Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር መረጃ: ጦራቸውን የበተኑ ከ10 በላይ የሚሆኑ የህወሓት የጦር መሪዎች ወርቃምባ ከተባለ ቦታ ተደምስሰዋል!

Post by Ejersa » 29 Oct 2022, 13:24

የኢትዮጵያን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቷቸው ጦራቸውን በትነው በመነኮሳት ልብስ ራሳቸውን ደብቀው በሽሽት ላይ የነበሩ ከ10 በላይ የሚሆኑ የህወሓት የጦር መሪዎች ወርቃምባ ከተባለ ቦታ ጥቂት ርቀት ላይ መከላከያ በወሰደባቸው እርምጃ ተደምስሰዋል።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ሰበር መረጃ: ጦራቸውን የበተኑ ከ10 በላይ የሚሆኑ የህወሓት የጦር መሪዎች ወርቃምባ ከተባለ ቦታ ተደምስሰዋል!

Post by Weyane.is.dead » 29 Oct 2022, 15:06

:shock: :shock: :shock:
Ejersa wrote:
29 Oct 2022, 13:24
የኢትዮጵያን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቷቸው ጦራቸውን በትነው በመነኮሳት ልብስ ራሳቸውን ደብቀው በሽሽት ላይ የነበሩ ከ10 በላይ የሚሆኑ የህወሓት የጦር መሪዎች ወርቃምባ ከተባለ ቦታ ጥቂት ርቀት ላይ መከላከያ በወሰደባቸው እርምጃ ተደምስሰዋል።

Post Reply