? ለምንስ ነው ችሎታ የለውም የምትለው? እንዴ ህዝብ የመረጠው የ120 ሚልዬን ህዝብ መሪ ኣይደለም እንዴ? ከኤርትራችን መሪዎች ጋር በጋራና በስምምነት በሰላም መንፈስ "ፊዚካል ዲማርኼሽንን" ለመተግበር ምን ያግደዋል? :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች “በህግ የበላይነት እናምናለን”። ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ መንግስትና ሰራዊት “በህግ የበላይነት እናምናለን!” ይህ ማለት ግን እንደ ስንፍና ወይ ትንሽነት ወይም ህዳጣንነት ሊያስቆጥር እንደማይችል ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ ታውቁታላችሁ። ምክንያቱም “ኤርትራዉያን ወደር በሌለው መስዋእትነት ኢትዮጵያንና ሰራዊቷን ባይታደጉ ኖሮ፡ አሁን ላይ ምን ትሆኑ እንደነበር መቼም አትስቱትምና ነው"፡ ዐብዪም ሬድዋንም ፋኖም ወዘተም ይህንን ኣልሳቱትም።
:mrgreen:
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&

Abere wrote:
05 Jan 2023, 15:00
. . . ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ . . . .
146ቱ የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦቻችን፡ የዘላቂ ሰላማችን ዋስትኖች እንዲሁም ቋሚ ሓወልቶቻችን ናቸው! "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣሁኑኑ!https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857& :mrgreen:

Digital Weyane
Member+
Posts: 9665
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Digital Weyane » 14 Jan 2023, 16:49

የምዕራባውያን ጌቶቻችን የቅኝ ግዛት አጀንዳ ነው በውክልና ጦርነቱ የተሸነፈው ኡንጂ ከአንድ ሚልየን በላይ ትግራዋይ ለእልቂት የዳረጉ ባንዳ ወያኔ ዎገኖቼ መሸነፍ ምን ማለት መሆኑ እንኳን አያውቁም፣ ሙክንያቱም ጁንታ ጦርነቱ የለኮሱት የፈረንጆቹ ትእዛዝ ለመፈፀም እንጂ ጦርነቱን ለማሸነፍ እንዳልሆነ ራሳቸው ሳይቀሩ የሚያምኑበት ሐቅ ነው። :roll: :roll:

Meleket
Member
Posts: 4545
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Meleket » 16 Jan 2023, 10:59

ወዳጄ Abere እንዲያ ብለህ ማመን መብትህ ነው። ሓቁ ግን ወያኔ ኣግላይ ኣስከትላ የፈንጅ መረማመጃ ያደረገቻቸውን ኣማሮችን ኦሮሞዎችንና ወዘተዎችን አስማግዳ፡ እንዳሰበችውና ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙም እንዳስቀመጡት "ኣሰብን መቆጣጠር ኣልቻለችም"። ከ120 ሚልየን የሚቀዳና ከ4 ሚልየን የሚቀዳ ሰራዊት ብላ የብዛት እንጂ የጥራትን ሚዛን ሳትገነዘብ ነበር ኤርትራ ላይ ለመፈንጨት የዘመተችው። የኛዎቹ ጀግኖች ደግሞ "ሃሊሉ ዝመጽዐ ኣኽቢድኻ ጸዓኖ" የሚል ፍልስፍና አላቸው "ተወጣጥሮ የመጣን ወደል ኣህያ፡ ደህና አድርገህ ሸኽም ኣሸክመው" እንደማለት ነው። እናማ ደህና ኣድርገወ ሲጭኗቸው ግዜ እነ ጻድቃን ሳይቀሩ ዛሬ ሳይሆን ያኔ ነበር ያለቀሱት ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው። :mrgreen:
Abere wrote:
14 Jan 2023, 16:32
አሁንም እውነታውን አልተረዳኸውም ወይም አደባብሰህ ለማለፍ ሞከርክ ልበል ይሆን?

1ኛ) የህግ የበላይነት የሚረጋገጠው ተመጣጣኝ ወይም አቻ ሃይል ሲኖር ብቻ ነው። በወለጋ ወዘተ የሚሰማው እንድሁ የሃይል ዕጦት ነው። ጉልበት ያስፈልጋል።

2ኛ) በዘመነ ወያኔ ባድመ ጦርነት ኤርትራ አልተሸነፈችም በውጊያ አንጻር ካልክ አሁንም ተሳስተሃል። በጦርነት ተሸንፋለች በፍርድ ቤት ግን ወያኔን እረታዋለች። ከዚህ ውጭ ምንም ተአምራዊ ማብራርያ የለውም። እኔ ስለግለሰብ አመለካከት ምንም ማለት አልችልም ግን ስለነበረው ገሀዳዊ እውነት የአደባባይ ምስጢር ነው።



Meleket wrote:
12 Jan 2023, 04:04
ወዳጄ Abere መቼም እውነታው ደህና ኣድርጎ ገብቶሃል። እንደምታውቀው በጉልበት የማመን ኣባዜ እኮ ነው "የወለጋ ኣማራ፡ የማይካድራ ኣማራ፡ የአዲስ አበባ ህዝብ የትግራይ ህዝብ የወሎ ና የጎንደር ህዝብ የጉራጌ ህዝብ የወዘተ ህዝብ ጭምር ደርሶበታል ያልከው ግፍ" እንዲደርስ ያስገደደው። “ተረኝነት ማለት እኮ ሌላ ምንም ማለት ኣይደለም፡ በጉልበት የማመን ኣባዜ ማለት ነው፡” በዚህ እርኩስ እምነት የተለከፈ ሰው ከበዛ ደግሞ፡ ይህን መሰሉ ግፍ ኣይቀሬ ይሆናል። ኣይደለም እንዴ? ያገራችሁ መሪ ከጅምራቸው አንስተው ህግ አክብሩ እያሉ የተማጸኑ፡ እምቢተኞችንም ከዓላማ ኣጋሮቻቸው ጋር በመሆን ማረሚያ ቤት ለማስገባት እዬጣሩ እንደሆኑ እናውቃለን። ሽልማታቸውን ያነሳንብህ ደግሞ እንድትስቅም ፈልገን ነው።

