
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
Educator wrote: ↑19 Nov 2022, 09:32Yes, in Wollo and Gonder regions. I am sure in Teklehaimanot, Addis Ababa region, ethnic Tigrayans could be majority in number which doesn't indicate Teklehaimanot is in Tigray region. It is still in Addis Ababa region.
Educator,
We are talking here about the population in the entire province and comparing the compositions of Amharu vs Tegaru not about the numbers of Tegarus in a district of Teklehaimanot VS 81 ethnics with in a "multi-ethnic" city Addis .
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
____This is just fake statistics circulating to deceive unsophisticated readers. First, what was the motive just to pick Raya and Welqait Huemra in the time when this alleged writer was writing? This by itself proves: 1) The writer was TPLF cadre who manufactured figures so that TPLF by then occupied these areas before its own Dedebit Constitution was approved by itself. 2) This is just a fake figure manufactured following TPLF's loss of the areas in a vain hope going into referendum. It is obvious referendum is IN APPLICABLE because a lot of chaos and crisis has taken in the area for 3 decades. For that matter, vote is not applicable to determine an identity of a segment of a society. Referendum on significant issue of identity is a STATISTICAL INJUSTICE and is not viable solution. Prior to TPLF's illegal occupation the people of these area were in Wollo and Gondar province - there is no legitimate reason for TPLF to crawl out of Tigray and ask I want to vote on these territories of yours( Gondar and Wollo). This is an out right NO to Amhara.
___The other significant point is, according to the 1984 population and housing census taken in the Derg time the population of these area are Predominantly Amhara. For instance, 95% of the population of the city of Alamata were Amhara and only 5% were Tigre and other ethnic groups. The TPLF reversed these accurate statistics of the Derg era nd [deleted] the population, named everyone Tigre. The people take after the name of the region, not because they identified so. ልክ እንደ ጸበል መርጨት ከዚህ ጀምሮ ሁላችሁም ተረጭታችኋል በቃ ትግሬ ተብላችኋል እንደማለት ነው። ይህ ህዝብ በትግሬነት የማጥመቅ ክህደት ስራ የሆነው ህዝብ ትግሬነን ሳይል ነው። ለዚህ ማስረእጅው ደግሞ 31 አመት የታገለው የወልውቃይት እና ሁመራ ህዝብ ነው - ወያኔን ለዚህ ሞት ያበቃው። ይህ ጥፋት እንደሚመጣ የታየው መለስ ዜናዊ በጥዋቱ ለወያኔዎች ይችን ምክር ሰጥቷቸው ነበር ይባላል
<< በአንድ ወቅት አማራ ወልቃይት እና ሁመራ የእኔ ነው መልሱልኝ ያላችሁ ዕለት ሳታንገራግሩ መልሱለት። እምቢ ያላችሁ እንደሆነ ዴደቢት እንደ ተወለድን ፤ ሞት እና መቀበሪያችን ወልቃይት እና ሁመራ ይሆናል።>> እንደ ተነበየወ ደረሰ - የፈሩት ይደርሳል ጠሉት ይወርሳል ስለሆነ።
__ Any Tigre now dreaming of Raya, Humera and Welqiat must be crazy. It is over. Give it up and live your life.
___The other significant point is, according to the 1984 population and housing census taken in the Derg time the population of these area are Predominantly Amhara. For instance, 95% of the population of the city of Alamata were Amhara and only 5% were Tigre and other ethnic groups. The TPLF reversed these accurate statistics of the Derg era nd [deleted] the population, named everyone Tigre. The people take after the name of the region, not because they identified so. ልክ እንደ ጸበል መርጨት ከዚህ ጀምሮ ሁላችሁም ተረጭታችኋል በቃ ትግሬ ተብላችኋል እንደማለት ነው። ይህ ህዝብ በትግሬነት የማጥመቅ ክህደት ስራ የሆነው ህዝብ ትግሬነን ሳይል ነው። ለዚህ ማስረእጅው ደግሞ 31 አመት የታገለው የወልውቃይት እና ሁመራ ህዝብ ነው - ወያኔን ለዚህ ሞት ያበቃው። ይህ ጥፋት እንደሚመጣ የታየው መለስ ዜናዊ በጥዋቱ ለወያኔዎች ይችን ምክር ሰጥቷቸው ነበር ይባላል
<< በአንድ ወቅት አማራ ወልቃይት እና ሁመራ የእኔ ነው መልሱልኝ ያላችሁ ዕለት ሳታንገራግሩ መልሱለት። እምቢ ያላችሁ እንደሆነ ዴደቢት እንደ ተወለድን ፤ ሞት እና መቀበሪያችን ወልቃይት እና ሁመራ ይሆናል።>> እንደ ተነበየወ ደረሰ - የፈሩት ይደርሳል ጠሉት ይወርሳል ስለሆነ።
