Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

ብአዴን የሚባል የአማራ ባእድ በአማራ ላይ ሰይጣናዊ ተንኮል እየጠነሰሰ ነው

Post by wazzupdog » 12 Nov 2022, 10:57

ብአዴን የሚባል የአማራ ባእድ አማራው በኃይል በቅማላም ወያኔ የተወሰደብትን መሬት በኃይል አስመልሶ ይዞ እንዳይዘልቅ የወልቃይት አስመላሽ የጠለምት አስመላሽ የራያ አስመላሽ እያለ ከፋፍሎ አንድ አቋም እንዳይዙ በተናጠል ወደ ባሕር ዳር እየጠራ አስተያየታቸውን ሰምቶ ለመከፋፍል ሽር ጉድ እያለ ነው::

በሕገመንግሥት ስም አንዲት ቅንጣት የአማራ መሬት ለቅማላም ዓጋሜ ከተበረከተ አማራው አፈሙዙን መጀመርያ ማነጣጠር ያለብት ባህር ዳር ላይ ነው::