Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

"ህወሃት ሕገ መንግሥቱን አክብሮ በትግራይ ክልል ውስጥ በሕጋዊ ፓርቲነት እንዲቀጥል ሕወሓትን ለማሳመን በድርድሩ ጥረት እያደረግን ነው ።" ዐቢይ አሕመድ

Post by Wedi » 01 Nov 2022, 12:20

"ህወሃት ሕገ መንግሥቱን አክብሮ በትግራይ ክልል ውስጥ በሕጋዊ ፓርቲነት እንዲቀጥል ሕወሓትን ለማሳመን በድርድሩ ጥረት እያደረግን ነው ።" ዐቢይ አሕመድ🤣😀
:lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: "ህወሃት ሕገ መንግሥቱን አክብሮ በትግራይ ክልል ውስጥ በሕጋዊ ፓርቲነት እንዲቀጥል ሕወሓትን ለማሳመን በድርድሩ ጥረት እያደረግን ነው ።" ዐቢይ አሕመድ

Post by Za-Ilmaknun » 01 Nov 2022, 12:27

I don't have good feelings about what is to come out of the so called peace talk. The Pm seem to be ready to handover anything to TPLF if only TPLF acknowledges his premiership. We will be fighting endless wars because of the political mishandlings of the tribal politicians. Get ready for the 4th round. :|


Abere
Senior Member
Posts: 15457
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ህወሃት ሕገ መንግሥቱን አክብሮ በትግራይ ክልል ውስጥ በሕጋዊ ፓርቲነት እንዲቀጥል ሕወሓትን ለማሳመን በድርድሩ ጥረት እያደረግን ነው ።" ዐቢይ አሕመድ

Post by Abere » 01 Nov 2022, 15:32

ይኸ ህገ-መንግስት ግን የት አገር ነው ያለው? ወይ ጉድ አብቹ ይምልበታል ይገዘትበታል። ለምን ግን ችግኝ ላዩ ላይ አይተክልበትም። በፊት አዲስ አበባ እያለሁ አንድ የሰፈሬ ሱቅ ህገ-መንግስት መጽሀፍ ገጽ ገንጥሎ ስኳር እየጠቀለለ ሲሸጥ አይሁና። አንተ ሰውየ ቀበሌ እንዳያይህ አልኩት። ቀበሌዎቹን አውቃቸዋለሁ ለደህና ሰው ነው የምሸጥብት ባይ ገርምህ ሽንት ቤት ተጠቅሜበታለሁ አለኝ።

:lol:

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: "ህወሃት ሕገ መንግሥቱን አክብሮ በትግራይ ክልል ውስጥ በሕጋዊ ፓርቲነት እንዲቀጥል ሕወሓትን ለማሳመን በድርድሩ ጥረት እያደረግን ነው ።" ዐቢይ አሕመድ

Post by Wedi » 02 Nov 2022, 04:05

"ከአሸባሪው ህወሃት ጋር ድርድር ከሚያደርግ መንግስት ጋር አብሬ አልሰራም" ግርማ ሰአይፉ ማሩ!!
:P
ጋላ አብይ አህመድ ስንቱን ሆዳም እና ውታፍ ነቃይ እንደ ኳስ ጢባጢቢ ተጫወተበት!! :lol: :lol: :lol:

:P
Please wait, video is loading...

Post Reply