If Woyane is dismantled why lifting of the terrorist designation of the TPLF - Article 7 (1 )(C)
ይኸ የፈረደበት የእንቅልፋም ዝንጀሮ መንጋ የሆነው የተወካዮች ምክር ቤት (House of Peoples’ Representatives) በአንድ አፍ ሁለት ምላስ ሊሆን ነው። ተሳስተን ነው ወያኔ ሽብርተኛ አይደለም ሰላማዊ ነው ይቅርት ሊሉ። ህግ እና ስርዐት የልጆች ቃቃ መጫዎቸ የሆነበት አገር።