ሥልጣን የመያዝ ዕድሉ የገጠመው መሃይም ሁሉ በህግ ሳይሆን በጉልበት ብቻ ያሻውን ለማድረግ ወደኋላ የማይል ከሆነ ኢትዮጵያውያን የምትጠየፉት “ተረኝነት” የተባለው አባዜ ይበልጥ ስር ይሰዳል። ይህ እንዳይሆንም ኣንድ የተማረ ኣካል ኣብነትና ምሳሌ መሆን ይገባዋል። በአውሮፓው ዓለም ያሉት አብዛኞቹ ድንበሮች ምን ዓይነት ሰላማዊ ሁኔታ ላይ እንዳሉ መቼም ኣትስተውም፡ ይህ የጉልበት ወይ የኃይል ውጤት ሳይሆን ህግን የማክበርና የንቃተኅሊና ውጤት ነው። ዘላቂ ሰላም በጉልበት ሳይሆን ህግን በነጻነትና በቅን ልቦና በማክበር ነው የሚገኘው። ህግን በሚጥሱ ዕብሪተኛ አካላት ላይ ግን በጉልበትም ኣደብ ማስገዛት ያባት ነው።

2ኛ ብለህ በጠቀስከው በዘመነ -ወያኔ፡ ኤርትራ ከወያኔዋ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገችው ፍልሚያ ተሸንፋለች የሚል ኣረዳድ ካለህ፡ “ዶክተር ተቀዳ ዓለሙንና ለኢትዮጵያውያን የዲያስፖራው ማኅበረሰብ ‘በቅርቡ ስለዓሰብ የድል ብስራት ትሰማላችሁ!’” በማለት በይፋ የለፈፉትንና የደነፉበትን ዲስኩር አልሰማህም ማለት ነው። ለመሆኑ ዶ/ር ተቀዳ ትግሬ ናቸው ወይስ ኣማራ ወይስ ኦሮሞ ብለን ዘራቸውን አንጠይቅም. . . ሆዳም በህግ ልዕልና የማያምኑና በጉልበት ያሻቸውን ማድረግ ቀላል የሚመስላቸው ያልበላቸው ቦታ ላይ የሚያኩ የሰው-ኣሳማ ሳይሆኑ ኣይቀሩም ብለን ግን እንገምታለን። ታድያ የወያኔዋ ኢትዮጵያ ብታሸንፍ ኖሮ ወያኖችንና እነ ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙን ራስ ገምቦ ላይ እንይፏልሉና ፈረሶቻቸውን ቀይ ባህር ላይ ውሃ እንዳያጠጡ ማን ከለከላቸው ወዳጄ? :mrgreen: ጉዳዩ ኤርትራ ግዙፉን የወያኔ ሃይል (ትግሬውንም ኣማራውንም ኦሮሞውንም ወዘተውንም ወያኖቹን ከነ የምዕራብ ሃገራት ድጋፋቸው ጭምር እንዲሁም ኤርትራ ላይ አላግባብ ከተወሰነባት የተንኮል ማዕቀብ ጭምር) በብርቱ ክንዷና በህዝቧ ጽናቷ መክታ ድል ማድረጓ ነው። ምክንያቱም ህጋዊና ልዑላዊ መብቷን የማስከበር ሞራላዊ ብቃት ስለነበራትና ህግ አልገዛው ያለን ወራሪ ኃይልን ለመኮርኮምና አደብ ለማስገዛት ጉልበቱም መንፈሳዊ ብቃቱም ስለነበራት ነው። ኣሁንም ቢሆን ህግ ያልገዛውን ጉልበት ይገዛዋል እንዲሉ ወያኖች በዕብሪተኝነት ተነሳስተው በህግ አንገዛም ሲሉ ምን እንደሆኑ ጠንቅቀህ ታውቀዋለህ። ይህን ለመከወንም የኤርትራችን ሚና “ዘይትነገር” እንዲሉ ዕጹብ ድንቅነቱን እንኳ ፕሪቶሪያና ናይሮቢም ሳይቀሩ የተሰበሰቡ አካላት በሙሉ “በዝምታ በአርምሞና በድማሜ” ነው የገለጹት። . . . ይህን ሓቅ በርካቶቹ ኢትዮጵያውያን ሃይሎች ማለትም ብልጽግናም ወያኔም ፋኖም ወዘተም ገብቷቸዋል . . . አንተም በሂደት ይገባሃል “ሕግ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” . . . “ሕግ ያልገዛውን ደግሞ ጉልበት ይገዛዋል!” ብለን እናምናለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደ መላው የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊት፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen:
Abere wrote:
11 Jan 2023, 11:31
ይህ የአንተ አይነት አረዳድ አይድያሊ /idealist/ እንጅ ሪያሊዝም (realism) ላይ የተመረኮዘ አይመስለኝ። የህግ የበላይነትን እኮ የሚጠላ ማህበረሰብ የለም። እውነታው ግን አለም በጉልበት ነው ስትኖር ያየናት። ህግ እና ውል በጉልበት ሊሻር ይችላል። አንጻራዊ ነው።ለምሳሌ UN ድምጽን በድምጽ የመሻር መብት ተመልከት። በህግ የተሰጠ መብት አይደለም - በጉልበት የተገኘ መብት ነው። አንተ የምታወሳው ህግ ካልጣማቸው ህገ-ወጥ ይሆናል። የአገራት ድንበርም በጉልበት ሰው ልጅ ላይ የተጫነ የመብት ጥሰት ነው። የሰው ልጅ ነጽ ሁኖ ተወልዶ በነጻ አለም እንድኖር ነው እግዜር የፈጠረው - እንደሌላው ፍጡር። ጉልቤዎች ግን አጥር እና ድንበር ሰሩ - ገዥዎች ማለት ነው። ጉልበትን ጉልበት ነው የሚያስቆመው። ለዚያ ነው መከላከያ ሰራዊት የተፈጠረው።በህግ የተመለሰ አገር አላየንም በጉልበት እንጅ ወይም በገንዘብ የተሸጠ አገር እንጅ።

