Must Read : የሕግ ባለ ሙያ አስተያየት : የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ማለት ምን ማለት ነው ?
የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ሲባል ለማለት የተፈለገው የትግራይ መከላከያ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ መከላከያ መሣሪያ አትንጠቅ ወይም አትማርክ ማለት ነው :: የትግራይ መከላከያ እኮ ትጥቁን የሚያገኘው ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ ነው :: አሁን የትግራይ መከላከያ የሆነው እኮ በፊት የትግራይ ልዩ ሃይል የነበረው ነው :: ስለዚህ የሚፈታ ትጥቅ የለም :: አሁን ያለው የትግራይ መከላከያ ግን ወደ ትግራይ ልዩ ሃይል ለመቀየር ምንም አያስቸግርም ::
Re: Must Read : የሕግ ባለ ሙያ አስተያየት : የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ማለት ምን ማለት ነው ?
ጥሩ ብለሻል ገለቴ "እየጠጣሽ እስኪ እነዚ የኤርትራ አናብስቶች የትግራይን የተቀበረ መሪ ብቻ ሳይሆን 30 አመት የቀበረችውን መሳሪያ እየጎለጎለ ሲያውጣ ከዛም ይህን ተቀብሎ ነው ትግራይ ተራራ ላይ ሲያራውጥሽ የነበረው"Thomas H wrote: ↑02 Nov 2022, 21:59የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ሲባል ለማለት የተፈለገው የትግራይ መከላከያ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ መከላከያ መሣሪያ አትንጠቅ ወይም አትማርክ ማለት ነው :: የትግራይ መከላከያ እኮ ትጥቁን የሚያገኘው ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ ነው :: አሁን የትግራይ መከላከያ የሆነው እኮ በፊት የትግራይ ልዩ ሃይል የነበረው ነው :: ስለዚህ የሚፈታ ትጥቅ የለም :: አሁን ያለው የትግራይ መከላከያ ግን ወደ ትግራይ ልዩ ሃይል ለመቀየር ምንም አያስቸግርም ::
አይዞሽ ገለቴ እየጠጣሽ ... አስፈላጊ ከሆነም ይጨመርልሻል::