Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

የደቡብ አፍሪካውን የወያኔ የሆቴል ወጭ ማን ቢከፍል ይሻላል?! ክክክክ

You may select 1 option

 
 
View results

Abere
Senior Member
Posts: 15459
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የደቡብ አፍሪካውን የወያኔ የሆቴል ወጭ ማን ቢከፍል ይሻላል?! [በዓለም የመጀመሪያው 2 ሳምንት 15 ቀን ድርድር ]- PPም አብራ ተሰደደች እንደ?!

Post by Abere » 01 Nov 2022, 11:20

ሀ) ሙሉ ወጭው የሚሸፈነው በብልጽግና ነው።
ለ) ወያኔ ከምታጧጡፈው የስንዴ እና ነዳጅ ንግድ ገቢ ይታሰባል።
ሐ) ደቡብ አፍሪካ መንግስት ይሸፍናል።
መ) አሜሪካ እና ካናዳ ይሸፍናሉ።
ሠ) ወያኔ ሂሳብ አያውቅም - እንደ ሊጥ ዕቃው በነጻ ነው።