እኔ ኢሳያስን በ አላማ ጽናቱ እንጅ በአርበኝነቱ አይደለ ለማድነቅ የምፈልገው። ወያኔን የምኮንናት በአላማ-ቢስ ነቷ እና ሸለመጥማጥ ተላላኪ በመሆኗ ነው። አላማ ስለሌላት እንደ አመድ ቡን አለች።

ኤርትራ ሶስት ጊዜ በእኔ እድሜ ጦርነት ገብታለች።
1ኛ፡ በዘመነ ደርግ ከወያኔ እና ኦነግ ጋር በመተባበር ደርግን በህብረት በማስወገድ።
2ኛ) በዘመነ-ወያኔ በዚህ ጦርነት ኤርትራ ብቻዋን ነበር የገጠመችው። በጦርነት ተሸነፈች በፍርድ ቤት ግን ረታች። የባድመ ጉዳይ ግን ላም አለኝ በሰማይ እንጅ የሚቀመስ አለነበረም። ለኤርትራ በጦርነት መሸነፍ ምክንያት የአማራ ሌሎች ሃይሎች በወያኔ ተሰብከው በመሰለፋቸው ነው

3ኛ) በዘመነ ብልጽግና-ኦነግ። ይህ ኤርትራ በህቡዕ/በድብቅ/ የተሳተፈችበት ነው። ከአማራ ሃልይ ጋር በመተባበር ወያኔ ድል የነሳችበት ሲሆን። ኤርትራ 100% አሸንፊ ናት ያልኩበት ይህን ነው። ይህ ደግሞ በቀላል ሂሳብ የሚታሰብ ነው።

ሌላው ስለ አብይ አህመድ የምታቀርበው ውዳሴ ከንቱ ነው። አብይ አህመድ እራሱ ከእውነተኛው ልቡ ቢጠየቅ በህዝብ እንዳልተመረጠ ይመሰክራል። የወረቀት ላይ ውሸት እያነበቡ ከነበሩ እውነት ጋር እንደ መጣለት አድርጌ አየዋለሁ። ሽልማት ስታነሳ ደግሞ በሳቅ ልሞት ነበር። እስኪ የወለጋን አማራ፥የማይካድራን አማራ፥ የአድስ አበባን ህዝብ፥ የትግራይን ህዝብ የወሎ እና ጎንደርን ህዝብ ጠይቃቸው? ምን እንደሚገባው ይነግሩሃል። የሁለት አለማት ሰዎች ነን ብየ አላስብም ነበር እስከ አሁን።


Meleket wrote:
11 Jan 2023, 05:22
ወዳጃችን Abere ሓሳብህ ገብቶናል። ቢሆንም ግን ቅሉ የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ (የባድመም ጭምር) በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ኣይደለም። ጉልበት ፍርድ እንደማይሰጥማ እኮ፡ የወያኔዎች የ27 ዓመታት ‘ኣመራር’ ፍንትው አድርጎ ኣሳይቶናል። ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የሚለውን ኣባባል ተከትለህ ጉልበትና ኃይል ኣለኝ ያለ ሁሉ ያሻውን እንዲያደርግ ዕድል ከሰጠሀውና ከፈቀድክለትማ ምንም ዓይነት ስርዓተኝነት ሊኖር ኣይችልም።

ወፈፌው ፑቲን የሰው አገር ገብቶ የራሱ ሊያደርግ ሲሟሟት እያየነውን ነው፤ መጨረሻው ምን እንደሚሆን በሂደት እናያለን "የሰው ወርቅ ኣያደምቅ" ነው ነገሩ። ትልቁ መጸሓፉም “የሰው አትመኝ” ይላል። ሕግ ይኖራል ተተክሎ፡ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ እንዲሉ የራስ መተማመንና በጎ ኣመለካከት ላላቸው ሁሉ ሕግ የሁሉም ማሰሪያ ነው። ማን እንደኔ የሚል ሃይለኛ ዞሮ ዞሮ ኣመሻሹ ላይም ቢሆን ከትዕቢቱና ከኃይለኝነት ኣባዜውና ስካሩ ሲተነፍስ ምን እንደሚሆን ደርጉም ወያኔም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው . . . ሕግ ግን ተተክሎና ጸንቶ ይኖራል።

