Re: "ጦርነቱ ለማስቀረት ብዙ ዕድሎች ነበሩ። ግን ሳንጠቀምባቸው አልፈናል።" ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
መከላከያ እና አማራ ፋኖ መጀመሪያ መቀሌን እንደያዙ መቆየት ነበረባቸው። ግን ብርሃኑ ጁላ ፊልድ ማርሻል መሆን ስለነበረበት መቀሌን ለቀው እንድወጡ ተደረገ። ሌላው ዝርዝር ኪስ ይቀዳል ነው። የሞተ ዱቄት የሆነውን እፍ ብለው እነ ኦነግ ብልጽግና ነፍስ ዘሩበት። እንድሞት እንድሞት አይፈለግም- እንድጠነክርም እንድሁ- ወያኔን ማለቴ ነው። ክዚህ ውጭ ወያኔ የ5 ቀን ስራ መሆኗን በ1ኛው ዙር ፋኖ አሳይቶናል። ያለቀ ጦርነት ነበር።
Re: "ጦርነቱ ለማስቀረት ብዙ ዕድሎች ነበሩ። ግን ሳንጠቀምባቸው አልፈናል።" ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
ፊልድ ማርሻሉ ስለ ጦርነቱ ማስቀረት ነው እየተናገሩ ያሉት፤ ስለ ማሸነፍ አይደለም። አሁን ጥያቄው "እነዚህ ብዙ ዕድሎች ለምን ሳንጠቀምባቸው አለፉ? ማን ነው እነዚህ ብዙ ዕድሎች ሳይሟጠጡ የጦርነት ውሳኔ የወሰነው?" ነው።Abere wrote: ↑13 Nov 2022, 22:13መከላከያ እና አማራ ፋኖ መጀመሪያ መቀሌን እንደያዙ መቆየት ነበረባቸው። ግን ብርሃኑ ጁላ ፊልድ ማርሻል መሆን ስለነበረበት መቀሌን ለቀው እንድወጡ ተደረገ። ሌላው ዝርዝር ኪስ ይቀዳል ነው። የሞተ ዱቄት የሆነውን እፍ ብለው እነ ኦነግ ብልጽግና ነፍስ ዘሩበት። እንድሞት እንድሞት አይፈለግም- እንድጠነክርም እንድሁ- ወያኔን ማለቴ ነው። ክዚህ ውጭ ወያኔ የ5 ቀን ስራ መሆኗን በ1ኛው ዙር ፋኖ አሳይቶናል። ያለቀ ጦርነት ነበር።
Re: "ጦርነቱ ለማስቀረት ብዙ ዕድሎች ነበሩ። ግን ሳንጠቀምባቸው አልፈናል።" ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
"እነዛ የተተዉት፤ የቀረቡት ግን ያልተወሰዱት አማራጮች ምን ነበሩ? . . . .በምርጫ የተደረገ ጦርነት ነው። " አቶ ከቡር ገና
አሁን እየተፈጸመ ያለው የድርድር የሰላም አማራጭ ከተተዉት አማራጮች መካከል መኖሩ ጥርጣሬ የለኝም።
አሁን እየተፈጸመ ያለው የድርድር የሰላም አማራጭ ከተተዉት አማራጮች መካከል መኖሩ ጥርጣሬ የለኝም።
Re: "ጦርነቱ ለማስቀረት ብዙ ዕድሎች ነበሩ። ግን ሳንጠቀምባቸው አልፈናል።" ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
ልክነህ የአጋሜ ቅማላም አምበጣ እንዲጠፋ አልተፈለገም። አሁንም ከሞት አፋፍ ነው ያወጡት።Abere wrote: ↑13 Nov 2022, 22:13መከላከያ እና አማራ ፋኖ መጀመሪያ መቀሌን እንደያዙ መቆየት ነበረባቸው። ግን ብርሃኑ ጁላ ፊልድ ማርሻል መሆን ስለነበረበት መቀሌን ለቀው እንድወጡ ተደረገ። ሌላው ዝርዝር ኪስ ይቀዳል ነው። የሞተ ዱቄት የሆነውን እፍ ብለው እነ ኦነግ ብልጽግና ነፍስ ዘሩበት። እንድሞት እንድሞት አይፈለግም- እንድጠነክርም እንድሁ- ወያኔን ማለቴ ነው። ክዚህ ውጭ ወያኔ የ5 ቀን ስራ መሆኗን በ1ኛው ዙር ፋኖ አሳይቶናል። ያለቀ ጦርነት ነበር።


