ብሔር ብሔረሰብ እና አንቀጽ 39 ሲባሉ የሚከተለዉ ተዘንግቶ ነዉ ወይስ ሳይስተዋል ነዉ?
ብሔር ብሎ ብሔር ብሔረሰቦች ከተባለ እግዝኣብሔር ብሎ እግዝኣብሔር እግዝኣብሔረሰቦች ይባላል።
ይህ አስተሳሰብ ስህተት ኣለዉ? በተለይ በኣማርኛ ስዋስዉ የላቃችሁ ትግርኛ ተናጋሪዎች ስህተቱን ኣርሙት።
ይህን ስጠይቅ ለቋንቋች ማደግ እና መለምለም ኣስፈላጊነት ሳልዘነጋ ነዉ።
ቤት ብሎ ቤተሰብ ከተባለ ሃገር ብሎ ብሔር በማለት የተለያዩ ቋንቋዎችን የምንናገር አንድ ቤተስብ መሆን ኣንችልም?