ደግሞስ ኃይል ያለው ያሻውን እንዲያደርግ ከፈቀድክ እኮ፡ ወያኖች በወልቃይትም በጸገዴም በራያም ያደርጉት የነበረውን መስፋፋት እንደ በጎና ቅቡል ተግባር አድርገህ እውቅና እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ወዳጄ። ከቅዱስ መጸሓፍ የጠቀስከውን ጥቅስና ምሳሌም እስኪ ከነገራዊነትና ቁሳዊነት ወጣ ባለ በመንፈሳዊ ጎኑ ከዚህ ጥልቀትም ጭምር ለማየት ሞክር https://www.catholicworldreport.com/201 ... e-talents/

እንዳተ ኣመለካከት የወያኔዋ ኢትዮጵያ ከሃገራችን ከኤርትራ ጋር ባደረገችው ወረራና ጦርነት፡ በዶ/ር ተቀዳ ኣለሙ ኣፍ እንደዘባረቀችው፡ በለስ ቀንቷት ዓሰብን ብትይዝ ኖሮ፡ በዚህኛው ምልከታህ መሰረት ዋናው ኣጫፋሪና ኣዳማቂ ሳትሆን ኣትቀርም ነበር።

"ዐብይ ኣህመድ የድንበርን ጉዳይ ለመፍታት መብት የለውም ችሎታም የለውም" ማለትህ የሰላሙን ተሸላሚ ያገርህን መሪ እንዴት ብትንቀው ነው ጃል! :mrgreen: ዐብይ ኣህመድ እኮ የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊትን፡ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከወያኖች እኩይ ተግባር ያድኑ ዘንድ የተማጸነና፡ ለበጎው ተግባራችን ለኤርትራውያን በመላ ምስጋና ያቀረበ፡ ገና ከማለዳውም የወያኔዎቹ መሪዎች የፈረሙበት ይግባኝ የማይባልበትን የድንበር ብይን እተገብራለሁ ያለ ቆፍጣና ያገራችሁ መሪ ነው። በምን ሂሳብ ነው ቃሉን ለመተግበር መብት የሌለው? ለምንስ ነው ችሎታ የለውም የምትለው? እንዴ ህዝብ የመረጠው የ120 ሚልዬን ህዝብ መሪ ኣይደለም እንዴ? ከኤርትራችን መሪዎች ጋር በጋራና በስምምነት በሰላም መንፈስ "ፊዚካል ዲማርኼሽንን" ለመተግበር ምን ያግደዋል? :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች “በህግ የበላይነት እናምናለን”። ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ መንግስትና ሰራዊት “በህግ የበላይነት እናምናለን!” ይህ ማለት ግን እንደ ስንፍና ወይ ትንሽነት ወይም ህዳጣንነት ሊያስቆጥር እንደማይችል ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ ታውቁታላችሁ። ምክንያቱም “ኤርትራዉያን ወደር በሌለው መስዋእትነት ኢትዮጵያንና ሰራዊቷን ባይታደጉ ኖሮ፡ አሁን ላይ ምን ትሆኑ እንደነበር መቼም አትስቱትምና ነው"፡ ዐብዪም ሬድዋንም ፋኖም ወዘተም ይህንን ኣልሳቱትም።
:mrgreen:
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.

Meleket wrote:
10 Jan 2023, 03:04
እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በዚህ ኣባባልህ ኣንስማማም፥ ምክንያቱም የሰፊው የኤርትራ ህዝብ ፍላጎት፡ ባድሜን ሆነ ሌሎች በዓለም ፍርድ ቤት መድረክ ለኤርትራ የተፈረዱ ቦታዎችን በኃይል ማስመለስ ሳይሆን፡ በዓለም ምስክሮች ፊት፡ በጨዋ ደንብ፡ ብሰላም መንፈስ፡ ድንበሩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመግባባት፡ በፍርዱ መሰረት "ፊዚካል ዲማርኼሽን" በማድረግ፡ የኤርትራን ለኤርትራ የኢትዮጵያን ደግሞ ለኢትዮጵያ ማካለል ነው። ከዚህ በተረፈ ጦር በመስበቅና በኃይል የሚደረግ ማንኛውም ስራ፡ ውሎ ኣድሮ ለቀጠናው ሰላም ፋይዳ ዬለውም የሚል ነው።

በመሆኑም 146 የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦችን በሰላማዊ መንገድ በጋራ ስንገነባቸው ብቻ ነው ሙሉዋ ኤርትራ (ባድመም ጭምር) በህጋዊ መንገድ ለባለቤቷ ለኤርትራ ህዝብና መንግስት ተመልሳለች ለማለት የምንችለው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ዶ/ር ኣብዪና የኢትዮጵያ መንግስት ሃላፊነታቸውን መወጣት ይገባቸዋል። https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&


146ቱ የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦቻችን፡ የዘላቂ ሰላማችን ዋስትኖች እንዲሁም ቋሚ ሓወልቶቻችን ናቸው! "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣሁኑኑ!https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857& :mrgreen:

Abere
Senior Member
Posts: 13841
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: በነበረው ጦርነት 100 ፐርሰንት አሸናፊ ኢሳይያስ አፈወርቅ ብቻ ነው። ሌላው እዘጭ እዘጭ ነው።ኤርትራ ባድመን አስመልሳለች፤ ቀንደኛ ወያኔን ገድላ ጨርሳለች፥ ብርቱ ክንዷን አሳይታለች

Post by Abere » 16 Jan 2023, 12:54

አሁን አሰብን ከዚህ አርዕስት ጋር ምን እንዳገናኘው ነው ግራ የገባኝ። ይህ እንግድ ከዚህ ፎረም ላይ አንዳንድ ወያኔዎች ኤርትራ እና ኢትዮጵያዊያኖችን ለማቃረን ወቅታዊ ባልሆነ ጉዳይ አጀንዳ ይከፍታሉ። ያ እንግድህ ከንቱ እሰጥ አገባ ይመስለኛል።