__ Any Tigre now dreaming of Raya, Humera and Welqiat must be crazy. It is over. Give it up and live your life.
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47702
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
Hamassien people forced soldiers will not save you forever, The regions not only speak Tigrigna but named and baptized in Tigrigna. We shall see when Amhara is stands alone and if you keep Metema Yohannes regardless who lives there now, Tigray border with Amhara is Belessa.
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
የአማራ ምሁራኖች ዛሬ ምን እያሉ ነው ?
Please wait, video is loading...
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13728
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
Bombshell

Ethiopian Register in 1996 was owned by Tigrayans not Amharas thus we know who made this fake census

Ethiopian Register in 1996 was owned by Tigrayans not Amharas thus we know who made this fake census
Last edited by Noble Amhara on 20 Nov 2022, 01:31, edited 1 time in total.
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
TommyThomas H wrote: ↑19 Nov 2022, 09:53Educator wrote: ↑19 Nov 2022, 09:32Yes, in Wollo and Gonder regions. I am sure in Teklehaimanot, Addis Ababa region, ethnic Tigrayans could be majority in number which doesn't indicate Teklehaimanot is in Tigray region. It is still in Addis Ababa region.
Educator,
We are talking here about the population in the entire province and comparing the compositions of Amharu vs Tegaru not about the numbers of Tegarus in a district of Teklehaimanot VS 81 ethnics with in a "multi-ethnic" city Addis .
The statistics should also include tigrigna speakers size in Eritrea to keep the Abay Tigray fantasy alive
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10187
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: Bombshell : ኢሕአዴግ ከመግባቱ በፊት የአማራ ምሁራኖች ምን ፅፈው ነበር ?
የሕወሓት መሪዎቻችን የዓባይ ትግራይ ሪፐብሊክ ህልማችውን እውን ለማድረግ የአማራና የኤርትራ መሬቶች ወደ ትግራይ ሲያካልሉ ለዎደፊቱ ህገወጥ ድርጊቱ ምንም ችግር የሚያስከትል አይመስላቸውም ነበር።
በፈረንጆች ድጋፍ ኢትዮጵያን ሞቶ አመት ረግጠው ኡንደሚገዙና፣ ችግሮች ካጋጠሙዋቸውም ፈረንጆቹ ጌቶቻቸው እንደሚያድንዋቸው በፍፁም ልባቸው ተማምነው ነበር።
ትግራይ የኔቶ አባል አገር ናት ብለው የሚያምኑም ቡዙ ጁንታዎች ነበሩ። እስካሁንም አሉ።
ኡኛ ሰፊው የትግራይ ህዝብ ግን ወልቃይት የአማራ፣ ባድሜ ደግሞ የኤርትራ መሆናቸውን ጠንቅቀን እናውቃለን። ያበጠው ይፈንዳ።
በፈረንጆች ድጋፍ ኢትዮጵያን ሞቶ አመት ረግጠው ኡንደሚገዙና፣ ችግሮች ካጋጠሙዋቸውም ፈረንጆቹ ጌቶቻቸው እንደሚያድንዋቸው በፍፁም ልባቸው ተማምነው ነበር።
ትግራይ የኔቶ አባል አገር ናት ብለው የሚያምኑም ቡዙ ጁንታዎች ነበሩ። እስካሁንም አሉ።
ኡኛ ሰፊው የትግራይ ህዝብ ግን ወልቃይት የአማራ፣ ባድሜ ደግሞ የኤርትራ መሆናቸውን ጠንቅቀን እናውቃለን። ያበጠው ይፈንዳ።