እኔ በበኩሌ አሁንም እንዳልኩት በ2ኛ የባድመ ጦርነት ማንም ኢርትራዊ የማይክደው ሃቅ በአውደ ውጊያ ኤርትራ ተሸንፋለች። ይህን ሃቅ መቀበል ካቃተህ አውቆ የተደበቀ ቢጠሩት አይሰማም ማለት ነው። ልክ አሁን ወያኔዎች በደንብ ታሽተው ተሸንፈው የለም ድል አድርገን እያሉ ሌለ ድል በሜዳ እራሳቸውን እንድሚያታልሉት።

የጦር ሜዳ ጀግንነት ውሎ ከሆነ ኤርትራም አባሻዊ ኢትዮጵያም አበሻዊ ደም አላቸው። ኢትዮጵያን ስትጠራ ጀግነት አብሮ የሚነሳ ጉዳይ ነው። የጦር ሜዳ ጀግንነት ውሎ ከሆነ ኤርትራም አባሻዊ ኢትዮጵያም አበሻዊ ደም አላቸው። ኢትዮጵያን ስትጠራ ጀግነት አብሮ የሚነሳ ጉዳይ ነው። ከመንፈስ ቅናት እራሳችንን አርቀን መመልከት ነው። ከጥላቸው ይልቅ ህብረታቸው ፍሬ አለው። የሃይለኞች ጥል ቢያርፍ እንጅ አሸናፊ አይኖረውም። ስለዚህ ህብረታቸው ነው ፈውሳቸው። ትልቁ በሽታ የነበረው ወያኔ ነው። ለምን እንደ ሆነ ደግሞ ይታወቅል። አገር በቀል ያልሆነ የምዕራባዊያን ችግር የተጫነ አጋሥስ ስለነበረ ነው። ይህ አጋሥስ ሲፈጠር ማንን የረዳ እንደነበር የማን ተልዕኮ እንደ ነበረው ማን ደግሞ ጎጅ እንዳደረገ ግልጽ ነው። ወያኔ ኢትዮጵያን በዘላቂነት ለችግር የጣለ ነው። ስለ እርሱ ውድቀት እና ኤርትራ ከቀድሞ ወዳጆ አሁን ደግሞ ከክፉ ጥላቷ ውድቀት አተረፈች ነው እያልን ያለነው።


Meleket wrote:
16 Jan 2023, 10:59
ወዳጄ Abere እንዲያ ብለህ ማመን መብትህ ነው። ሓቁ ግን ወያኔ ኣግላይ ኣስከትላ የፈንጅ መረማመጃ ያደረገቻቸውን ኣማሮችን ኦሮሞዎችንና ወዘተዎችን አስማግዳ፡ እንዳሰበችውና ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙም እንዳስቀመጡት "ኣሰብን መቆጣጠር ኣልቻለችም"። ከ120 ሚልየን የሚቀዳና ከ4 ሚልየን የሚቀዳ ሰራዊት ብላ የብዛት እንጂ የጥራትን ሚዛን ሳትገነዘብ ነበር ኤርትራ ላይ ለመፈንጨት የዘመተችው። የኛዎቹ ጀግኖች ደግሞ "ሃሊሉ ዝመጽዐ ኣኽቢድኻ ጸዓኖ" የሚል ፍልስፍና አላቸው "ተወጣጥሮ የመጣን ወደል ኣህያ፡ ደህና አድርገህ ሸኽም ኣሸክመው" እንደማለት ነው። እናማ ደህና ኣድርገወ ሲጭኗቸው ግዜ እነ ጻድቃን ሳይቀሩ ዛሬ ሳይሆን ያኔ ነበር ያለቀሱት ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው። :mrgreen:
Abere wrote:
14 Jan 2023, 16:32
አሁንም እውነታውን አልተረዳኸውም ወይም አደባብሰህ ለማለፍ ሞከርክ ልበል ይሆን?

1ኛ) የህግ የበላይነት የሚረጋገጠው ተመጣጣኝ ወይም አቻ ሃይል ሲኖር ብቻ ነው። በወለጋ ወዘተ የሚሰማው እንድሁ የሃይል ዕጦት ነው። ጉልበት ያስፈልጋል።

2ኛ) በዘመነ ወያኔ ባድመ ጦርነት ኤርትራ አልተሸነፈችም በውጊያ አንጻር ካልክ አሁንም ተሳስተሃል። በጦርነት ተሸንፋለች በፍርድ ቤት ግን ወያኔን እረታዋለች። ከዚህ ውጭ ምንም ተአምራዊ ማብራርያ የለውም። እኔ ስለግለሰብ አመለካከት ምንም ማለት አልችልም ግን ስለነበረው ገሀዳዊ እውነት የአደባባይ ምስጢር ነው።



Meleket wrote:
12 Jan 2023, 04:04
ወዳጄ Abere መቼም እውነታው ደህና ኣድርጎ ገብቶሃል። እንደምታውቀው በጉልበት የማመን ኣባዜ እኮ ነው "የወለጋ ኣማራ፡ የማይካድራ ኣማራ፡ የአዲስ አበባ ህዝብ የትግራይ ህዝብ የወሎ ና የጎንደር ህዝብ የጉራጌ ህዝብ የወዘተ ህዝብ ጭምር ደርሶበታል ያልከው ግፍ" እንዲደርስ ያስገደደው። “ተረኝነት ማለት እኮ ሌላ ምንም ማለት ኣይደለም፡ በጉልበት የማመን ኣባዜ ማለት ነው፡” በዚህ እርኩስ እምነት የተለከፈ ሰው ከበዛ ደግሞ፡ ይህን መሰሉ ግፍ ኣይቀሬ ይሆናል። ኣይደለም እንዴ? ያገራችሁ መሪ ከጅምራቸው አንስተው ህግ አክብሩ እያሉ የተማጸኑ፡ እምቢተኞችንም ከዓላማ ኣጋሮቻቸው ጋር በመሆን ማረሚያ ቤት ለማስገባት እዬጣሩ እንደሆኑ እናውቃለን። ሽልማታቸውን ያነሳንብህ ደግሞ እንድትስቅም ፈልገን ነው።

ሥልጣን የመያዝ ዕድሉ የገጠመው መሃይም ሁሉ በህግ ሳይሆን በጉልበት ብቻ ያሻውን ለማድረግ ወደኋላ የማይል ከሆነ ኢትዮጵያውያን የምትጠየፉት “ተረኝነት” የተባለው አባዜ ይበልጥ ስር ይሰዳል። ይህ እንዳይሆንም ኣንድ የተማረ ኣካል ኣብነትና ምሳሌ መሆን ይገባዋል። በአውሮፓው ዓለም ያሉት አብዛኞቹ ድንበሮች ምን ዓይነት ሰላማዊ ሁኔታ ላይ እንዳሉ መቼም ኣትስተውም፡ ይህ የጉልበት ወይ የኃይል ውጤት ሳይሆን ህግን የማክበርና የንቃተኅሊና ውጤት ነው። ዘላቂ ሰላም በጉልበት ሳይሆን ህግን በነጻነትና በቅን ልቦና በማክበር ነው የሚገኘው። ህግን በሚጥሱ ዕብሪተኛ አካላት ላይ ግን በጉልበትም ኣደብ ማስገዛት ያባት ነው።

2ኛ ብለህ በጠቀስከው በዘመነ -ወያኔ፡ ኤርትራ ከወያኔዋ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገችው ፍልሚያ ተሸንፋለች የሚል ኣረዳድ ካለህ፡ “ዶክተር ተቀዳ ዓለሙንና ለኢትዮጵያውያን የዲያስፖራው ማኅበረሰብ ‘በቅርቡ ስለዓሰብ የድል ብስራት ትሰማላችሁ!’” በማለት በይፋ የለፈፉትንና የደነፉበትን ዲስኩር አልሰማህም ማለት ነው። ለመሆኑ ዶ/ር ተቀዳ ትግሬ ናቸው ወይስ ኣማራ ወይስ ኦሮሞ ብለን ዘራቸውን አንጠይቅም. . . ሆዳም በህግ ልዕልና የማያምኑና በጉልበት ያሻቸውን ማድረግ ቀላል የሚመስላቸው ያልበላቸው ቦታ ላይ የሚያኩ የሰው-ኣሳማ ሳይሆኑ ኣይቀሩም ብለን ግን እንገምታለን። ታድያ የወያኔዋ ኢትዮጵያ ብታሸንፍ ኖሮ ወያኖችንና እነ ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙን ራስ ገምቦ ላይ እንይፏልሉና ፈረሶቻቸውን ቀይ ባህር ላይ ውሃ እንዳያጠጡ ማን ከለከላቸው ወዳጄ? :mrgreen: ጉዳዩ ኤርትራ ግዙፉን የወያኔ ሃይል (ትግሬውንም ኣማራውንም ኦሮሞውንም ወዘተውንም ወያኖቹን ከነ የምዕራብ ሃገራት ድጋፋቸው ጭምር እንዲሁም ኤርትራ ላይ አላግባብ ከተወሰነባት የተንኮል ማዕቀብ ጭምር) በብርቱ ክንዷና በህዝቧ ጽናቷ መክታ ድል ማድረጓ ነው። ምክንያቱም ህጋዊና ልዑላዊ መብቷን የማስከበር ሞራላዊ ብቃት ስለነበራትና ህግ አልገዛው ያለን ወራሪ ኃይልን ለመኮርኮምና አደብ ለማስገዛት ጉልበቱም መንፈሳዊ ብቃቱም ስለነበራት ነው። ኣሁንም ቢሆን ህግ ያልገዛውን ጉልበት ይገዛዋል እንዲሉ ወያኖች በዕብሪተኝነት ተነሳስተው በህግ አንገዛም ሲሉ ምን እንደሆኑ ጠንቅቀህ ታውቀዋለህ። ይህን ለመከወንም የኤርትራችን ሚና “ዘይትነገር” እንዲሉ ዕጹብ ድንቅነቱን እንኳ ፕሪቶሪያና ናይሮቢም ሳይቀሩ የተሰበሰቡ አካላት በሙሉ “በዝምታ በአርምሞና በድማሜ” ነው የገለጹት። . . . ይህን ሓቅ በርካቶቹ ኢትዮጵያውያን ሃይሎች ማለትም ብልጽግናም ወያኔም ፋኖም ወዘተም ገብቷቸዋል . . . አንተም በሂደት ይገባሃል “ሕግ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” . . . “ሕግ ያልገዛውን ደግሞ ጉልበት ይገዛዋል!” ብለን እናምናለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደ መላው የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊት፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen:
Abere wrote:
11 Jan 2023, 11:31
ይህ የአንተ አይነት አረዳድ አይድያሊ /idealist/ እንጅ ሪያሊዝም (realism) ላይ የተመረኮዘ አይመስለኝ። የህግ የበላይነትን እኮ የሚጠላ ማህበረሰብ የለም። እውነታው ግን አለም በጉልበት ነው ስትኖር ያየናት። ህግ እና ውል በጉልበት ሊሻር ይችላል። አንጻራዊ ነው።ለምሳሌ UN ድምጽን በድምጽ የመሻር መብት ተመልከት። በህግ የተሰጠ መብት አይደለም - በጉልበት የተገኘ መብት ነው። አንተ የምታወሳው ህግ ካልጣማቸው ህገ-ወጥ ይሆናል። የአገራት ድንበርም በጉልበት ሰው ልጅ ላይ የተጫነ የመብት ጥሰት ነው። የሰው ልጅ ነጽ ሁኖ ተወልዶ በነጻ አለም እንድኖር ነው እግዜር የፈጠረው - እንደሌላው ፍጡር። ጉልቤዎች ግን አጥር እና ድንበር ሰሩ - ገዥዎች ማለት ነው። ጉልበትን ጉልበት ነው የሚያስቆመው። ለዚያ ነው መከላከያ ሰራዊት የተፈጠረው።በህግ የተመለሰ አገር አላየንም በጉልበት እንጅ ወይም በገንዘብ የተሸጠ አገር እንጅ።

እኔ ኢሳያስን በ አላማ ጽናቱ እንጅ በአርበኝነቱ አይደለ ለማድነቅ የምፈልገው። ወያኔን የምኮንናት በአላማ-ቢስ ነቷ እና ሸለመጥማጥ ተላላኪ በመሆኗ ነው። አላማ ስለሌላት እንደ አመድ ቡን አለች።

ኤርትራ ሶስት ጊዜ በእኔ እድሜ ጦርነት ገብታለች።
1ኛ፡ በዘመነ ደርግ ከወያኔ እና ኦነግ ጋር በመተባበር ደርግን በህብረት በማስወገድ።
2ኛ) በዘመነ-ወያኔ በዚህ ጦርነት ኤርትራ ብቻዋን ነበር የገጠመችው። በጦርነት ተሸነፈች በፍርድ ቤት ግን ረታች። የባድመ ጉዳይ ግን ላም አለኝ በሰማይ እንጅ የሚቀመስ አለነበረም። ለኤርትራ በጦርነት መሸነፍ ምክንያት የአማራ ሌሎች ሃይሎች በወያኔ ተሰብከው በመሰለፋቸው ነው

3ኛ) በዘመነ ብልጽግና-ኦነግ። ይህ ኤርትራ በህቡዕ/በድብቅ/ የተሳተፈችበት ነው። ከአማራ ሃልይ ጋር በመተባበር ወያኔ ድል የነሳችበት ሲሆን። ኤርትራ 100% አሸንፊ ናት ያልኩበት ይህን ነው። ይህ ደግሞ በቀላል ሂሳብ የሚታሰብ ነው።

ሌላው ስለ አብይ አህመድ የምታቀርበው ውዳሴ ከንቱ ነው። አብይ አህመድ እራሱ ከእውነተኛው ልቡ ቢጠየቅ በህዝብ እንዳልተመረጠ ይመሰክራል። የወረቀት ላይ ውሸት እያነበቡ ከነበሩ እውነት ጋር እንደ መጣለት አድርጌ አየዋለሁ። ሽልማት ስታነሳ ደግሞ በሳቅ ልሞት ነበር። እስኪ የወለጋን አማራ፥የማይካድራን አማራ፥ የአድስ አበባን ህዝብ፥ የትግራይን ህዝብ የወሎ እና ጎንደርን ህዝብ ጠይቃቸው? ምን እንደሚገባው ይነግሩሃል። የሁለት አለማት ሰዎች ነን ብየ አላስብም ነበር እስከ አሁን።


Meleket wrote:
11 Jan 2023, 05:22
ወዳጃችን Abere ሓሳብህ ገብቶናል። ቢሆንም ግን ቅሉ የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ (የባድመም ጭምር) በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ኣይደለም። ጉልበት ፍርድ እንደማይሰጥማ እኮ፡ የወያኔዎች የ27 ዓመታት ‘ኣመራር’ ፍንትው አድርጎ ኣሳይቶናል። ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የሚለውን ኣባባል ተከትለህ ጉልበትና ኃይል ኣለኝ ያለ ሁሉ ያሻውን እንዲያደርግ ዕድል ከሰጠሀውና ከፈቀድክለትማ ምንም ዓይነት ስርዓተኝነት ሊኖር ኣይችልም።

ወፈፌው ፑቲን የሰው አገር ገብቶ የራሱ ሊያደርግ ሲሟሟት እያየነውን ነው፤ መጨረሻው ምን እንደሚሆን በሂደት እናያለን "የሰው ወርቅ ኣያደምቅ" ነው ነገሩ። ትልቁ መጸሓፉም “የሰው አትመኝ” ይላል። ሕግ ይኖራል ተተክሎ፡ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ እንዲሉ የራስ መተማመንና በጎ ኣመለካከት ላላቸው ሁሉ ሕግ የሁሉም ማሰሪያ ነው። ማን እንደኔ የሚል ሃይለኛ ዞሮ ዞሮ ኣመሻሹ ላይም ቢሆን ከትዕቢቱና ከኃይለኝነት ኣባዜውና ስካሩ ሲተነፍስ ምን እንደሚሆን ደርጉም ወያኔም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸው . . . ሕግ ግን ተተክሎና ጸንቶ ይኖራል።

ደግሞስ ኃይል ያለው ያሻውን እንዲያደርግ ከፈቀድክ እኮ፡ ወያኖች በወልቃይትም በጸገዴም በራያም ያደርጉት የነበረውን መስፋፋት እንደ በጎና ቅቡል ተግባር አድርገህ እውቅና እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ወዳጄ። ከቅዱስ መጸሓፍ የጠቀስከውን ጥቅስና ምሳሌም እስኪ ከነገራዊነትና ቁሳዊነት ወጣ ባለ በመንፈሳዊ ጎኑ ከዚህ ጥልቀትም ጭምር ለማየት ሞክር https://www.catholicworldreport.com/201 ... e-talents/

እንዳተ ኣመለካከት የወያኔዋ ኢትዮጵያ ከሃገራችን ከኤርትራ ጋር ባደረገችው ወረራና ጦርነት፡ በዶ/ር ተቀዳ ኣለሙ ኣፍ እንደዘባረቀችው፡ በለስ ቀንቷት ዓሰብን ብትይዝ ኖሮ፡ በዚህኛው ምልከታህ መሰረት ዋናው ኣጫፋሪና ኣዳማቂ ሳትሆን ኣትቀርም ነበር።

"ዐብይ ኣህመድ የድንበርን ጉዳይ ለመፍታት መብት የለውም ችሎታም የለውም" ማለትህ የሰላሙን ተሸላሚ ያገርህን መሪ እንዴት ብትንቀው ነው ጃል! :mrgreen: ዐብይ ኣህመድ እኮ የኤርትራ ህዝብ መንግሥትና ሰራዊትን፡ የኢትዮጵያን ሰራዊት ከወያኖች እኩይ ተግባር ያድኑ ዘንድ የተማጸነና፡ ለበጎው ተግባራችን ለኤርትራውያን በመላ ምስጋና ያቀረበ፡ ገና ከማለዳውም የወያኔዎቹ መሪዎች የፈረሙበት ይግባኝ የማይባልበትን የድንበር ብይን እተገብራለሁ ያለ ቆፍጣና ያገራችሁ መሪ ነው። በምን ሂሳብ ነው ቃሉን ለመተግበር መብት የሌለው? ለምንስ ነው ችሎታ የለውም የምትለው? እንዴ ህዝብ የመረጠው የ120 ሚልዬን ህዝብ መሪ ኣይደለም እንዴ? ከኤርትራችን መሪዎች ጋር በጋራና በስምምነት በሰላም መንፈስ "ፊዚካል ዲማርኼሽንን" ለመተግበር ምን ያግደዋል? :mrgreen:

እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች “በህግ የበላይነት እናምናለን”። ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ መንግስትና ሰራዊት “በህግ የበላይነት እናምናለን!” ይህ ማለት ግን እንደ ስንፍና ወይ ትንሽነት ወይም ህዳጣንነት ሊያስቆጥር እንደማይችል ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይ ታውቁታላችሁ። ምክንያቱም “ኤርትራዉያን ወደር በሌለው መስዋእትነት ኢትዮጵያንና ሰራዊቷን ባይታደጉ ኖሮ፡ አሁን ላይ ምን ትሆኑ እንደነበር መቼም አትስቱትምና ነው"፡ ዐብዪም ሬድዋንም ፋኖም ወዘተም ይህንን ኣልሳቱትም።
:mrgreen:
Abere wrote:
10 Jan 2023, 11:13
እኔ መቸም ትክክለኛ የዳኝነት ፍርድ አይመስለኝ። በይግባኝ ሊሻር የሚችል ብይን ነው ባይ ነኝ። ዳኝነት የሚሰራው ትንንሽ ወይም ህዳጣን ህዝብ እና አገራት ላይ ብቻ ነው። ዋናው ፍርድ ሰጭ ጉልበት ነው። ፍርድ ቢኖር መልካም ነበር ግን ውሸት ነው። ይኸው ሩስያ ክርሚያን ወስዳለች በጉልበት። በቃ የእኔ ነው አለች ይዛለች። እንዳውም ከሌለው ይወሰድበታል ላለው ይጨመርለታል እንዳለው መጽሀፉ ሌላ ግዛቶች ጨምራ ወሰደች - ያቢንጫጫ ያቢንጫጫ። ደግሞ ዐብይ አህመድ አይደለም የድንበር ጉዳይ የሚፈታው -የተሳሳተ ግምት ነው። መብት የለውም ችሎታም የለውም። ተሳስተሃል።

ለማኝናውም ጉልበት መድሃኒት ነው። ከ30 አመታት በኋላ ነው ዛሬ አማራ እርስቱን ወልቃይትን ሁመራን እና ራያን እጁ አስገብቶ አዝመራ አዝምሮ አርሶ እሸት የቃመው ጎተራው ያስገባው። ኤርትራም እንድሁ ለአስርት አመታት ተፋጣ የነበረችበትን መሬት እጇ ያስገባችው። አበይ አይደለም የሰጣት ወታደሮቿ መስዋዕት ከፍለው ነው። አብይ አህመድ እማ ሸሽቶ ነበር ወታደር የለው ተገድሎ ታርዶበት። Political correctness on paper is diametrically different from the reality on ground. Might is power. Thus, I would conclude
Isaias Afewrok decisively defeated the Tigre-woyane - systematically or directly. You may be an opposition to him, but this is the fact. Why I as an Ethiopian should conclude like this? Because, whether right or wrong, a person has to be judge on the merit of the consistency of his principle. Since he lived with his principle, he took out almost all unprincipled (tribalist political prostitute) Tigre-woyane and got what he wanted - by hook or crook.


146ቱ የኤርትራና የኢትዮጵያ የጋራ ፈርጦቻችን፡ የዘላቂ ሰላማችን ዋስትኖች እንዲሁም ቋሚ ሓወልቶቻችን ናቸው! "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣሁኑኑ!https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857& :mrgreen:

Post Reply